Jeremiah 42:10 — Compare Translations

13 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሕጂ እውን ኣብዛ ምድሪ እዚኣ ኽትጸንሑ እንተ ደሊኹም፡ ኣነ ኽሃንጸኩም እምበር ኣይፈርስኩምን እየ፣ ክተኽለኩም እምበር ካብ ሱሩ ኣይምንቍልኩምን እየ። በቲ ዝገበርኩልኩም ክፉእ እነሳሕ እየ እሞ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) አደ​ር​ግ​ባ​ችሁ ዘንድ ከአ​ሰ​ብ​ሁት ክፉ ነገር ተመ​ል​ሻ​ለ​ሁና በዚች ምድር ብት​ቀ​መጡ እሠ​ራ​ች​ኋ​ለሁ እንጂ አላ​ፈ​ር​ሳ​ች​ሁም፥ እተ​ክ​ላ​ች​ኋ​ለሁ እንጂ አል​ነ​ቅ​ላ​ች​ሁም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ስላደረግሁባችሁ ክፉ ነገር ተጸጽቻለሁና በዚህች ምድር ብትቀመጡ እሠራችኋለሁ እንጂ አላፈርሳችሁም፥ እተክላችኋለሁ እንጂ አልነቅላችሁም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ስላደረግሁባችሁ ክፉ ነገር ተጸጽቻለሁና በዚህች ምድር ብትቀመጡ አንጻችኋለሁ እንጂ አላፈርሳችሁም፥ እተክላችኋለሁ እንጂ አልነቅላችሁም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ‘ህንተ ሀእ ሀ ቢታን ኡቶፐ፥ ታን ህንተና ኬጻናፐ አትና ኮልከ፤ ቶካናፐ አትና፥ ሾድከ። አያዉ ጎፐ፥ ታን ካሰ ህንተ ቦላን አሄዳ ኢታባይ ታና ካዮዬዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) ‹Hintte ha"i ha biittan uttooppe, taani hinttena kees's'anappe attina kolikke; tokkanappe attina, shoddikke. Ayaw gooppe, taani kase hintte bollan aheedda iitabay taana kayyoyeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) ‹Ta intte bolla ehida bashsha gaason ceecida gishshas intte ha biittan uttiko tani inttena keexxanaappe attiin laallike; tokkanappe attiin shoddike.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ‹ታ ኢንቴ ቦላ ኤሂዳ ባሻ ጋሶን ጬጪዳ ጊሻስ ኢንቴ ሃ ቢታን ኡቲኮ ታኒ ኢንቴና ኬጻናፔ ኣቲን ላሊኬ፤ ቶካናፔ ኣቲን ሾዲኬ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “ ‘ታ ካሰ ህንተ ቦላ ኤህዳ ኢታባይ ታና አዛንዳ ግሾ፥ ህንተ ሀ ቢታን ኡትኮ፥ ታ ህንተና ኬፃናፐ አትሽን፥ ላልከ፤ ቶካናፐ አትሽን፥ ሾድከ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “ ‘Ta kase hinte bolla ehida iitabay tana azzanthida gisho, hinte ha biittan uttiko, ta hintena keexanape attishin, laallike; tokanape attishin, shoddike.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ‘ባመጣሁባችሁ ጥፋት ዐዝኛለሁና፣ በዚህች ምድር ብትቀመጡ እሠራችኋለሁ እንጂ አላፈርሳችሁም፤ እተክላችኋለሁ እንጂ አልነቅላችሁም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ‘በዚህች ምድር የምትኖሩ ቢሆን እኔ እንደገና አንጻችኋለሁ እንጂ አላፈርሳችሁም፤ እተክላችኋለሁ እንጂ አልነቅላችሁም፤ በእናንተ ላይ ያመጣሁት ጥፋት ታላቅ ሐዘን ሆኖብኛል፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ‘ኣብዛ ሃገር እዚኣ እንተ ተቐሚጥኩምስ፥ ክሃንፀኩም እምበር፥ ኣየፍርሰኩምን እየ፤ ክተኽለኩም እምበር፥ ኣይነቕለኩምን እየ። በቲ ዝገበርኩኹም ክፉእ ነገር የመና ተናሲሐ ኣለኹ።