Jeremiah 41:7 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ናብ ማእከል እታ ኸተማ ምስ ኣተዉ ድማ፡ እስማኤል ወዲ ነታንያ፡ ንሱን ምስኡ ዝነበሩ ሰባትን ቀቲሉ ናብ ማእከል ጉድጓድ ደርበዮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ወደ ከተማም መካከል በመጡ ጊዜ የናታንያ ልጅ እስማኤል፥ ከእርሱም ጋር የነበሩ ሰዎች ገደሉአቸው፤ በጕድጓድም መካከል ጣሉአቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ወደ ከተማም መካከል በመጡ ጊዜ የናታንያ ልጅ እስማኤል ከእርሱም ጋር የነበሩ ሰዎች ገደሉአቸው፥ በgWdጓድም መካከል ጣሉአቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ወደ ከተማይቱም መካከል በመጡ ጊዜ የናታንያ ልጅ እስማኤል ከእርሱም ጋር የነበሩ ሰዎች ገደሉአቸው፥ በጉድጓድም መካከል ጣሉአቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኡንቱንቱ ካታማ ግዶ ገልያንን፥ እስማኤልነ አናና ደእያ አሳቱ ሄ አሳቱዋ ዎደ፥ ሃ ዳጋይያ ኦላን ኦል አጌድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Unttunttu katamaa giddo geliyaanin, Isimaa'eelinne aanana de'iyaa asatuu he asatuwaa wod'iide, haatsaa dagayiyaa ollaan oli aggeeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Istti katamay giddo gelida mala Nataniya naa Isma7eeleynne izara diza asati he asata wodhidi haaththa ollan yeggida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስቲ ካታማይ ጊዶ ጌሊዳ ማላ ናታኒያ ና ኢስማኤሌይኔ ኢዛራ ዲዛ ኣሳቲ ሄ ኣሳታ ዎዲ ሃ ኦላን ዬጊዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤንቲ ካታማ ገልዳ ዎደ እስማኤልነ እያራ ደእያ አሳት ኤንታ ዎድ ሃ ኦላን የግዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Enti katamaa gelida wode Isma7eelinne iyara de7iya asati enta wodhidi haatha ollan yeggidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ወደ ከተማዪቱ በገቡ ጊዜ፣ የናታንያ ልጅ እስማኤልና አብረውት የነበሩ ሰዎች ዐረዷቸው፤ በውሃ ማጠራቀሚያ ጕድጓድ ውስጥም ጣሏቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እነዚያም ሰዎች ከተማይቱ ውስጥ እንደ ገቡ የናታልያ ልጅ እስማኤልና ተከታዮቹ ገድለው ጒድጓድ ውስጥ ጣሉአቸው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣብ ማእኸል ከተማ ምስ ኣተዉ ግና፥ እስማኤል ወዲ ናታንያንን እቶም ምስኡ ዝነበሩ ሰባትን ሓረድዎም፤ ናብ ጕድጓድ ከዓ ደርበይዎም። |