Jeremiah 42:10 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሕጂ እውን ኣብዛ ምድሪ እዚኣ ኽትጸንሑ እንተ ደሊኹም፡ ኣነ ኽሃንጸኩም እምበር ኣይፈርስኩምን እየ፣ ክተኽለኩም እምበር ካብ ሱሩ ኣይምንቍልኩምን እየ። በቲ ዝገበርኩልኩም ክፉእ እነሳሕ እየ እሞ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አደርግባችሁ ዘንድ ከአሰብሁት ክፉ ነገር ተመልሻለሁና በዚች ምድር ብትቀመጡ እሠራችኋለሁ እንጂ አላፈርሳችሁም፥ እተክላችኋለሁ እንጂ አልነቅላችሁም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ስላደረግሁባችሁ ክፉ ነገር ተጸጽቻለሁና በዚህች ምድር ብትቀመጡ እሠራችኋለሁ እንጂ አላፈርሳችሁም፥ እተክላችኋለሁ እንጂ አልነቅላችሁም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ስላደረግሁባችሁ ክፉ ነገር ተጸጽቻለሁና በዚህች ምድር ብትቀመጡ አንጻችኋለሁ እንጂ አላፈርሳችሁም፥ እተክላችኋለሁ እንጂ አልነቅላችሁም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ‘ህንተ ሀእ ሀ ቢታን ኡቶፐ፥ ታን ህንተና ኬጻናፐ አትና ኮልከ፤ ቶካናፐ አትና፥ ሾድከ። አያዉ ጎፐ፥ ታን ካሰ ህንተ ቦላን አሄዳ ኢታባይ ታና ካዮዬዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | ‹Hintte ha"i ha biittan uttooppe, taani hinttena kees's'anappe attina kolikke; tokkanappe attina, shoddikke. Ayaw gooppe, taani kase hintte bollan aheedda iitabay taana kayyoyeedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | ‹Ta intte bolla ehida bashsha gaason ceecida gishshas intte ha biittan uttiko tani inttena keexxanaappe attiin laallike; tokkanappe attiin shoddike. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ‹ታ ኢንቴ ቦላ ኤሂዳ ባሻ ጋሶን ጬጪዳ ጊሻስ ኢንቴ ሃ ቢታን ኡቲኮ ታኒ ኢንቴና ኬጻናፔ ኣቲን ላሊኬ፤ ቶካናፔ ኣቲን ሾዲኬ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “ ‘ታ ካሰ ህንተ ቦላ ኤህዳ ኢታባይ ታና አዛንዳ ግሾ፥ ህንተ ሀ ቢታን ኡትኮ፥ ታ ህንተና ኬፃናፐ አትሽን፥ ላልከ፤ ቶካናፐ አትሽን፥ ሾድከ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “ ‘Ta kase hinte bolla ehida iitabay tana azzanthida gisho, hinte ha biittan uttiko, ta hintena keexanape attishin, laallike; tokanape attishin, shoddike. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ‘ባመጣሁባችሁ ጥፋት ዐዝኛለሁና፣ በዚህች ምድር ብትቀመጡ እሠራችኋለሁ እንጂ አላፈርሳችሁም፤ እተክላችኋለሁ እንጂ አልነቅላችሁም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ‘በዚህች ምድር የምትኖሩ ቢሆን እኔ እንደገና አንጻችኋለሁ እንጂ አላፈርሳችሁም፤ እተክላችኋለሁ እንጂ አልነቅላችሁም፤ በእናንተ ላይ ያመጣሁት ጥፋት ታላቅ ሐዘን ሆኖብኛል፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ‘ኣብዛ ሃገር እዚኣ እንተ ተቐሚጥኩምስ፥ ክሃንፀኩም እምበር፥ ኣየፍርሰኩምን እየ፤ ክተኽለኩም እምበር፥ ኣይነቕለኩምን እየ። በቲ ዝገበርኩኹም ክፉእ ነገር የመና ተናሲሐ ኣለኹ። |