Jeremiah 40:9 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ጌዳልያ ወዲ ኣሂቃም ወዲ ሻፋን ድማ ንዓኣቶምን ንሰቡን ከምዚ ኢሉ መሓለሎም፦ ንከለዳውያን ከተገልግሉ ኣይትፍርሑ። ኣብታ ምድሪ ጽንሑ ንንጉስ ባቢሎን ድማ ኣገልግሉ፡ ጽቡቕ ይኾነልኩም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የሳፋንም ልጅ የአኪቃም ልጅ ጎዶልያስ ለእነርሱና ለሰዎቻቸው እንዲህ ብሎ ማለ፥ “ለከለዳውያን ትገዙ ዘንድ አትፍሩ፤ በምድር ተቀመጡ፤ ለባቢሎንም ንጉሥ ተገዙ፤ መልካምም ይሆንላችኋል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የሳፋንም ልጅ የአኪቃም ልጅ ጎዶልያስ ለእነርሱና ለሰዎቻቸው እንዲህ ብሎ ማለ። ለከለዳውያን ትገዙ ዘንድ አትፍሩ፤ በምድር ተቀመጡ ለባቢሎንም ንጉሥ ተገዙ፥ መልካምም ይሆንላችኋል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የሳፋንም ልጅ የአኪቃም ልጅ ጎዶልያስ ለእነርሱና ለሰዎቻቸው እንዲህ ብሎ ማለ፦ “ለከለዳውያን ለማገልገል አትፍሩ፤ በምድሪቱ ተቀመጡ ለባቢሎንም ንጉሥ አገልግሉ፥ መልካምም ይሆንላችኋል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሳፋና ናኣ ናአይ፥ አህቃማ ናአይ ጋዳሊ ኡንቱንቶ ሀዋዳን ያጊደ ጫቄዳ፤ “ባብሎነቶ ኩሽያ እማናዉ ያዮፕተ፤ ሀ ቢታን ኡቲደ ደእተ፤ ባብሎነ ካትያዉካ ሞደትተ። ያቶፐ፥ ኡባባይ ህንተዉ ሎአ ግዳናዋ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Saafaana na'aa na'ay, Ahik'aama na'ay Gadaalii unttunttoo hawaadan yaagiide c'aak'k'eedda; «Baabloonetoo kushiyaa immanaw yayyoppite; ha biittan uttiide de'ite; Baabloone kaatiyawukka moodettite. Yaatooppe, ubbabay hinttew lo"a gidanawaa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Saafaane naa Akiqaame naa Godoliyaasay isttassinne istta olanchchatas, «Baabiloonetas haarettanaas yayyofte; hanno biittayn uttidi Baabiloone kawos haggazite; histtiko ubbaa miishshi inttes lo7o gidana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሳፋኔ ና ኣኪቃሜ ና ጎዶሊያሳይ ኢስታሲኔ ኢስታ ኦላንቻታስ፥ «ባቢሎኔታስ ሃሬታናስ ያዮፍቴ፤ ሃኖ ቢታይን ኡቲዲ ባቢሎኔ ካዎስ ሃጋዚቴ፤ ሂስቲኮ ኡባ ሚሺ ኢንቴስ ሎኦ ጊዳና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሳፋና ናአይ፥ አክቃማ ናአይ ጎዶልያ ኤንታዉ ሀይሳዳ ያግድ ጫቅስ፦ “ባብሎነታስ ኩሸ እማናዉ ያዮፍተ፤ ሄ ቢታን ደእተ። ባብሎነ ካዋስ ሃረትተ፤ ኡባባይ ህንተዉ እንጀ ግዳና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Safaana na7ay, Akqaama na7ay Godoliya entaw haysada yaagidi caaqis: “Babiloonetas kushe immanaw yayyofite; he biittan de7ite. Babiloone kawas haaretite; ubbabay hintew inje gidana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የሳፋን ልጅ የአኪቃም ልጅ ጎዶልያስ ለእነርሱና ለሰዎቻቸው እንዲህ ሲል ቃል ገባላቸው፤ “ለባቢሎናውያን መገዛት አትፍሩ፤ በምድሪቱ ተቀምጣችሁ የባቢሎንን ንጉሥ አገልግሉ፤ መልካም ይሆንላችኋል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ገዳልያም እንዲህ ሲል ማለላቸው፦ “በእውነት ቃል ልግባላችሁ፤ ለባቢሎናውያን እጃችሁን ስለ መስጠት ምንም የሚያስፈራችሁ ነገር የለም፤ በዚህች ምድር ሰፍራችሁ ኑሮአችሁን መሥርቱ፤ ለባቢሎን ንጉሥ ገብሩ፤ ለእናንተም ሁሉ ነገር መልካም ይሆንላችኋል፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ጎዶልያስ፥ ወዲ ኣኪቃም ወዲ ሳፋን፥ ንኣኣቶምን ንሰቦምን ከምዙይ ኢሉ መሓለሎም “ንባቢሎናውያን እንተይፈራሕኹም ተገዝእዎም። ንንጉስ ባቢሎን ተገዝኡ፤ ኣብዛ ሃገር ከዓ ተቐመጡ እሞ ሰናይ ክኾነልኩም እዩ። |