Jeremiah 42:20 — Compare Translations

12 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ናብ እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም፡ ምእንታና ናብ እግዚኣብሄር ኣምላኽና ጸልዩልና፡ ክትብል ምስ ሰደድኩምኒ፡ ኣብ ልብኹም ረቢሽኩም ኔርኩም። ከምቲ እግዚኣብሄር ኣምላኽና ዚብሎ ዅሉ ድማ ንገረና፡ ንሕናውን ክንገብሮ ኢና።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እና​ንተ፦ ሰለ እኛ ወደ አም​ላ​ካ​ችን ወደ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ጸልይ፤ አም​ላ​ካ​ች​ንም እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር የሚ​ና​ገ​ር​ህን ሁሉ ንገ​ረን፤ እኛም እና​ደ​ር​ገ​ዋ​ለን ብላ​ችሁ ወደ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ወደ አም​ላ​ካ​ችሁ ልካ​ች​ሁኝ ነበ​ርና ራሳ​ች​ሁን አታ​ል​ላ​ች​ኋል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እናንተ። ስለ እኛ ወደ አምላካችን ወደ እግዚአብሔር ጸልይ፥ አምላካችንም እግዚአብሔር የሚናገርህን ሁሉ ንገረን እኛም እናደርገዋለን ብላችሁ ወደ እግዚአብሔር ወደ አምላካችሁ ልካችሁኝ ነበርና ራሳችሁን አታልላችኋል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እናንተ፦ ስለ እኛ ወደ አምላካችን ወደ ጌታ ጸልይ፥ ጌታ አምላካችንም የሚናገረውን ሁሉ ንገረን እኛም እናደርገዋለን ብላችሁ ወደ ጌታ ወደ አምላካችሁ እናንተው ልካችሁኝ ነበርና ራሳችሁን አታልላችኋል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ህንተ ታና፥ ‘ኑ ድራዉ መና ጎዳ ኑ ጾሳ ዎሳ፤ እ ነዉ ኦድያባ ኡባካ ኑዉ ኦዳ፤ ኑን ኦና’ ያጊደ፥ ታና መና ጎዳኮ፥ ህንተ ጾሳኮ፥ ኪቴድታ፤ ሄዋን ዎልቃማ ባላ ባሌድታ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hintte taana, ‹Nu diraw Med'inaa Godaa nu S'oossaa woossa; I new odiyaabaa ubbaakka nuw oda; nuuni ootsana› yaagiide, taana Med'inaa Godaakko, hintte S'oossaakko, kiitteeddita; hewan wolk'k'aama balaa baleeddita.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Intte tana, ‹Neni nu gishshas GODAA nu Xoossaa woossa; izi nees yootizayssa ubbaaka nuus yoota; nunikka izas azazettana› giidi tana GODAA intte Xoossaako kiittida wode intte shemppo dhayssiza bala miish ooththideta.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢንቴ ታና፥ ‹ኔኒ ኑ ጊሻስ ጎዳ ኑ ጾሳ ዎሳ፤ ኢዚ ኔስ ዮቲዛይሳ ኡባካ ኑስ ዮታ፤ ኑኒካ ኢዛስ ኣዛዜታና› ጊዲ ታና ጎዳ ኢንቴ ጾሳኮ ኪቲዳ ዎዴ ኢንቴ ሼምፖ ይሲዛ ባላ ሚሽ ኦዴታ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ህንተ ታኮ፥ ‘ኑ ግሾ ጎዳ ኑ ፆሳ ዎሳ፤ እ ነዉ ኦድያባ ኡባ ኑስ ኦዳ፤ ኑ ኦና’ ያግድ፥ ታና ጎዳኮ፥ ህንተ ፆሳኮ፥ ኪትደታ፤ ሄሳን ግታ ባላ ባልደታ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hinte taako, ‘Nu gisho Godaa nu Xoossaa woossa; I new odiyaba ubbaa nuus oda; nu oothana’ yaagidi, tana Godaako, hinte Xoossaako, kiittideta; hessan gita bala balideta.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ‘ወደ አምላካችን ወደ እግዚአብሔር ጸልይልን፤ እርሱ ያለህን ሁሉ ንገረን፤ እኛም እንታዘዛለን’ ብላችሁ ወደ አምላካችሁ ወደ እግዚአብሔር በላካችሁኝ ጊዜ ሕይወታችሁን የሚያጠፋ ስሕተት ፈጸማችሁ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ‘ናብ እግዚኣብሄር ኣምላኽና ፀልየልና፤ ከምቲ እግዚኣብሄር ኣምላኽና ዝብሎ ዅሉ ንገረና፥ ንሕናውን ክንገብሮ ኢና’ ኢልኩም ናብ እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ልኢኽኩምኒ ኢኹም እሞ፥ ንባዕልትኹም ኣታለልኩም።