Jeremiah 43:5 — Compare Translations

13 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ዮሃናን ወዲ ቃሬያን ኵሎም ሓለቓ ሰራዊትን ግና ነቶም ካብ ኵሎም እቶም እተሰጐጉዎም ኣህዛብ እተመልሱ ተረፍ ይሁዳ ኣብ ምድሪ ይሁዳ ወሰድዎም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የቃ​ር​ሔም ልጅ ዮሐ​ናን፥ የጭ​ፍራ አለ​ቆ​ችም ሁሉ በይ​ሁዳ ምድር ለመ​ቀ​መጥ ከተ​ሰ​ደ​ዱ​ባ​ቸው ከአ​ሕ​ዛብ ሁሉ የተ​መ​ለ​ሱ​ትን የይ​ሁ​ዳን ቅሬታ ሁሉ ወሰዱ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የቃሬያም ልጅ ዮሐናን የጭፍራ አለቆችም ሁሉ በይሁዳ ምድር ለመቀመጥ ከተሰደዱባቸው ከአሕዛብ ሁሉ የተመለሱትን የይሁዳን ቅሬታ ሁሉ፥
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የቃሬያም ልጅ ዮሐናን የጭፍራ አለቆችም ሁሉ በይሁዳ ምድር ለመቀመጥ ከተሰደዱባቸው ከአሕዛብ ስፍራዎች ሁሉ የተመለሱትን የይሁዳን ትሩፍ ሁሉ፥
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ቃሬሀ ናአይ ዮሀናንነ ኦላ ጋዳዋቱ ኡባይ ባረንቱ ላለቴዳ ካዉተቱዋ ኡባፐ ይሁዳን ደአናዉ ስሜዳ ይሁዳ አሳ ባረንቱና አኪደ፥ ግብጼ ቤድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) K'aareeha na'ay Yohanaaninne olaa gadaawatuu ubbay barenttu laaletteedda kawutetsatuwaa ubbaappe Yihudaan de'anaw simmeedda Yihudaa asaa barenttuna akkiide, Gibs'e beeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Histtidi Qaareeha naa Yohanaaneynne ola qarati ubbay Yuhuda biittan daanaas kawoteththata ubbaafe simmidaytanne Yuhudanne casha attidayta ubbaa ekki bida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሂስቲዲ ቃሬሃ ና ዮሃናኔይኔ ኦላ ቃራቲ ኡባይ ዩሁዳ ቢታን ዳናስ ካዎቴታ ኡባፌ ሲሚዳይታኔ ዩሁዳኔ ጫሻ ኣቲዳይታ ኡባ ኤኪ ቢዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ቃራያ ናአይ ዮሃንነ ቶራ ሞጮናት ኡባይ ባንታ ላለትዳ ካዎተታ ኡባፈ ይሁዳን ዳናዉ ስምዳ ይሁዳ አሳ ባንታራ ኤክድ ግብፀ ብዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Qaraya na7ay Yohaaninne toora moconati ubbay banta laaletida kawotethata ubbaafe Yihudan daanaw simmida Yihuda asa bantara ekidi Gibxe bidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ነገር ግን፣ የቃሪያ ልጅ ዮሐናንና የጦር መኮንኖቹ ሁሉ፣ በይሁዳ ምድር ለመቀመጥ ከተበተኑበት ከአሕዛብ ሁሉ መካከል የተመለሱትን የይሁዳን ቅሬታዎች ሁሉ ይዘው ሄዱ፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከዚህም በኋላ ዮሐናንና የሠራዊት አለቆች በይሁዳ የተረፉትን በሙሉ ወደ ግብጽ ወሰዱ፤ ይኸውም ከዚህ በፊት በአሕዛብ መካከል ተበታትነው ከቈዩ በኋላ እንደገና ወደ ይሁዳ አገር ተመልሰው የነበሩትን ሕዝብ ማለትም፥
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሽዑ ዮሃናን ወዲ ቃሬያን ኵሎም ኣሕሉቕ ሰራዊትን፥ ነቶም ኣብ ሃገር ይሁዳ ኽቕመጡ ኻብተን ተቐሚጦምወን ዝነበሩ ሃገራት ዝተመለሱን፥ ንዅሎም እቶም ኣብ ይሁዳ ተሪፎም ዝነበሩን፥ ምስኣቶም ንግብፂ ወሰድዎም።