Jeremiah 41:15 — Compare Translations

13 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እስማኤል ወዲ ነታንያ ግና ምስ ሸሞንተ ሰብኡት ካብ ዮሃንን ኣምሊጡ ናብ ዓሞናውያን ከደ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የና​ታ​ንያ ልጅ እስ​ማ​ኤል ግን ከስ​ም​ንት ሰዎች ጋር ከዮ​ሐ​ናን አመ​ለጠ፥ ወደ አሞ​ንም ልጆች ሄደ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የናታንያ ልጅ እስማኤል ግን ከስምንት ሰዎች ጋር ከዮሐናን አመለጠ ወደ አሞንም ልጆች ሄደ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የናታንያ ልጅ እስማኤል ግን ከስምንት ሰዎች ጋር ከዮሐናን አመለጠ ወደ አሞንም ልጆች ሄደ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሽን እስማኤልነ ሀራ ሆስፑን አሳቱ እትፐ ዮሀናናፐ ከስ አኪደ፥ አሞና ቢታ ባቃቴድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Shin Isimaa'eelinne hara hosppun asatuu ittippe Yohanaanappe kessi akkiide, Amoona biittaa bak'ateeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Gido attiin Nataniya naa Isma7eeleynne hara osppun asati issife Yohanaaneppe kessi ekkidi Amoone biitta baqatida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጊዶ ኣቲን ናታኒያ ና ኢስማኤሌይኔ ሃራ ኦስፑን ኣሳቲ ኢሲፌ ዮሃናኔፔ ኬሲ ኤኪዲ ኣሞኔ ቢታ ባቃቲዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሽን እስማኤልነ ሀራ ሆስፑን አሳት ዮሃናናፐ ከስ ኤክድ፥ አሞነ ቢታ ባቃትዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Shin Isma7eelinne hara hospun asati Yohaananape kessi ekidi, Amoone biitta baqatidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የናታንያ ልጅ እስማኤል ግን አብረውት ከነበሩት ስምንት ሰዎች ጋር ከዮሐናን አመለጠ፤ ሸሽቶም ወደ አሞናውያን ገባ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እስማኤልና ስምንት ሰዎቹ ግን ከዮሐናን እጅ አምልጠው ወደ ዐሞን ምድር ኰበለሉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እስማኤል ወዲ ናታንያ ግና፥ ምስ እቶም ሓቢሮምዎ ዝነበሩ ሸሞንተ ሰብኡት፥ ካብ ዮሃናን ኣምሊጡ ናብ ደቂ ኣሞን ከደ።