Jeremiah 41:8 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብ መንጎ እቶም ንእስማዒል፡ ኣብ መሮር መዝገብ ስለ ዘሎና ኣይትቕተለና፡ ስርናይን ስገምን ዘይትን መዓርን ዝበሉ ዓሰርተ ሰብ ተረኺቦም። ሓዲጉ ድማ ኣብ መንጎ ኣሕዋቶም ኣይቀተሎምን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በዚያም የተገኙ ዐሥር ሰዎች ቀርበው እስማኤልን እንዲህ አሉት፥ “በሜዳው ድልብ አለንና፥ ገብስና ስንዴ፥ ዘይትና ማርም አለንና አትግደለን፤” እርሱም በወንድሞቻቸው መካከል እነርሱን መግደል ተወ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በመካከላቸውም እስማኤልን። በሜዳ የተሸሸገ ስንዴና ገብስ ዘይትና ማርም አለንና አትግደለን የሚሉት አሥር ሰዎች ተገኙ። እርሱም ተዋቸው፥ ከወንድሞቻቸውም ጋር አልገደላቸውም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በመካከላቸውም እስማኤልን፦ “በእርሻ ውስጥ የተሸሸገ ስንዴና ገብስ ዘይትና ማርም አለንና አትግደለን” የሚሉት ዐሥር ሰዎች ተገኙ። እርሱም ተዋቸው፥ ከወንድሞቻቸውም ጋር አልገደላቸውም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሽን ሄ ሆስፑን ታሙ አሳቱዋፐ ታማቱ እስማኤላ ሀዋዳን ያጊደ ዎሴድኖ፤ “ሀእ ኑና ዎፓ! ኑን ኑ ሾይቃን ቆሴዳ ዳሮ ዛርጋይ፥ ባንጋይ፥ ዎጋራ ዛይቲነ ኤሳይ ደኤ” ያጌድኖ። እ ኡንቱንቱ ዎናን የድ አጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Shin he hosppun tammu asatuwaappe tammatuu Isimaa'eela hawaadan yaagiide woosseeddino; «Ha"i nuuna wod'oppa! Nuuni nu shoyk'an k'oseedda daro zarggay, banggay, wogaraa zayitiinne eessay de'ee» yaageeddino. I unttunttu wod'enaan yeddi aggeeda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Gido attiin he hayqqida asatara diza tammu asati Isma7eele, «Nuna wodhopparkkii! Nuni nu shooqan qottida daro gisttey, banggay, wogara zayteynne eessi dees» gida. Izikka istta hankkoytara wodhontta aggaagides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጊዶ ኣቲን ሄ ሃይቂዳ ኣሳታራ ዲዛ ታሙ ኣሳቲ ኢስማኤሌ፥ «ኑና ዎፓርኪ! ኑኒ ኑ ሾቃን ቆቲዳ ዳሮ ጊስቴይ፥ ባንጋይ፥ ዎጋራ ዛይቴይኔ ኤሲ ዴስ» ጊዳ። ኢዚካ ኢስታ ሃንኮይታራ ዎንታ ኣጋጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሽን ሄ ሆስፑን ታሙ አሳታፐ ታማት እስማኤላ ሀይሳዳ ያግድ ዎስዶሶና፦ “ኑና ዎፓ! ኑ ጎሻን ኑ ቆስዳ ዳሮ ግስተይ፥ ባንግ፥ ሻማሆ ዛይተይነ ኤስ ደኤስ” ያግዶሶና። እ ኤንታ ዎና የድ አግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Shin he hospun tammu asatape tammati Isma7eela haysada yaagidi woossidosona: “Nuna wodhopa! Nu goshshan nu qosida daro gistey, bangi, shamaho zayteynne eessi de7ees” yaagidosona. I enta wodhonna yeddi aggis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከተገደሉት ጋር የነበሩ ዐሥር ሰዎች ግን እስማኤልን፣ “እባክህ አትግደለን! በዕርሻችን ውስጥ የሸሸግነው ስንዴና ገብስ፣ የወይራ ዘይትና ማር ስላለን እባክህን አትግደለን” አሉት። እርሱም ተዋቸው፤ ከሌሎቹም ጋር አልገደላቸውም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከእነዚያ ሰማኒያ ሰዎች መካከል በተለይ ዐሥሩ ሰዎች “እባክህ አትግደለን! እኛ በእርሻ ውስጥ የደበቅነው ብዙ ስንዴ፥ ገብስ፥ የወይራ ዘይትና ማር. አለን” ብለው እስማኤልን ለመኑት። እርሱም ምሕረት አደረገላቸው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ካብኣቶም ድማ ዓሰርተ ሰባት ንእስማኤል “ሕቡእ መዝገብ፥ ስርናይን ስገምን ዘይትን መዓርን ኣብ በረኻ ኣለና እሞ፥ ኣይትቕተለና” ዝብልዎ ተረኽቡ፤ ንሱውን ካብቶም ኣሕዋቶም ፈልዩ እንተይቐተለ ሓደጎም። |