Jeremiah 41:5 — Compare Translations

13 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ካብ ሴኬምን ካብ ሺሎን ካብ ሰማርያን ሰማንያ ሰብኡት ጭሕሞም ተላጺዮም ክዳውንቶም ተቐዲዶምን ተቖሪጾምን መስዋእትን ዕጣንን ኣብ ኢዶም ሒዞም ናብ ቤት እግዚኣብሄር ኬምጽእዎም መጹ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ጢማ​ቸ​ውን ላጭ​ተው፥ ልብ​ሳ​ቸ​ው​ንም ቀድ​ደው እያ​ለ​ቀሱ ወደ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ቤት ያቀ​ርቡ ዘንድ የእ​ህል ቍር​ባ​ንና ዕጣን በእ​ጃ​ቸው የያዙ፥ ሰማ​ንያ ሰዎች ከሴ​ኬ​ምና ከሴሎ፥ ከሰ​ማ​ር​ያም መጡ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ጢማቸውን ላጭተው ልብሳቸውንም ቀድደው ገላቸውንም ነጭተው፥ ወደ እግዚአብሔር ቤት ያቀርቡ ዘንድ የእህል ቍርባንና ዕጣን በእጃቸው እየያዙ፥ ሰማንያ ሰዎች ከሴኬምና ከሴሎ ከሰማርያም መጡ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ጢማቸውን ላጭተው ልብሳቸውንም ቀድደው ገላቸውንም ተልትለው፥ በጌታ ቤት ለማቅረብ የእህል ቁርባንና ዕጣን በእጃቸው ይዘው፥ ሰማንያ ሰዎች ከሴኬምና ከሴሎ ከሰማርያም መጡ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሰኬማፐ፥ ሴሎፐነ ሳማርያፐ ሆስፑን ታሙ አሳቱ ካዮቲደ፥ ባረንቱ ቡቻ ሜዲደ፥ ባረንቱ ማዩዋ ፔደነ ባረንቱ ቦላካ ፑዚደ ዬድኖ። ኡንቱንቱ መና ጎዳ ጎልያዉ እምያ ካ ያርሹዋነ እጻና እሞታ አሄድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Sekeemappe, Seeloppenne Samaariyaappe hosppun tammu asatuu kayyottiidde, barenttu buuchchaa meediide, barenttu mayuwaa peed'iidenne barenttu bollaakka puuziide yeeddino. Unttunttu Med'inaa Godaa Golliyaw immiyaa katsaa yarshshuwaanne is'aanaa imotaa aheeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Seekeemeppe, Seeloppenne Samaariyappe osppun tammu asati kayottishe, bantta buuch meedidi, bantta may7o daakkidinne bantta bollaka puuzidi kaththa yarshonne exaane GODAA Keeth ekki yida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሴኬሜፔ፥ ሴሎፔኔ ሳማሪያፔ ኦስፑን ታሙ ኣሳቲ ካዮቲሼ፥ ባንታ ቡች ሜዲዲ፥ ባንታ ማይኦ ዳኪዲኔ ባንታ ቦላካ ፑዚዲ ካ ያርሾኔ ኤጻኔ ጎዳ ኬ ኤኪ ዪዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሴከማፐ፥ ሴሎፐነ ሳማረፐ ሆስፑን ታሙ አሳት አዛንድ፥ ባንታ ቡቻ ሜድድ፥ ባንታ ማኡዋ ዳክድ፥ ባንታ ሶምኡዋ ጋርሸ ይዶሶና። ኤንቲ ፆሳ ኬስ እምያ ካነ እፃነ ኤህዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Seekemape, Seelopenne Samaarepe hospun tammu asati azzanidi, banta buuchaa meedidi, banta ma7uwa daakidi, banta som7uwa gaarishe yidosona. Enti Xoossa keethaas immiya kathinne ixaane ehidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ሰማንያ ሰዎች ጢማቸውን ተላጭተው፣ ልብሳቸውን ቀድደው፣ ገላቸውን ነጭተው የእህል ቍርባንና ዕጣን በመያዝ ከሴኬም፣ ከሴሎና ከሰማርያ ወደ እግዚአብሔር ቤት ለማቅረብ መጡ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከሴኬም፥ ከሴሎና ከሰማርያ ሰማኒያ ሰዎች በድንገት መጡ፤ እነርሱም በሐዘን ጢማቸውን ላጭተው፥ ልብሳቸውን ቀደው፥ ፊታቸውን ነጭተው ነበር፤ ለቤተ መቅደስም መባ የሚያቀርቡትን እህልና ዕጣን ይዘው ነበር፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ካብ ሴኬምን ካብ ሲሎን ካብ ሰማርያን ጭሕሞም ዝላፀዩ፥ ክዳኖም ዝቐደዱ፥ ሰብነቶም ዘቝሰሉ ሰማንያ ሰባት፥ መስዋእቲ እኽልን ዕጣንን ሒዞም፥ ናብ ቤት እግዚኣብሄር ከቕርቡ መፁ።