Jeremiah 41:13 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኰነ ድማ፡ ኲሎም እቶም ምስ እስማኤል ዝነበሩ ሰባት፡ ንዮሃንን ወዲ ካርያን ንዅሎም እቶም ምስኡ ዝነበሩ ሓለቓ ሰራዊትን ምስ ረኣዩ፡ ተሓጐሱ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እንዲህም ሆነ፤ ከእስማኤል ጋር የነበሩት ሕዝብ ሁሉ የቃርሔን ልጅ ዮሐናንን ከእርሱም ጋር የነበሩትን የጭፍራ አለቆችን ሁሉ ባዩ ጊዜ ደስ አላቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ከእስማኤልም ጋር የነበሩት ሕዝብ ሁሉ የቃሬያን ልጅ ዮሐናንን ከእርሱም ጋር የነበሩትን የጭፍራ አለቆችን ሁሉ ባዩ ጊዜ ደስ አላቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከእስማኤልም ጋር የነበሩት ሕዝብ ሁሉ የቃሬያን ልጅ ዮሐናንን ከእርሱም ጋር የነበሩትን የጭፍራ አለቆችን ሁሉ ባዩ ጊዜ ደስ አላቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እስማኤል ኦሞዲደ ባረናና አፌዳ አሳይ ኡባይ ቃሬሀ ናኣ ዮሀናናነ አናና ደእያ ኦላ ጋዳዋቱዋ በኤዳ ዎደ፥ ሎይ ናሸቴድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Isimaa'eeli omoodiide barenanna afeeda Asay ubbay K'aareeha na'aa Yohanaananne aanana de'iyaa olaa gadaawatuwaa be'eedda wode, loytsi nashetteeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Isma7eeley di7idi banara efida asay ubbay Qaareeha naa Yohanaanenne izara diza ola asaa shuumeta be7ida wode keehi ufayettida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስማኤሌይ ዲኢዲ ባናራ ኤፊዳ ኣሳይ ኡባይ ቃሬሃ ና ዮሃናኔኔ ኢዛራ ዲዛ ኦላ ኣሳ ሹሜታ ቤኢዳ ዎዴ ኬሂ ኡፋዬቲዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እስማኤል ድእድ ኤፍያ አሳ ኡባይ ቃራያ ናኣ ዮሃናናነ እያራ ደእያ ቶራ ሞጮናታ በእዳ ዎደ ዳሮ ኡፋይትዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Isma7eeli di77idi efiya asa ubbay Qaraya na7aa Yohaanananne iyara de7iya toora moconata be7ida wode daro ufaytidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እስማኤል የያዛቸው ሰዎች ሁሉ የቃሬያን ልጅ ዮሐናንንና አብረውት የነበሩትን የጦር መኰንኖች ባዩ ጊዜ ደስ አላቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እስማኤል አስሮ የወሰዳቸው ሁሉ ዮሐናንንና ከእርሱ ጋር የነበሩትን የሠራዊቱን መሪዎች ባዩ ጊዜ ደስ አላቸው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኵሎም እቶም እስማኤል ማሪኽዎም ዝነበረ ህዝቢ ንዮሃናን ወዲ ቃሬያንን ነቶም ምስኡ ዝነበሩ ዅሎም ኣዘዝቲ ሰራዊትን ምስ ረአዩ፥ ተሓጐሱ። |