Jeremiah 41:6 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እስማኤል ወዲ ነታንያ ድማ፡ ኵሉ ጊዜ እናበኸየ፡ ኪቕበሎም ካብ ሚጽፓ ወጸ። ምስ ረኸቦም ድማ፡ ናብ ጌዳልያ ወዲ ኣሒቃም ንዑ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የናታንያም ልጅ እስማኤል ከመሴፋ ወጥቶ እያለቀሰ ሊገናኛቸው ሄደ፤ በተገናኛቸውም ጊዜ፥ “ወደ አኪቃም ልጅ ወደ ጎዶልያስ ኑ” አላቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የናታንያም ልጅ እስማኤል ከምጽጳ ወጥቶ እያለቀሰ ሊገናኛቸው ሄደ፤ በተገናኛቸውም ጊዜ። ወደ አኪቃም ልጅ ወደ ጎዶልያስ ኑ አላቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የናታንያም ልጅ እስማኤል ከምጽጳ ወጥቶ እያለቀሰ ሊገናኛቸው ሄደ፤ በተገናኛቸውም ጊዜ፦ “ወደ አኪቃም ልጅ ወደ ጎዶልያስ ኑ” አላቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እስማኤል ምጽጳፐ ከሲደ፥ ዬኪደ ኡንቱንቱና ጋከታናዉ ቤዳ፤ ኡንቱንቱና ጋከቴዳ ዎደ፥ “አህቃማ ናኣ ጋዳልያኮ ሃ ዪተ፤ አ በእተ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Isimaa'eeli Mis'ip'p'appe kesiide, yeekkiidde unttunttunna gakketanaw beedda; unttunttunna gaketteedda wode, «Ahik'aama na'aa Gadaaliyaakko haa yiite; Aa be'ite» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Nataniya naa Isma7eeley Mixiphphafe kezidi yeekkishe isttara gaagganaas bides; isttara gaaggidi, «Akiqaame naa Godoliyaasakko haa yiite» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ናታኒያ ና ኢስማኤሌይ ሚጺጳፌ ኬዚዲ ዬኪሼ ኢስታራ ጋጋናስ ቢዴስ፤ ኢስታራ ጋጊዲ፥ «ኣኪቃሜ ና ጎዶሊያሳኮ ሃ ዪቴ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እስማኤል ዬክሸ ምፅጳፈ ከይድ፥ ኤንታራ ጋሄታናዉ ብስ። ኤንታ ጋሄትዳ ዎደ፥ “አክቃማ ናኣ ጎዶልያኮ ሃ ይድ እያ በእተ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Isma7eeli yeekishe Mixiphafe keyidi, entara gahetanaw bis. Enta gahetida wode, “Akqaama na7aa Godoliyako haa yidi iya be7ite” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የናታንያ ልጅ እስማኤል ሊገናኛቸው እያለቀሰ ከምጽጳ ወጣ፤ ሲያገኛቸውም፣ “ወደ አኪቃም ልጅ ወደ ጎዶልያስ ኑ” አላቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ስለዚህም እስማኤል ከምጽጳ እያለቀሰ ሊቀበላቸው ወጣ፤ ወደ እነርሱም በቀረበ ጊዜ “የአሒቃም ልጅ ወደ ሆነው ወደ ገዳልያ ኑ” አላቸው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እስማኤል ወዲ ናታንያ ኸዓ ኻብ ምፅጳ እናበኸየ ኸደ። ምስ ተራኸቦም ድማ “ንዑናይ፤ ናብ ጎዶልያስ ወዲ ኣኪቃም” ንኺድ በሎም። |