Jeremiah 43:3 — Compare Translations
12 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ባሩኽ ወዲ ኔርያ ግና፡ ቀቲሎም ናብ ባቢሎን ምእንቲ ኺማረኹና፡ ኣብ ኢድ ከለዳውያን ኣሕሊፍኩም ሃቡና ነጊሩኩም እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ነገር ግን ከለዳውያን እንዲገድሉን ወደ ባቢሎንም እንዲያፈልሱን በእጃቸው አሳልፈህ ትሰጠን ዘንድ የኔርዩ ልጅ ባሮክ በላያችን ላይ አነሣሥቶሃል” አሉት። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ነገር ግን ከለዳውያን እንዲገድሉን ወደ ባቢሎንም እንዲማርኩን በእጃቸው አሳልፈህ ትሰጠን ዘንድ የኔርያ ልጅ ባሮክ በላያችን ላይ አነሣሥቶሃል አሉት። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ነገር ግን ከለዳውያን እንዲገድሉን ወደ ባቢሎንም ማርከው እንዲወስዱን በእጃቸው አሳልፈህ ልትሰጠን የኔርያ ልጅ ባሮክ በላያችን ላይ አነሣሥቶሃል።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሽን ባብሎነ ቢታ አሳይ ኑና ዎናዳን ዎይ ኦሞዲደ ባረንቱ ቢታ አፋናዳን፥ ኔን ኑና ኡንቱንቱ ኩሽያን አደ እማና ማላ፥ ኔና ኑ ቦላን ደንዳዌ ኔርያ ናኣ ባሮካ” ያጌድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Shin Baabloone biittaa Asay nuuna wod'anaadan woy omoodiide barenttu biittaa afanaadan, neeni nuuna unttunttu kushiyan aatsaade immana mala, neena nu bollan dentseeddawe Neeriyaa na'aa Baaroka» yaageeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Gido attiin Baabiloone biitta asay nuna wodhana mala woykko di7idi bantta biitta efana mala neni nuna istta kushen aaththada immana mala Neeriya naa Baarokey nena nu bolla denththeththides» gida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጊዶ ኣቲን ባቢሎኔ ቢታ ኣሳይ ኑና ዎና ማላ ዎይኮ ዲኢዲ ባንታ ቢታ ኤፋና ማላ ኔኒ ኑና ኢስታ ኩሼን ኣዳ ኢማና ማላ ኔሪያ ና ባሮኬይ ኔና ኑ ቦላ ዴንዴስ» ጊዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሽን ባብሎነ አሳይ ኑና ዎናዳ ዎይኮ ድእድ ባንታ ቢታ ኤፋናዳ ነ ኑና ኤንታ ኩሸን አዳ እማና መላ ነና ኑ ቦላ ደንዳይ ኔራ ናኣ ባሮካ” ያግዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Shin Babiloone asay nuna wodhanaada woyko di77idi banta biitta efanaada ne nuna enta kushen aathada immana mela nena nu bolla denthiday Neera na7aa Baaroka” yaagidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ነገር ግን ባቢሎናውያን እንዲገድሉን ወይም ማርከው ወደ ባቢሎን እንዲወስዱን ለእነርሱ አሳልፈህ ትሰጠን ዘንድ የኔርያ ልጅ ባሮክ በእኛ ላይ አነሣሥቶሃል።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ባቢሎናውያን በእኛ ላይ እንዲሠለጥኑብንና ቢፈልጉ እንዲገድሉን ወይም ወደ ባቢሎን ማርከው እንዲወስዱን ያነሣሣ የኔሪያ ልጅ ባሮክ ነው፤” |