Jeremiah 42:11 — Compare Translations

13 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ነቲ እትፈርሖ ንጉስ ባቢሎን ኣይትፍራህ። ካብ ኢዱ ከናግፈኩምን ከድሕነኩምን ምሳኻትኩም እየ እሞ፡ ኣይትፍራህዎ፡ ይብል እግዚኣብሄር።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ከም​ት​ፈ​ሩት ከባ​ቢ​ሎን ንጉሥ ፊት አት​ፍሩ፤ አድ​ና​ችሁ ዘንድ፥ ከእ​ጁም አስ​ጥ​ላ​ችሁ ዘንድ እኔ ከእ​ና​ንተ ጋር ነኝና አት​ፍሩ፥ ይላል እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ከምትፈሩት ከባቢሎን ንጉሥ አትፍሩ፤ አድናችሁ ዘንድ ከእጁም አስጥላችሁ ዘንድ እኔ ከእናንተ ጋር ነኝና አትፍሩ፥ ይላል እግዚአብሔር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የምትፈሩትን የባቢሎንን ንጉሥ አትፍሩት፤ እናንተን ለማዳን ከእጁም ለመታደግ እኔ ከእናንተ ጋር ነኝና እርሱን አትፍሩ፥ ይላል ጌታ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ህንተ ሀእ ያይያ ባብሎነ ካትያዉ አይነ ያዮፕተ! ህንተና አ ኩሽያፐ አሻናዉ ታን ህንተናና ደእያ ድራዉ ያዮፕተ! ታን መና ጎዳይ ሀዋ ኦዳይ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hintte ha"i yayyiyaa Baabloone kaatiyaw ayinne yayyoppite! Hinttena Aa kushiyaappe ashshanaw taani hinttenanna de'iyaa diraw yayyoppite! Taani Med'inaa Goday hawaa oday.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Intte ha7i babisida Baabiloone kawos babofte! Ta inttena iza kusheppe woththa ekkanaassinne ashshanaas inttenara diza gishshas yayyofte!
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢንቴ ሃኢ ባቢሲዳ ባቢሎኔ ካዎስ ባቦፍቴ! ታ ኢንቴና ኢዛ ኩሼፔ ዎ ኤካናሲኔ ኣሻናስ ኢንቴናራ ዲዛ ጊሻስ ያዮፍቴ!
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ህንተ ሀእ ያይያ ባብሎነ ካዋስ አይኮካ ያዮፍተ። ህንተና እያ ኩሸፐ አሻናዉ ታ ህንተራ ደእያ ግሾ ያዮፍተ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hinte ha77i yayiya Babiloone kawas aykoka yayyofite. Hintena iya kushepe ashshanaw ta hintera de7iya gisho yayyofite.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) አሁን የሚያስፈራችሁን የባቢሎንን ንጉሥ አትፍሩ፤ አድናችሁ ዘንድ ከእጁም አስጥላችሁ ዘንድ እኔ ከእናንተ ጋር ነኝና አትፍሩ ይላል እግዚአብሔር ፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 አሁን እንደምትፈሩት የባቢሎንን ንጉሥ ከእንግዲህ ወዲያ አትፍሩት፤ እኔ ከእናንተ ጋር ስለ ሆንኩ ከእርሱ ኀይል እታደጋችኋለሁ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣነ ኸድሕነኩም ካብ ኢዱውን ከናግፈኩም ምሳኻትኩም እየ እሞ፥ ንንጉስ ባቢሎን ኣይትፍርሕዎ፤ እወ፥ ኣይትፍርሕዎ፥ ይብል እግዚኣብሄር።