Jeremiah 41:8 — Compare Translations

13 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣብ መንጎ እቶም ንእስማዒል፡ ኣብ መሮር መዝገብ ስለ ዘሎና ኣይትቕተለና፡ ስርናይን ስገምን ዘይትን መዓርን ዝበሉ ዓሰርተ ሰብ ተረኺቦም። ሓዲጉ ድማ ኣብ መንጎ ኣሕዋቶም ኣይቀተሎምን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በዚ​ያም የተ​ገኙ ዐሥር ሰዎች ቀር​በው እስ​ማ​ኤ​ልን እን​ዲህ አሉት፥ “በሜ​ዳው ድልብ አለ​ንና፥ ገብ​ስና ስንዴ፥ ዘይ​ትና ማርም አለ​ንና አት​ግ​ደ​ለን፤” እር​ሱም በወ​ን​ድ​ሞ​ቻ​ቸው መካ​ከል እነ​ር​ሱን መግ​ደል ተወ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በመካከላቸውም እስማኤልን። በሜዳ የተሸሸገ ስንዴና ገብስ ዘይትና ማርም አለንና አትግደለን የሚሉት አሥር ሰዎች ተገኙ። እርሱም ተዋቸው፥ ከወንድሞቻቸውም ጋር አልገደላቸውም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በመካከላቸውም እስማኤልን፦ “በእርሻ ውስጥ የተሸሸገ ስንዴና ገብስ ዘይትና ማርም አለንና አትግደለን” የሚሉት ዐሥር ሰዎች ተገኙ። እርሱም ተዋቸው፥ ከወንድሞቻቸውም ጋር አልገደላቸውም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሽን ሄ ሆስፑን ታሙ አሳቱዋፐ ታማቱ እስማኤላ ሀዋዳን ያጊደ ዎሴድኖ፤ “ሀእ ኑና ዎፓ! ኑን ኑ ሾይቃን ቆሴዳ ዳሮ ዛርጋይ፥ ባንጋይ፥ ዎጋራ ዛይቲነ ኤሳይ ደኤ” ያጌድኖ። እ ኡንቱንቱ ዎናን የድ አጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Shin he hosppun tammu asatuwaappe tammatuu Isimaa'eela hawaadan yaagiide woosseeddino; «Ha"i nuuna wod'oppa! Nuuni nu shoyk'an k'oseedda daro zarggay, banggay, wogaraa zayitiinne eessay de'ee» yaageeddino. I unttunttu wod'enaan yeddi aggeeda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Gido attiin he hayqqida asatara diza tammu asati Isma7eele, «Nuna wodhopparkkii! Nuni nu shooqan qottida daro gisttey, banggay, wogara zayteynne eessi dees» gida. Izikka istta hankkoytara wodhontta aggaagides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጊዶ ኣቲን ሄ ሃይቂዳ ኣሳታራ ዲዛ ታሙ ኣሳቲ ኢስማኤሌ፥ «ኑና ዎፓርኪ! ኑኒ ኑ ሾቃን ቆቲዳ ዳሮ ጊስቴይ፥ ባንጋይ፥ ዎጋራ ዛይቴይኔ ኤሲ ዴስ» ጊዳ። ኢዚካ ኢስታ ሃንኮይታራ ዎንታ ኣጋጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሽን ሄ ሆስፑን ታሙ አሳታፐ ታማት እስማኤላ ሀይሳዳ ያግድ ዎስዶሶና፦ “ኑና ዎፓ! ኑ ጎሻን ኑ ቆስዳ ዳሮ ግስተይ፥ ባንግ፥ ሻማሆ ዛይተይነ ኤስ ደኤስ” ያግዶሶና። እ ኤንታ ዎና የድ አግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Shin he hospun tammu asatape tammati Isma7eela haysada yaagidi woossidosona: “Nuna wodhopa! Nu goshshan nu qosida daro gistey, bangi, shamaho zayteynne eessi de7ees” yaagidosona. I enta wodhonna yeddi aggis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከተገደሉት ጋር የነበሩ ዐሥር ሰዎች ግን እስማኤልን፣ “እባክህ አትግደለን! በዕርሻችን ውስጥ የሸሸግነው ስንዴና ገብስ፣ የወይራ ዘይትና ማር ስላለን እባክህን አትግደለን” አሉት። እርሱም ተዋቸው፤ ከሌሎቹም ጋር አልገደላቸውም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከእነዚያ ሰማኒያ ሰዎች መካከል በተለይ ዐሥሩ ሰዎች “እባክህ አትግደለን! እኛ በእርሻ ውስጥ የደበቅነው ብዙ ስንዴ፥ ገብስ፥ የወይራ ዘይትና ማር. አለን” ብለው እስማኤልን ለመኑት። እርሱም ምሕረት አደረገላቸው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ካብኣቶም ድማ ዓሰርተ ሰባት ንእስማኤል “ሕቡእ መዝገብ፥ ስርናይን ስገምን ዘይትን መዓርን ኣብ በረኻ ኣለና እሞ፥ ኣይትቕተለና” ዝብልዎ ተረኽቡ፤ ንሱውን ካብቶም ኣሕዋቶም ፈልዩ እንተይቐተለ ሓደጎም።