Jeremiah 43:6 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሰብኡትን ኣንስትን ቈልዑን ኣዋልድ ንጉስን ንነቡዛራዳን ሓለቓ ሓለውቲ ሓለቓን ምስ ጌዳልያ ወዲ ኣሂቃም ወዲ ሻፋንን ነብዪ ኤርምያስን ባሩክ ወዲ ኔርያን ዝገደፍዎ ነፍሲ ወከፍ ሰብን እውን ከይተረፈ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ወንዶችንና ሴቶችን፥ ሕፃናቱንም፥ የንጉሡንም ሴቶች ልጆች፥ የአዛዦችም አለቃ ናቡዛርዳን ከሳፋን ልጅ ከአኪቃም ልጅ ከጎዶልያስ ጋር የተዋቸውን ሰዎች ሁሉ፥ ነቢዩ ኤርምያስንና የኔርዩን ልጅ ባሮክንም ወሰዱ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ወንዶችንና ሴቶችን ልጆችንም የንጉሡንም ሴቶች ልጆች፥ የዘበኞቹም አለቃ ናቡዘረዳን ከሳፋን ልጅ ከአኪቃም ልጅ ከጎዶልያስ ጋር የተዋቸውን ሰዎች ሁሉ፥ ነቢዩንም ኤርምያስን የኔርያንም ልጅ ባሮክን ወሰዱ፤ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ወንዶችንና ሴቶችን ልጆችንም ሕፃናትንም የንጉሡንም ሴቶች ልጆች፥ የዘበኞቹም አለቃ ናቡዘረዳን ከሳፋን ልጅ ከአኪቃም ልጅ ከጎዶልያስ ጋር የተዋቸውን ሰዎች ሁሉ፥ ነቢዩንም ኤርምያስን የኔርያንም ልጅ ባሮክን ወሰዱ፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ቃይ ካትያ ናግያዋንቱ ካፑ ናቡዛራዳን ሳፋና ናኣ፥ አህቃማ ናኣ ጋዳልያና እትፐ ደአና ማላ አሼዳ አቱማ አሳቱዋ፥ ማጫ አሳቱዋ፥ ናናቱዋነ ካትያ ማጫ ናናቱዋ ኡባ አፌድኖ። ቃይካ ትምቢትያ ኦድያ ኤርማሳነ ኔርያ ናኣ ባሮካካ አፌድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | K'ay kaatiyaa naagiyaawanttu kaappuu Naabuzaradaani Saafaana na'aa, Ahik'aama na'aa Gadaaliyaana ittippe de'ana mala ashsheeda attuma asatuwaa, mac'c'a asatuwaa, naanatuwaanne kaatiyaa mac'c'a naanatuwaa ubbaa afeedino. K'aykka timbbitiyaa odiyaa Ermaasanne Neeriyaa na'aa Baarokakka afeedino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Qasse kawo bonchcho naagiza zabeta azaziza Nabuzaradaaney Saafaane naa, Akiqaame naa Godoliyaasa kushen woththida kawo macca nayta, nabe Ermaasanne Neeriya naa Baaroke, qasseka attumasata, maccassatanne qeeri nayta ekki bida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ቃሴ ካዎ ቦንቾ ናጊዛ ዛቤታ ኣዛዚዛ ናቡዛራዳኔይ ሳፋኔ ና፥ ኣኪቃሜ ና ጎዶሊያሳ ኩሼን ዎዳ ካዎ ማጫ ናይታ፥ ናቤ ኤርማሳኔ ኔሪያ ና ባሮኬ፥ ቃሴካ ኣቱማሳታ፥ ማጫሳታኔ ቄሪ ናይታ ኤኪ ቢዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ካዋ ናገይሳታ ሀላቃይ ናቡዛርዳን ሳፋና ናኣ፥ አክቃማ ናኣ ጎዶልያራ ዳና መላ አሽዳ አደታ፥ ማጫሳ፥ ናይታነ ካዋ ማጫ ናይታ ኡባ ኤፍዶሶና። ቃስ ናብያ ኤርምያሳነ ኔራ ናኣ ባሮካ ኤፍዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Kawa naageysata halaqay Nabuzardaani Safaana na7aa, Akqaama na7aa Godoliyara daana mela ashshida addeta, maccasa, naytanne kawa macca nayta ubbaa efidosona. Qassi nabiya Ermiyaasanne Neera na7aa Baaroka efidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በተጨማሪም ወንዶችን፣ ሴቶችንና ሕፃናትን እንዲሁም የክብር ዘበኞች አዛዥ ናቡዘረዳን በአኪቃም ልጅ በጎዶልያስ እጅ የተዋቸውን የንጉሡን ሴቶች ልጆች፣ ነቢዩ ኤርምያስንና የኔርያን ልጅ ባሮክን ወሰዷቸው፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ወንዶችንም ሴቶችንም፥ ሕፃናትንና የንጉሡን ሴቶች ልጆች ጭምር ወሰዱአቸው፤ የባቢሎን ጦር አዛዥ ናቡዛርዳን በገዳልያ ሥልጣን ሥር እንዲጠበቁ የተዋቸውን ሁሉ፥ እንዲሁም እኔንና ባሮክን ወሰዱ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሰብኡትን ኣንስትን ቈልዑን ኣዋልድ ንጉስን፥ ኵሎም እቶም ናቡዘረዳን ኣዛዚ ሰራዊት፥ ምስ ጎዶልያስ ወዲ ኣኪቃም ወዲ ሳፋን ሓዲግዎም ዝነበሩን ወሰድዎም። ምስኣቶምውን ንኤርሚያስን ንባሮክ ወዲ ኔርያን ወሰዱ። |