Jeremiah 43:10 — Compare Translations

13 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) በሎም፡ እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት፡ ኣምላኽ እስራኤል፡ ከምዚ ይብል። እንሆ፡ ንነቡካድነጻር ንጉስ ባቢሎን ባርያይ ልኢኸ ክሕዞ እየ፡ ዝፋኑ ድማ ኣብዞም ዝሓብእክዎም ኣእማን ከቐምጦ እየ። ንጉሳዊ ድንኳኑ ድማ ኣብ ልዕሊኦም ኪዝርግሕ እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እን​ዲ​ህም በላ​ቸው፦ የእ​ስ​ራ​ኤል አም​ላክ የሠ​ራ​ዊት ጌታ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እን​ዲህ ይላል፦ እነሆ፥ ልኬ ባሪ​ያ​ዬን የባ​ቢ​ሎ​ንን ንጉሥ ናቡ​ከ​ደ​ነ​ፆ​ርን አመ​ጣ​ለሁ፤ ዙፋ​ኑ​ንም እኔ በሸ​ሸ​ግ​ኋ​ቸው በእ​ነ​ዚህ ድን​ጋ​ዮች ላይ አኖ​ራ​ለሁ፤ ጋሻ​ዎ​ቹ​ንም በእ​ነ​ርሱ ላይ ያነ​ሣል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እንዲህም በላቸው። የእስራኤል አምላክ የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። እነሆ፥ ልኬ ባሪያዬን የባቢሎንን ንጉሥ ናቡከደነፆር አመጣለሁ፥ ዙፋኑንም እኔ በሸሸግኋቸው በእነዚህ ድንጋዮች ላይ አኖራለሁ፤ እርሱም ማለፊያውን ድንኳኑን በላያቸው ይዘረጋል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እንዲህም በላቸው፦ ‘የእስራኤል አምላክ የሠራዊት ጌታ እንዲህ ይላል፦ እነሆ፥ ልኬ ባርያዬን የባቢሎንን ንጉሥ ናቡከደነፆርን አመጣለሁ፥ ዙፋኑንም እኔ በሸሸግኋቸው በእነዚህ ድንጋዮች ላይ አኖራለሁ፤ እርሱም የዙፋኑን ድንኳን በላያቸው ይዘረጋል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኡንቱንታ ሀዋዳን ያጋ፤ ‘ኡባፐ ዎልቃማ መና ጎዳይ፥ እስራኤልያ ጾሳይ ሀዋዳን ያጌ፤ “ታን ኪታደ፥ ታ ቆማ ባብሎነ ካትያ ናቡካዳናጾራ አህሳና፤ ሀ ሞገቴዳ ሹቻቱዋ ቦላን አ ካዉተ አራታ ዎና። ያቶፐ እ ባረ ካዉተ ዱንካንያ አ ቦላን ኤሳና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Unttuntta hawaadan yaaga; ‹Ubbaappe Wolk'k'aama Med'inaa Goday, Israa'eeliyaa S'oossay hawaadan yaagee; «Taani kiittaade, ta k'oomaa Baabloone Kaatiyaa Naabukadanas'oora ahissana; ha moogetteedda shuchchatuwaa bollan Aa kawutetsaa araataa wotsana. Yaatooppe I bare kawutetsaa dunkkaaniyaa Aa bollan essana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Ubbaafe Wolqqama GODAA Isra7eele Xoossay taas, ‹Tani kiittada, ta aylleza Baabiloone kawo Nabukadanaxoore ehisana; histtada ha moogettida shuchchata bollan iza kawoteththa araata woththana. Histtidaappe guye izi ba kawoteththa dunkaana iza bollan essana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኡባፌ ዎልቃማ ጎዳ ኢስራኤሌ ጾሳይ ታስ፥ ‹ታኒ ኪታዳ፥ ታ ኣይሌዛ ባቢሎኔ ካዎ ናቡካዳናጾሬ ኤሂሳና፤ ሂስታዳ ሃ ሞጌቲዳ ሹቻታ ቦላን ኢዛ ካዎቴ ኣራታ ዎና። ሂስቲዳፔ ጉዬ ኢዚ ባ ካዎቴ ዱንካና ኢዛ ቦላን ኤሳና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኤንታኮ፥ ‘ኡባፈ ዎልቃማ ጎዳይ፥ እስራኤለ ፆሳይ ሀይሳዳ ያጌስ፤ ታ ኪታዳ፥ ታ አይልያ ባብሎነ ካዋ ናቡካዳናፆራ ኤህሳና። ሀ ሞገትዳ ሹቻታ ቦላ እያ ካዎተ አራታ ዎና። እ ባ ካዎተ ዱንካንያ እያ ቦላ ኤሳና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Entako, ‘Ubbaafe Wolqaama Goday, Isra7eele Xoossay haysada yaagees; ta kiittada, ta aylliya Babiloone kawa Nabukadanaxoora ehisana. Ha moogetida shuchata bolla iya kawotethaa araata wothana. I ba kawotetha dunkaaniya iya bolla essana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እንዲህም በላቸው፤ ‘የእስራኤል አምላክ የሰራዊት ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ አገልጋዬን የባቢሎንን ንጉሥ ናቡከደነፆርን እንዲመጣ አደርጋለሁ፤ ዙፋኑንም እዚህ በቀበርኋቸው ድንጋዮች ላይ እዘረጋለሁ፤ የንጉሥ ድንኳኑንም በላያቸው ይተክላል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከዚያም የእስራኤል አምላክ እኔ የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር አገልጋዬ የሆነውን የባቢሎን ንጉሥ ናቡከደነፆርን ወደዚህ ስፍራ አምጥቼ አንተ በቀበርካቸው በእነዚያ ድንጋዮች ላይ ዙፋኑን ዘርግቶ የቤተ መንግሥት ድንኳኖቹን የሚተክልባቸው መሆኑን ንገራቸው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሽዑ እግዚኣብሄር፥ ጐይታ ሰራዊት ኣምላኽ እስራኤል፦ እንሆ፥ ኣነ ንባርያይ ናቡከደነፆር ንጉስ ባቢሎን ልኢኸ ኸምፅኦ እየ፤ ንዙፋኑ ድማ ኣብ ልዕሊ እዘን ኣነ ዝሓባእኹወን ኣእማን ከንብሮ እየ፤ ንሱ ኸዓ ንድንኳን መንግስቱ ኣብ ልዕሊአን ክዝርግሖ እዩ።