Jeremiah 42:15 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣቱም ተረፍ ይሁዳ፡ ሕጂ ቃል እግዚኣብሄር ስምዑ! እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት ኣምላኽ እስራኤል ከምዚ ይብል፦ ናብ ግብጺ ንምእታው ገጽካ ፈጺምካ እንተ ኣንቢርካ፡ ከም ጓና ኴንካ ኣብኣ እንተ ትነብር። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ስለዚህ እናንተ የይሁዳ ቅሬታ ሆይ! አሁን እንግዲህ የእግዚአብሔርን ቃል ስሙ፤ የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ ወደ ግብፅም ትገቡ ዘንድ በዚያም ትቀመጡ ዘንድ ፊታችሁን ብታቀኑ፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እናንተ የይሁዳ ቅሬታ ሆይ፥ አሁን እንግዲህ የእግዚአብሔርን ቃል ስሙ፤ የእስራኤል አምላክ የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። ወደ ግብጽ ትገቡ ዘንድ በዚያም ትቀመጡ ዘንድ ፊታችሁን ብታቀኑ፥ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እናንተ የይሁዳ ትሩፍ ሆይ! እንግዲህ አሁን የጌታን ቃል ስሙ፤ የእስራኤል አምላክ የሠራዊት ጌታ እንዲህ ይላል፦ ወደ ግብጽ ለመግባት በዚያም ሄዳችሁ ለመቀመጥ በእርግጥ ፊታችሁን ብታቀኑ፥ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ህንተኖ ይሁዳን አቴዳዋንቶ፥ መና ጎዳይ ህንተና ግያዋ ስስተ። ኡባፐ ዎልቃማ መና ጎዳይ፥ እስራኤልያ ጾሳይ ሀዋዳን ያጌ፤ ‘ህንተ ግብጼ ቢደ፥ ያን ደአናዉ ቆፋ ቃቾፐ፥ |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | hinttenoo Yihudaan atteedawanttoo, Med'inaa Goday hinttena giyaawaa sisite. Ubbaappe Wolk'k'aama Med'inaa Goday, Israa'eeliyaa S'oossay hawaadan yaagee; ‹Hintte Gibs'e biide, yaan de'anaw k'ofaa k'achchooppe, |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | intteno Yuhudan casha attidaytoo! GODAA qaala siyite. Ubbaafe Wolqqama GODAA Isra7eele Xoossay, ‹Intte Gibxen daana giidi qofa qachchidi bizaa gidikko, |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢንቴኖ ዩሁዳን ጫሻ ኣቲዳይቶ! ጎዳ ቃላ ሲዪቴ። ኡባፌ ዎልቃማ ጎዳ ኢስራኤሌ ጾሳይ፥ ‹ኢንቴ ጊብጼን ዳና ጊዲ ቆፋ ቃቺዲ ቢዛ ጊዲኮ፥ |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ህንተኖ፥ ይሁዳን አትዳ አሳዉ፥ ጎዳይ ግያባ ስእተ። ኡባፈ ዎልቃማ ጎዳይ፥ እስራኤለ ፆሳይ ሀይሳዳ ያጌስ፦ ‘ህንተ ግብፀ ብድ፥ ያን ዳናዉ ቆፋ ቃችኮ፥ |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | hinteno, Yihudan attida asaw, Goday giyaba si7ite. Ubbaafe Wolqaama Goday, Isra7eele Xoossay haysada yaagees: ‘Hinte Gibxe bidi, yan daanaw qofa qachiko, |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እንግዲህ የይሁዳ ቅሬታ ሆይ፤ የእግዚአብሔርን ቃል ስሙ፤ የእስራኤል አምላክ የሰራዊት ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ ‘ወደ ግብፅ ለመሄድ ወስናችሁ እዚያ ለመቀመጥ ብትሄዱ፣ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እናንተ የይሁዳ ቅሬታ ሆይ! እግዚአብሔር ስለ እናንተ የሚለውን ስሙ፤ የእስራኤል አምላክ የሠራዊት ጌታ እንዲህ ይላል፦ ‘ወደ ግብጽ ወርዳችሁ በዚያ ለመኖር ብትወስኑ፥ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣቱም ተረፍ ቤት ይሁዳ ቓል እግዚኣብሄር ስምዑ፤ ጐይታ ሰራዊት እግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል ከምዙይ ይብል፦ ናብ ግብፂ ኽትከዱ ገፅኩም እንተ መሊስኩም፥ ኣብኣ ኽትቅመጡውን እንተ ግዒዝኩም፥ |