Jeremiah 42:2 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንነቢይ ኤርምያስ ድማ፡ ልማኖና ኣብ ቅድሜኻ ቅቡል ይኹን፡ ምእንታና ድማ ናብ እግዚኣብሄር ኣምላኽካ ጸልየልና፡ ንእዚ ዅሉ ተረፍ ድማ። (ከምቲ ኣዒንትኹም ዝረኣያና ሒደት ኢና እሞ፡ ካብ ብዙሓት ተሪፍና ኣለና።) |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እንዲህም አሉት፥ “እባክህ ልመናችን በፊትህ ትድረስ፤ ስለ እኛ፥ ስለ እነዚህም ቅሬታዎች ሁሉ ወደ አምላክህ ወደ እግዚአብሔር ጸልይልን፤ ዐይኖችህ እንደ አዩን ከብዙ ጥቂት ቀርተናልና። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ነብዩንም ኤርምያስን። ዓይኖችህ እንዳዩን ከብዙ ጥቂት ቀርተናልና ልመናችን፥ እባክህ፥ በፊትህ ትድረስ፤ አምላክህም እግዚአብሔር የምንሄድበትን መንገድና የምናደርገውን ነገር ያሳየን ዘንድ ስለ እኛ፥ ስለዚህ ቅሬታ ሁሉ፥ ወደ አምላክህ ወደ እግዚአብሔር ጸልይ አሉት። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ነቢዩንም ኤርምያስን እንዲህ አሉት፦ “በዐይኖችህ እንደምታየን ከብዙ ጥቂት ተርፈናልና ልመናችን እባክህ፥ በፊትህ ትድረስ፥ ስለ እኛና ስለዚህ ትሩፍ ሁሉ ለጌታ ለአምላክህ ጸልይ፥ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ትምቢትያ ኦድያ ኤርማሳ ሀዋዳን ያጌድኖ፤ “ኑን ኔና ኦችያዋ ኑዉ ኦርኪ! ሀ አቴዳ ኑ ድራዉ መና ጎዳ ነ ጾሳ ዎሳርኪ! ኑን ካሰ ዳራ፤ ሽን ሀእ ኔን በእያዋዳን፥ ጉቱዋ ጻላላይ አቴዶ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | timbbitiyaa odiyaa Ermaasa hawaadan yaageeddino; «Nuuni neena oochchiyaawaa nuw ootsaarikkii! Ha atteeda nu diraw Med'inaa Godaa ne S'oossaa woossaarikkii! Nuuni kase dara; shin ha"i neeni be'iyaawaadan, guutsatuwaa s'alalay atteedo. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | nabe Ermaasas, «Nuni kase daro, ha7i ne be7iza mala guuth attidos; hessa gishshas nu nena woossiza woosa siya; hayssa attida deraa gishshas GODAA ne Xoossaa woossa. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ናቤ ኤርማሳስ፥ «ኑኒ ካሴ ዳሮ፥ ሃኢ ኔ ቤኢዛ ማላ ጉ ኣቲዶስ፤ ሄሳ ጊሻስ ኑ ኔና ዎሲዛ ዎሳ ሲያ፤ ሃይሳ ኣቲዳ ዴራ ጊሻስ ጎዳ ኔ ጾሳ ዎሳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ናብያ ኤርምያሳኮ ይድ፥ “ኑ ነና ኦይችያባ ኑስ ኦርክ። አትዳ ኑ ግሾ ጎዳ ነ ፆሳ ዎሳርክ። ኑ ካሰ ዳሮ፤ ሽን ሀእ ነ በኤይሳዳ ጉ አሳ ፃላል አትዳ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | nabiya Ermiyaasako yidi, “Nu nena oychiyaba nuus ootharki. Attida nu gisho Godaa ne Xoossaa woossarki. Nu kase daro; shin ha77i ne be7eysada guutha asa xalaali attida. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ነቢዩ ኤርምያስን እንዲህ አሉት፤ “ቀድሞ ብዙዎች ነበርን አሁን እንደምታየን ግን የቀረነው ጥቂት ነን፤ ስለዚህ እባክህ ልመናችንን ስማ፤ ለዚህ ለተረፈው ሕዝብ ሁሉ ወደ አምላክህ ወደ እግዚአብሔር ጸልይ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “እባክህ የምንጠይቅህን ነገር አድርግልን! ወደ አምላክህ ወደ እግዚአብሔር ጸልይልን! ከስደት ለተረፍነው ሁሉ ጸልይልን! ቀድሞ ብዙዎች ነበርን፤ አሁን ግን አንተ ራስህ እንደምታየን ጥቂቶች ብቻ ቀርተናል፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንነቢይ ኤርሚያስውን፦ “ካብ ብዙሓት፥ ውሑዳት ከም ዝተረፍና ትሪአና ኣለኻሞ፥ በይዛኻ ልመናና ኣብ ቅድሜኻ ትብፃሕ። ኣምላኽካ እግዚኣብሄር፥ |