Jeremiah 42:4 — Compare Translations

13 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ ነብዪ ኤርምያስ፡ ሰሚዐኩም ኣለኹ፡ በሎም። እንሆ፡ ከም ዘረባኻ ናብ እግዚኣብሄር ኣምላኽካ ኽልምን እየ። እግዚኣብሄር ዝመለሰኩም ዘበለ ዅሉ ድማ ክነግረኩም እየ። ካባኻ ዝዓግተካ ነገር የለን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ነቢዩ ኤር​ም​ያ​ስም አላ​ቸው፥ “ሰም​ታ​ች​ኋል፤ እነሆ እንደ ቃላ​ችሁ ወደ አም​ላ​ካ​ችሁ ወደ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እጸ​ል​ያ​ለሁ፤ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም የሚ​መ​ል​ስ​ል​ኝን ሁሉ እነ​ግ​ራ​ች​ኋ​ለሁ፤ ከእ​ና​ን​ተም አን​ድም ቃል አል​ሸ​ሽ​ግም።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ነቢዩም ኤርምያስ። ሰምቻችኋለሁ፤ እነሆ፥ እንደ ቃላችሁ ወደ አምላካችሁ ወደ እግዚአብሔር እጸልያለሁ፤ እግዚአብሔርም የሚመልስላችሁን ሁሉ እነግራችኋለሁ፥ ከእናንተም ምንም አልሸሽግም አላቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ነቢዩም ኤርምያስ እንዲህ አላቸው፦ “ሰምቻችኋለሁ፤ እነሆ፥ እንደ ቃላችሁ ወደ ጌታ ወደ አምላካችሁ እጸልያለሁ፤ ጌታም የሚመልስላችሁን ቃል ሁሉ እነግራችኋለሁ፥ ከእናንተም ምንም አልሸሽግም።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ትምቢትያ ኦድያ ኤርማስ ዛሪደ፥ “ሎአ። ህንተ ጌዳዋዳንካ፥ መና ጎዳ ህንተ ጾሳ ታን ዎሳና፤ ቃይ ህንተፐ አያነ ቆሰናን፥ መና ጎዳይ ኦድያባ ኡባካ ህንተዉ ኦዳና” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Timbbitiyaa odiyaa Ermaasi zaariide, «Lo"a. Hintte geeddawaadankka, Med'inaa Godaa hintte S'oossaa taani woosana; k'ay hintteppe ayaanne k'osennan, Med'inaa Goday odiyaabaa ubbaakka hinttew odana» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Nabe Ermaasi zaaridi, «Lo7o; intte gida malakka GODAA intte Xoossaa tani woossana; qasse inttefe aykkoka qottontta izi yootidayssa ubbaa zaarada ta inttes yootana» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ናቤ ኤርማሲ ዛሪዲ፥ «ሎኦ፤ ኢንቴ ጊዳ ማላካ ጎዳ ኢንቴ ጾሳ ታኒ ዎሳና፤ ቃሴ ኢንቴፌ ኣይኮካ ቆቶንታ ኢዚ ዮቲዳይሳ ኡባ ዛራዳ ታ ኢንቴስ ዮታና» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ናበይ ኤርምያስ ዛሪድ፥ “ሎኦ፤ ህንተ ኦይሻዳ፥ ጎዳ ህንተ ፆሳ ታ ዎሳና፤ ህንተፈ አይኮካ ቆሶና እ ኦድያባ ኡባ ህንተዉ ኦዳና” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Nabey Ermiyaasi zaaridi, “Lo77o; hinte oyshaada, Godaa hinte Xoossaa ta woossana; hintefe aykoka qosonna I odiyaba ubbaa hintew odana” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ነቢዩ ኤርምያስም፣ “ሰምቻችኋለሁ፤ እንዳላችሁት ወደ አምላካችሁ ወደ እግዚአብሔር በርግጥ እጸልያለሁ፤ እግዚአብሔር ያለኝን ሁሉ አንዳች ሳላስቀር እነግራችኋለሁ” አላቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እኔም “መልካም ነው፤ ልክ እናንተ በጠየቃችሁት መሠረት ወደ እግዚአብሔር አምላካችሁ እጸልይላችኋለሁ፤ የሚገልጥልኝንም ሁሉ ከእናንተ ምንም ነገር ሳልሰውር እነግራችኋለሁ” ብዬ መለስኩላቸው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኤርሚያስ ከዓ “ሰሚዐኩም ኣለኹ፤ እንሆ፥ ከምቲ ቓልኩም ገይረ ናብ እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ክፅሊ እየ። እግዚኣብሄር ዝበለኒ ቓል ድማ ኽነግረኩም እየ፤ ሓንቲ እኳ ኣይሓብአኩምን እየ” በሎም።