Jeremiah 42:4 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ነብዪ ኤርምያስ፡ ሰሚዐኩም ኣለኹ፡ በሎም። እንሆ፡ ከም ዘረባኻ ናብ እግዚኣብሄር ኣምላኽካ ኽልምን እየ። እግዚኣብሄር ዝመለሰኩም ዘበለ ዅሉ ድማ ክነግረኩም እየ። ካባኻ ዝዓግተካ ነገር የለን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ነቢዩ ኤርምያስም አላቸው፥ “ሰምታችኋል፤ እነሆ እንደ ቃላችሁ ወደ አምላካችሁ ወደ እግዚአብሔር እጸልያለሁ፤ እግዚአብሔርም የሚመልስልኝን ሁሉ እነግራችኋለሁ፤ ከእናንተም አንድም ቃል አልሸሽግም።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ነቢዩም ኤርምያስ። ሰምቻችኋለሁ፤ እነሆ፥ እንደ ቃላችሁ ወደ አምላካችሁ ወደ እግዚአብሔር እጸልያለሁ፤ እግዚአብሔርም የሚመልስላችሁን ሁሉ እነግራችኋለሁ፥ ከእናንተም ምንም አልሸሽግም አላቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ነቢዩም ኤርምያስ እንዲህ አላቸው፦ “ሰምቻችኋለሁ፤ እነሆ፥ እንደ ቃላችሁ ወደ ጌታ ወደ አምላካችሁ እጸልያለሁ፤ ጌታም የሚመልስላችሁን ቃል ሁሉ እነግራችኋለሁ፥ ከእናንተም ምንም አልሸሽግም።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ትምቢትያ ኦድያ ኤርማስ ዛሪደ፥ “ሎአ። ህንተ ጌዳዋዳንካ፥ መና ጎዳ ህንተ ጾሳ ታን ዎሳና፤ ቃይ ህንተፐ አያነ ቆሰናን፥ መና ጎዳይ ኦድያባ ኡባካ ህንተዉ ኦዳና” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Timbbitiyaa odiyaa Ermaasi zaariide, «Lo"a. Hintte geeddawaadankka, Med'inaa Godaa hintte S'oossaa taani woosana; k'ay hintteppe ayaanne k'osennan, Med'inaa Goday odiyaabaa ubbaakka hinttew odana» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Nabe Ermaasi zaaridi, «Lo7o; intte gida malakka GODAA intte Xoossaa tani woossana; qasse inttefe aykkoka qottontta izi yootidayssa ubbaa zaarada ta inttes yootana» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ናቤ ኤርማሲ ዛሪዲ፥ «ሎኦ፤ ኢንቴ ጊዳ ማላካ ጎዳ ኢንቴ ጾሳ ታኒ ዎሳና፤ ቃሴ ኢንቴፌ ኣይኮካ ቆቶንታ ኢዚ ዮቲዳይሳ ኡባ ዛራዳ ታ ኢንቴስ ዮታና» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ናበይ ኤርምያስ ዛሪድ፥ “ሎኦ፤ ህንተ ኦይሻዳ፥ ጎዳ ህንተ ፆሳ ታ ዎሳና፤ ህንተፈ አይኮካ ቆሶና እ ኦድያባ ኡባ ህንተዉ ኦዳና” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Nabey Ermiyaasi zaaridi, “Lo77o; hinte oyshaada, Godaa hinte Xoossaa ta woossana; hintefe aykoka qosonna I odiyaba ubbaa hintew odana” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ነቢዩ ኤርምያስም፣ “ሰምቻችኋለሁ፤ እንዳላችሁት ወደ አምላካችሁ ወደ እግዚአብሔር በርግጥ እጸልያለሁ፤ እግዚአብሔር ያለኝን ሁሉ አንዳች ሳላስቀር እነግራችኋለሁ” አላቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እኔም “መልካም ነው፤ ልክ እናንተ በጠየቃችሁት መሠረት ወደ እግዚአብሔር አምላካችሁ እጸልይላችኋለሁ፤ የሚገልጥልኝንም ሁሉ ከእናንተ ምንም ነገር ሳልሰውር እነግራችኋለሁ” ብዬ መለስኩላቸው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኤርሚያስ ከዓ “ሰሚዐኩም ኣለኹ፤ እንሆ፥ ከምቲ ቓልኩም ገይረ ናብ እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ክፅሊ እየ። እግዚኣብሄር ዝበለኒ ቓል ድማ ኽነግረኩም እየ፤ ሓንቲ እኳ ኣይሓብአኩምን እየ” በሎም። |