Jeremiah 42:5 — Compare Translations

13 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ ንኤርምያስ፡ ከምቲ እግዚኣብሄር ኣምላኽካ ናባና ዚሰደልካ ዅሉ እንተ ዘይገበርና፡ የሆዋ ኣብ መንጎና ሓቀኛን እሙንን ምስክር ኪኸውን ኣለዎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ኤር​ም​ያ​ስ​ንም፥ “አም​ላ​ክህ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ወደ እኛ የላ​ከ​ህን ነገር ሁሉ ባና​ደ​ርግ፥ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር በመ​ካ​ከ​ላ​ችን እው​ነ​ተ​ኛና ታማኝ ምስ​ክር ይሁን።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ኤርምያስንም። አምላክህ እግዚአብሔር በአንተ እጅ ወደ እኛ የላከውን ነገር ሁሉ ባናደርግ፥ እግዚአብሔር በመካከላችን እውነተኛና ታማኝ ምስክር ይሁን።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እነርሱም ኤርምያስን እንዲህ አሉት፦ “ጌታ አምላክህ በአንተ አማካይነት ወደ እኛ የላከውን ቃል ሁሉ ባናደርግ፥ ጌታ በመካከላችን እውነተኛና ታማኝ ምስክር ይሁንብን።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኡንቱንቱ ዛሪደ፥ ኤርማሳዉ ሀዋዳን ያጌድኖ፤ “መና ጎዳይ ነ ጾሳይ ነ ባጋና ኑዉ ኪትያዋ ኡባ ኑን ፖላና ዮፐ፥ ጾሳይ ባረ ሁጲያን ኑ ቦላ ቱሙነ አማነቴዳ ማርካ ግዶ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Unttunttu zaariide, Ermaasaw hawaadan yaageeddino; «Med'inaa Goday ne S'oossay ne baggana nuw kiittiyaawaa ubbaa nuuni polana d'ayooppe, S'oossay bare huup'iyaan nu bolla tumunne ammanetteeda markka gido.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Istti zaaridi Ermaasas, «GODAA ne Xoossay ne baggara nuus kiittizayssa ubbaa nuni polontta aggiko GODAY nu bolla tumunne ammanettida markka gido.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢስቲ ዛሪዲ ኤርማሳስ፥ «ጎዳ ኔ ጾሳይ ኔ ባጋራ ኑስ ኪቲዛይሳ ኡባ ኑኒ ፖሎንታ ኣጊኮ ጎዳይ ኑ ቦላ ቱሙኔ ኣማኔቲዳ ማርካ ጊዶ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኤንቲ ዛሪድ፥ ኤርምያሳኮ፥ “ጎዳይ ነ ፆሳይ ነ ባጋራ ኑና ኪትያባ ኡባ ኑ ፖሎና እፅኮ፥ ጎዳይ ባ ሁጰን ኑ ቦላ ቱማነ አማነትዳ ማርካ ግዶ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Enti zaaridi, Ermiyaasako, “Goday ne Xoossay ne baggara nuna kiittiyaba ubbaa nu polonna ixiko, Goday ba huuphen nu bolla tumanne ammanetida marka gido.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እነርሱም ኤርምያስን እንዲህ አሉት፤ “ እግዚአብሔር አምላክህ በአንተ በኩል የሚለውን ነገር ሁሉ ባናደርግ፣ እግዚአብሔር ራሱ በእኛ ላይ እውነተኛና ታማኝ ምስክር ይሁን።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከዚህም በኋላ እነርሱ እንዲህ አሉኝ “አምላክህ እግዚአብሔር በአንተ አማካይነት የሚሰጠንን ትእዛዝ ሁሉ በመፈጸም ለቃሉ ታዛዦች ሆነን ባንገኝ፥ እርሱ ራሱ በእኛ ላይ እውነተኛና ታማኝ ምስክር ይሁንብን!
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንሳቶም ከዓ “ከምቲ እግዚኣብሄር ኣምላኽካ፥ ብኣኻ ገይሩ ዝሰደልና ዅሉ ቓል እንተ ዘይጌርና፥ እግዚኣብሄር ኣብ መንጎና ሓቀኛን እሙንን ምስክር ይኹነና።