Jeremiah 42:8 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ንዮሃናን ወዲ ካሬያን ንዅሎም እቶም ምስኡ ዝነበሩ ኣዘዝቲ ሰራዊትን ንዅሎም ህዝብን ካብ ንኣሽቱ ክሳዕ ዓበይቲ ጸውዖም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የቃርሔምንም ልጅ ዮሐናንን፥ ከእርሱም ጋር የነበሩትን የጭፍራ አለቆች ሁሉ፥ ከታናሹ ጀምሮ እስከ ታላቁ ድረስ ሕዝቡንም ሁሉ ጠራ፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የቃሬያንም ልጅ ዮሐናንን ከእርሱም ጋር የነበሩትን የጭፍራ አለቆች ሁሉ ከታናሹ ጀምሮ እስከ ታላቁ ድረስ ሕዝቡንም ሁሉ ጠራ፥ እንዲህም አላቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ኤርምያስም የቃሬያን ልጅ ዮሐናንን ከእርሱም ጋር የነበሩትን የጭፍራ አለቆች ሁሉ፥ ከታናሹ ጀምሮ እስከ ታላቁ ድረስ ሕዝቡንም ሁሉ ጠራ፥ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ያትና፥ እ ቃሬሀ ናኣ ዮሀናና፥ አናና ደእያ ኦላ ጋዳዋቱዋነ አሳ ኡባ፥ ጉፐ ዎጋ ጋካናዉ ጼጊደ፥ |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Yaatina, I K'aareeha na'aa Yohanaana, aanana de'iyaa olaa gadaawatuwaanne asaa ubbaa, guutsaappe wogaa gakkanaw s'eegiide, |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Histtiin izi Qaareeha naa Yohanaane, izara diza ola qaratanne as ubbaa guuththafe gita gakkanaas xeygidi, |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሂስቲን ኢዚ ቃሬሃ ና ዮሃናኔ፥ ኢዛራ ዲዛ ኦላ ቃራታኔ ኣስ ኡባ ጉፌ ጊታ ጋካናስ ጼይጊዲ፥ |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ቃራያ ናኣ ዮሃና፥ እያራ ደእያ ቶራ ሞጮናታነ አሳ ኡባ፥ ጉፈ ግታ ጋካናዉ ፄግድ፥ |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Qaraya na7aa Yohaana, iyara de7iya toora moconatanne asa ubbaa, guuthafe gita gakanaw xeegidi, |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ስለዚህ የቃሬያን ልጅ ዮሐናንንና፣ ከእርሱም ጋር የነበሩትን የጦር መኰንኖች ሁሉ እንዲሁም ሕዝቡን ሁሉ ከትንሽ እስከ ትልቅ ጠርቶ፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ስለዚህም ዮሐናንና ከእርሱ ጋር የነበሩትን የሠራዊት አለቆች ሕዝቡንም ሁሉ ከትንሽ እስከ ትልቅ ወደ እኔ እንዲመጡ ጠራኋቸው፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንሱ ኸዓ ንዮሃናን ወዲ ቃሬያን፥ ነቶም ምስኡ ዝነብሩ ዅሎም ኣዘዝቲ ሰራዊትን፥ ንዅሎም እቶም ህዝብን፥ ካብ ንእሽተይ ክሳዕ ዓብዪ ፀዊዑ |