Jeremiah 42:1 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ኵሎም ሓለቓ ሰራዊትን ዮሃናን ወዲ ካሬያን ኢሻንያ ወዲ ሆሻያንን ብዘሎ ህዝብን ካብ ዝነኣሰ ክሳዕ እቲ ዝዓበየ ቀረቡ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የጭፍራ አለቆችም ሁሉ፥ የቃርሔም ልጅ ዮሐናን፥ የሐናንያ ልጅ ኢዛንያስ ሕዝቡም ሁሉ ከታናሹ ጀምሮ እስከ ታላቁ ድረስ ወደ ነቢዩ ወደ ኤርምያስ መጡ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የጭፍራ አለቆችም ሁሉ የቃሬያም ልጅ ዮሐናን የሆሻያም ልጅ ያእዛንያ ሕዝብም ሁሉ ከታናሹ ጀምሮ እስከ ታላቁ ድረስ ቀረቡ፥ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የጭፍራ አለቆችም ሁሉ የቃሬያም ልጅ ዮሐናን የሆሻያም ልጅ ያእዛንያ ሕዝቡም ሁሉ ከታናሹ ጀምሮ እስከ ታላቁ ድረስ ቀረቡ፥ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኦላ ጋዳዋቱ ኡባይ፥ ቃሬሀ ናአይ ዮሀናን፥ ሆሻያ ናአይ አዛርያስነ አሳይ ኡባይ፥ ጉፐ ዎጋ ጋካናዉ ዪደ፥ |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Olaa gadaawatuu ubbay, K'aareeha na'ay Yohanaani, Hoshaaya na'ay Azaariyaasinne Asay ubbay, guutsaappe wogaa gakkanaw yiide, |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Ola qarati, Qaareeha naa Yohanaaney, Hosha7iya naa Azaariyaasinne asay ubbay guuththafe gita gakkanaas yiidi, |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኦላ ቃራቲ፥ ቃሬሃ ና ዮሃናኔይ፥ ሆሻኢያ ና ኣዛሪያሲኔ ኣሳይ ኡባይ ጉፌ ጊታ ጋካናስ ዪዲ፥ |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ቶራ ሞጮናት ኡባይ፥ ቃራያ ናአይ ዮሃን፥ ሆሻያ ናአይ አዛርያስ አሳ ኡባይ፥ ጉፈ ግታ ጋካናዉ፥ |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Tora moconati ubbay, Qaraya na7ay Yohaani, Hoshaya na7ay azariyaas asa ubbay, guuthafe gita gakanaw, |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የቃሬያን ልጅ ዮሐናንና የሆሻያን ልጅ ያእዛንያን ጨምሮ፣ የጦር መኰንኖች ሁሉ እንዲሁም ሕዝቡ ሁሉ ከትንሹ እስከ ትልቁ ቀርበው፣ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የሠራዊት አለቆች፥ የቃሬሐ ልጅ ዮሐናንና የሆሻያ ልጅ ዐዛርያስ ሕዝቡም ሁሉ ከትንሽ እስከ ትልቅ ወደ እኔ መጥተው እንዲህ አሉኝ፦ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሽዑ ዅሎም ኣሕሉቕ ሰራዊትን፥ ዮሃናን ወዲ ቃሬያን ይዘንያ ወዲ ሆሻያን፥ ኵሉ እቲ ህዝቢ እውን፥ ካብ ንእሽተይ ክሳዕ ዓብዪ ቐረቡ፤ |