Jeremiah 41:14 — Compare Translations

13 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ ኵሎም እቶም ንእስማኤል ካብ ሚጽፓ እሱራት ገይሮም ዝወሰድዎ ሰባት ተገልቢጦም ተመሊሶም ናብ ዮሃንን ወዲ ካሬኣ ከዱ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እስ​ማ​ኤ​ልም ከመ​ሴፋ የማ​ረ​ካ​ቸው ሕዝብ ሁሉ ተመ​ል​ሰው ወደ ቃር​ሔም ልጅ ወደ ዮሐ​ናን ሔዱ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እስማኤልም ከምጽጳ የማረካቸው ሕዝብ ሁሉ ዘወር ብለው ተመለሱ፥ ወደ ቃሬያም ልጅ ወደ ዮሐናን ሄዱ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እስማኤልም ከምጽጳ የማረካቸው ሕዝብ ሁሉ ዘወር ብለው ተመለሱ፥ ወደ ቃሬያም ልጅ ወደ ዮሐናን ሄዱ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄ ኦሞደቴዳዋንቱ ኡባይ ጉየ ስሚደ ቢደ፥ ቃሬሀ ናኣ ዮሀናናን ጋከቴድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) He omoodetteeddawanttu ubbay guyye simmiide biide, K'aareeha na'aa Yohanaanan gakketeeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Isma7eeley Mixiphphafe di7i efida asay ubbay kessi ekki biidi Qaareeha naa Yohanaanen gayttides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢስማኤሌይ ሚጺጳፌ ዲኢ ኤፊዳ ኣሳይ ኡባይ ኬሲ ኤኪ ቢዲ ቃሬሃ ና ዮሃናኔን ጋይቲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄ ድኤትዳይሳት ኡባይ ጉየ ስሚድ፥ ቃራያ ናኣ ዮሃናናን ጋሄትዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) He di7etidaysati ubbay guye simmidi, Qaraya na7aa Yohaananan gahetidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እስማኤል ከምጽጳ ማርኮ የወሰዳቸው ሰዎች ሁሉ አምልጠው ወደ ቃሬያ ልጅ ወደ ዮሐናን ገቡ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 መለስ ብለውም በመሮጥ ከእነርሱ ጋር ተደባለቁ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኵሎም እቶም እስማኤል ካብ ምፅጳ ማሪኹ ዝወሰዶም ሰባት፥ ኣምሊጦም ናብ ዮሃናን ወዲ ቃሬያን ተመሊሶም ከዱ።