Jeremiah 42:5 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ንኤርምያስ፡ ከምቲ እግዚኣብሄር ኣምላኽካ ናባና ዚሰደልካ ዅሉ እንተ ዘይገበርና፡ የሆዋ ኣብ መንጎና ሓቀኛን እሙንን ምስክር ኪኸውን ኣለዎ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ኤርምያስንም፥ “አምላክህ እግዚአብሔር ወደ እኛ የላከህን ነገር ሁሉ ባናደርግ፥ እግዚአብሔር በመካከላችን እውነተኛና ታማኝ ምስክር ይሁን። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ኤርምያስንም። አምላክህ እግዚአብሔር በአንተ እጅ ወደ እኛ የላከውን ነገር ሁሉ ባናደርግ፥ እግዚአብሔር በመካከላችን እውነተኛና ታማኝ ምስክር ይሁን። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እነርሱም ኤርምያስን እንዲህ አሉት፦ “ጌታ አምላክህ በአንተ አማካይነት ወደ እኛ የላከውን ቃል ሁሉ ባናደርግ፥ ጌታ በመካከላችን እውነተኛና ታማኝ ምስክር ይሁንብን። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኡንቱንቱ ዛሪደ፥ ኤርማሳዉ ሀዋዳን ያጌድኖ፤ “መና ጎዳይ ነ ጾሳይ ነ ባጋና ኑዉ ኪትያዋ ኡባ ኑን ፖላና ዮፐ፥ ጾሳይ ባረ ሁጲያን ኑ ቦላ ቱሙነ አማነቴዳ ማርካ ግዶ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Unttunttu zaariide, Ermaasaw hawaadan yaageeddino; «Med'inaa Goday ne S'oossay ne baggana nuw kiittiyaawaa ubbaa nuuni polana d'ayooppe, S'oossay bare huup'iyaan nu bolla tumunne ammanetteeda markka gido. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Istti zaaridi Ermaasas, «GODAA ne Xoossay ne baggara nuus kiittizayssa ubbaa nuni polontta aggiko GODAY nu bolla tumunne ammanettida markka gido. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስቲ ዛሪዲ ኤርማሳስ፥ «ጎዳ ኔ ጾሳይ ኔ ባጋራ ኑስ ኪቲዛይሳ ኡባ ኑኒ ፖሎንታ ኣጊኮ ጎዳይ ኑ ቦላ ቱሙኔ ኣማኔቲዳ ማርካ ጊዶ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤንቲ ዛሪድ፥ ኤርምያሳኮ፥ “ጎዳይ ነ ፆሳይ ነ ባጋራ ኑና ኪትያባ ኡባ ኑ ፖሎና እፅኮ፥ ጎዳይ ባ ሁጰን ኑ ቦላ ቱማነ አማነትዳ ማርካ ግዶ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Enti zaaridi, Ermiyaasako, “Goday ne Xoossay ne baggara nuna kiittiyaba ubbaa nu polonna ixiko, Goday ba huuphen nu bolla tumanne ammanetida marka gido. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እነርሱም ኤርምያስን እንዲህ አሉት፤ “ እግዚአብሔር አምላክህ በአንተ በኩል የሚለውን ነገር ሁሉ ባናደርግ፣ እግዚአብሔር ራሱ በእኛ ላይ እውነተኛና ታማኝ ምስክር ይሁን። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከዚህም በኋላ እነርሱ እንዲህ አሉኝ “አምላክህ እግዚአብሔር በአንተ አማካይነት የሚሰጠንን ትእዛዝ ሁሉ በመፈጸም ለቃሉ ታዛዦች ሆነን ባንገኝ፥ እርሱ ራሱ በእኛ ላይ እውነተኛና ታማኝ ምስክር ይሁንብን! |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንሳቶም ከዓ “ከምቲ እግዚኣብሄር ኣምላኽካ፥ ብኣኻ ገይሩ ዝሰደልና ዅሉ ቓል እንተ ዘይጌርና፥ እግዚኣብሄር ኣብ መንጎና ሓቀኛን እሙንን ምስክር ይኹነና። |