Jeremiah 42:17 — Compare Translations

13 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ነቶም ጓኖት ኰይኖም ናብ ግብጺ ኪቕመጡ ገጾም ዘቐመጡ ዅሎም ሰባት ከምኡ ኪዀኑ እዮም። ብሰይፊን ብጥሜትን ብለበዳን ክሞቱ እዮም። ካባታቶም ከኣ ሓደ እኳ ካብቲ ኣነ ኣብ ልዕሊኦም ዘምጽኣሎም ክፍኣት ኣይክተርፍን ወይ ኣይሃድምን እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ወደ ግብ​ፅም ይገቡ ዘንድ፥ በዚ​ያም ይቀ​መጡ ዘንድ ፊታ​ቸ​ውን በሚ​ያ​ቀኑ ሰዎች ሁሉ እን​ዲህ ይሆ​ን​ባ​ቸ​ዋል፤ በሰ​ይ​ፍና በራብ፥ በቸ​ነ​ፈ​ርም ያል​ቃሉ፤ እኔም ከማ​መ​ጣ​ባ​ቸው ክፉ ነገር ማንም አይ​ቀ​ርም፤ ማንም አያ​መ​ል​ጥም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ወደ ግብጽም ይገቡ ዘንድ በዚያም ይቀመጡ ዘንድ ፊታቸውን በሚያቀኑ ሰዎች ሁሉ እንዲህ ይሆንባቸዋል፤ በሰይፍና በራብ በቸነፈርም ይሞታሉ፤ እኔም ከማመጣባቸው ክፉ ነገር ማንም አይቀርም፥ ማንም አያመልጥም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ወደ ግብጽም ለመግባት በዚያም ለመቀመጥ ፊታቸውን ያቀኑ ሰዎች ሁሉ በሰይፍና በራብ በቸነፈርም ይሞታሉ፤ እኔም ከማመጣባቸው ክፉ ነገር ከእነርሱ አንድም ሰው በሕይወት አይተርፍም፥ አንድም ሰው አያመልጥም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ግብጼ ቢታ ቢደ ደአናዉ ቆፋ ቃቼዳ አሳይ ኡባይ ኦላን፥ ዎይ ኮሻን ዎይ ኢታ ሀርግያን ሀይቃና። ታን ኡንቱንቱ ቦላን አህያ ኢታባፐ እቱነ ከስ አከና፤ እቱነ አተና’ ያጌ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Gibs'e biittaa biide de'anaw k'ofaa k'achcheeda Asay ubbay olan, woy koshan woy iita harggiyaan hayk'k'ana. Taani unttunttu bollan ahiyaa iitabaappe ittuunne kessi akkena; ittuunne attena› yaagee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Gibxen daana giidi qofa qachchidi bida asay ubbay olan, koshaninne iita hargen hayqqana; tani istta bolla ehiza iita miishshafe issaadeyka kessi ekki attenna› gees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጊብጼን ዳና ጊዲ ቆፋ ቃቺዲ ቢዳ ኣሳይ ኡባይ ኦላን፥ ኮሻኒኔ ኢታ ሃርጌን ሃይቃና፤ ታኒ ኢስታ ቦላ ኤሂዛ ኢታ ሚሻፌ ኢሳዴይካ ኬሲ ኤኪ ኣቴና› ጌስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ግብፀ ብድ ዳናዉ ቆፋ ቃችዳ አሳ ኡባይ ኦላን ዎይኮ ኮሻን ዎይኮ ቦሻን ሀይቃና። ታ ኤንታ ቦላ ኤህያ ኢታፐ እሶይካ ከስ ኤከና ዎይኮ አተና’ ያጌስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Gibxe bidi daanaw qofa qachida asa ubbay olan woyko koshan woyko boshan hayqana. Ta enta bolla ehiya iitaape issoyka kessi ekenna woyko attenna’ yaagees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በዚያም ለመኖር ወደ ግብፅ ለመሄድ የወሰኑ ሁሉ በሰይፍ፣ በራብና በቸነፈር በርግጥ ይሞታሉ፤ ከማመጣባቸውም ጥፋት አንድ እንኳ የሚተርፍ ወይም የሚያመልጥ አይገኝም።’
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ወደ ግብጽ ሄደው ለመኖር የወሰኑ ሁሉ፥ በጦርነት ወይም በራብ ወይም በወረርሽኝ ያልቃሉ፤ ከእነርሱ አንድ እንኳ አይተርፍም፤ በእነርሱ ላይ ላመጣው ካቀድኩት መቅሠፍትም የሚያመልጥ አይኖርም።’
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኵሎም እቶም ኣብ ግብፂ ኸይዶም ክቕመጡ፥ ገፆም ናብ ግብፂ ዝመለሱ ሰባት ኣብኡ ብዂናት፥ ብጥሜትን ብመቕሰፍትን ክሞቱ እዮም፤ ካብኣቶም ከዓ ኻብቲ ኣነ ዘውርደሎም መዓት ሓደ እኳ ኣይተርፍን፤ ኣየምልጥን እውን እዩ።”