Jeremiah 41:9 — Compare Translations

13 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እስማኤል ንዅሉ ሬሳታት እቶም ንገዳልያ ኢሉ ዝቐተሎም ሰባት ዝደርበየላ ጉድጓድ ድማ፡ ንጉስ ኣሳ ንባዓሳ ንጉስ እስራኤል ፈሪሑ ዝሰርሓላ እያ ነይራ። እስማኤል ወዲ ነታንያ ድማ ብቶም ዝተቐትሉ መሊእዋ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እስ​ማ​ኤ​ልም ከጎ​ዶ​ል​ያስ ጋር የገ​ደ​ላ​ቸ​ውን ሰዎች ሬሳ ሁሉ የጣ​ለ​በት ጕድ​ጓድ ንጉሡ አሳ የእ​ስ​ራ​ኤ​ልን ንጉሥ ባኦ​ስን ስለ ፈራ የሠ​ራው ጕድ​ጓድ ነበረ፤ የና​ታ​ን​ያም ልጅ እስ​ማ​ኤል የገ​ደ​ላ​ቸ​ውን ሞላ​በት።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እስማኤልም ከጎዶልያስ ጋር የገደላቸውን የሰዎች ሬሳ ሁሉ የጣለበት ጕድጓድ ንጉሡ አሳ የእስራኤልን ንጉሥ ባኦስን ስለ ፈራ የሠራው gWdጓድ ነበረ፤ የናታንያም ልጅ እስማኤል የገደላቸውን ሞላበት።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እስማኤልም ከጎዶልያስ ጋር የገደላቸውን የሰዎች ሬሳ ሁሉ የጣለበት ጉድጓድ ንጉሡ አሳ የእስራኤልን ንጉሥ ባኦስን ለመመከት የሠራው ምሽግ ነበረ፤ የናታንያም ልጅ እስማኤል የገደላቸውን ሞላበት።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year እስማኤል ዎዳ አሳ ኡባ ኦሌዳ ሃ ዳጋይያ ኦላይ፥ እስራኤልያ ካቲ ባእሽ ኦላናዉ ዬዳ ዎደ፥ ካቲ አሳ ቦክሴዳ ዎልቃማ ሃ ዳጋያናዉ ግምቤዳ ኦላ። ናታንያ ናአይ እስማኤል ሄ ኦላ አሃን ኩንዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Isimaa'eeli wod'eedda asaa ubbaa oleedda haatsaa dagayiyaa ollay, Israa'eeliyaa kaatii Baa'ishi olanaw yeedda wode, Kaatii Asaa bookisseedda wolk'k'aama haatsaa dagayanaw gimbbeedda ollaa. Nataaniyaa na'ay Isimaa'eeli he ollaa anhaan kuntseedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Isma7eeley Godoliyaasara issi bolla wodhida asaa ubbaa olida ollay Isra7eele kawo Baashey olanaas yida wode Kawo Aasay izas babbidi bana ashshanaas bookissida gita olla. Nataniya naa Isma7eeley he olla ahan kunththides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢስማኤሌይ ጎዶሊያሳራ ኢሲ ቦላ ዎዳ ኣሳ ኡባ ኦሊዳ ኦላይ ኢስራኤሌ ካዎ ባሼይ ኦላናስ ዪዳ ዎዴ ካዎ ኣሳይ ኢዛስ ባቢዲ ባና ኣሻናስ ቦኪሲዳ ጊታ ኦላ። ናታኒያ ና ኢስማኤሌይ ሄ ኦላ ኣሃን ኩንዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እስማኤል አሳ ዎድ የግዳ ኦላይ፥ እስራኤለ ኦላናዉ ባኦስ ይዳ ዎደ ካዎይ አስ ቦክስዳ ግታ ግምበትዳ ሃ ኦላ። ናታንያ ናአይ እስማኤል ሄ ኦላ አሀን ኩንስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Isma7eeli asaa wodhidi yeggida ollay, Isra7eele olanaw Ba7oosi yida wode kawoy Asi bookisida gita gimbetida haatha olla. Nataniyaa na7ay Isma7eeli he ollaa ahan kunthis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እስማኤል ከጎዶልያስ በተጨማሪ የገደላቸው ሰዎች ሁሉ ሬሳ የተጣለበት የውሃ ማጠራቀሚያ ጕድጓድ፣ ንጉሡ አሳ የእስራኤልን ንጉሥ ባኦስን ስለ ፈራ ለመከላከል ያሠራው ነበር፤ ይህን ጕድጓድ የናታንያ ልጅ እስማኤል በሬሳ ሞላው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እነዚያን ሰዎች ገድሎ የጣለበትም ያ ጒድጓድ የእስራኤል ንጉሥ ባዕሻ አደጋ በጣለበት ጊዜ ንጉሥ አሳ ለመጠባበቂያ አስቈፍሮት የነበረ ትልቅ ጒድጓድ ነበር፤ እስማኤል ያን ጒድጓድ በሬሳ ሞላው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እታ እስማኤል ንዅሉ ሬሳታት እቶም ዝቐተሎም ሰባት ዝደርበየላ ዒላ፥ ንጉስ ኣሳ ንባዖስ ንጉስ እስራኤል ፈሪሑ ዘዅዓታ ገፋሕ ጕድጓድ ነበረት። ንኣኣ እስማኤል ወዲ ናታንያ በቶም ቅቱላት መልኣ።