Jeremiah 40:8 — Compare Translations

13 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ ናብ ጌዳልያ ኣብ ሚጽፓ መጹ፡ ንሳቶም ከኣ እስማኤል ወዲ ነታንያ፡ ዮሃንንን ዮናታንን ደቂ ካሬያን ሰራያ ወዲ ታንሁሜትን ደቂ ኤፋይ፡ ኔቶፋታዊን የሻንያ ወዲ ሓደ ማኣጋቲ፡ ንሳቶምን ሰቡን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የና​ታ​ንያ ልጅ እስ​ማ​ኤል፥ የቃ​ር​ሔም ልጆች ዮሐ​ና​ንና ዮና​ታን፥ የተ​ን​ሁ​ሜ​ትም ልጅ ሠራያ፥ የነ​ጦ​ፋ​ዊ​ውም የዮፌ ልጆች፥ የመ​ከጢ ልጅ አዛ​ን​ያም ከሰ​ዎ​ቻ​ቸው ጋር ወደ ጎዶ​ል​ያስ ወደ መሴፋ መጡ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የቃሬያም ልጅ ዮሐናንና ዮናታን፥ የተንሑሜትም ልጅ ሠራያ፥ የነጦፋዊውም የዮፌ ልጆች የማዕካታዊውም ልጅ ያእዛንያ ከሰዎቻቸው ጋር ወደ ጎዶልያስ ወደ ምጽጳ መጡ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የናታንያ ልጅ እስማኤል፥ የቃሬያም ልጆች ዮሐናንና ዮናታን፥ የተንሑሜትም ልጅ ሠራያ፥ የነጦፋዊውም የዮፌ ልጆች የማዕካታዊውም ልጅ ያእዛንያ ከሰዎቻቸው ጋር ወደ ጎዶልያስ ወደ ምጽጳ መጡ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ናታንያ ናአይ እስማኤል፥ ቃሬሀ ናናቱ ዮሀናንነ ዮናታን፥ ታንሁሜታ ናአይ ሳራይ፥ ናጾፋ ካታማፐ ዬዳ ኤፋያ ናናቱነ ማእካ ካታማፐ ዬዳ እት ብታንያ ናአይ ያዛኒ ባረንቱ ኦላንቻቱዋ ኡባና ጋዳልያኮ ምጽጳ ዬድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Nataaniyaa na'ay Isimaa'eeli, K'aareeha naanatuu Yohanaaninne Yoonataani, Taanihumeeta na'ay Saraayi, Nas'oofa katamaappe yeedda Efaaya naanatuunne Maa'ika katamaappe yeedda itti bitaniyaa na'ay Yazaanii barenttu olanchchatuwaa ubbaanna Gadaaliyaakko Mis'ip'p'a yeeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Histtidi Nataniya naa Isma7eeley, Qaareeha nayti Yohanaaneynne Yoonataaney, Tanihumeeta naa Saraya, Naxoofe katamappe yida Efaaya naytinne Ma7ikate katama as Ya7izaaney bantta olanchchata ubbaara Godoliyaasakko Mixiphpha yida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሂስቲዲ ናታኒያ ና ኢስማኤሌይ፥ ቃሬሃ ናይቲ ዮሃናኔይኔ ዮናታኔይ፥ ታኒሁሜታ ና ሳራያ፥ ናጾፌ ካታማፔ ዪዳ ኤፋያ ናይቲኔ ማኢካቴ ካታማ ኣስ ያኢዛኔይ ባንታ ኦላንቻታ ኡባራ ጎዶሊያሳኮ ሚጺጳ ዪዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ናታና ናአይ እስማኤል፥ ቃረያ ናይት ዮሃንነ ዮናታን፥ ታንሁመታ ናአይ ሳራይ፥ ናፆፋ አድያ ዮፋ ናይትነ ማእካ አድያ ናአይ ያዛን ባንታ ኦላንቾታ ኡባራ ጎዶልያኮ ምፅጳ ይዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Naatana na7ay Isma7eeli, Qareya nayti Yohaaninne Yoonataani, Tanhumeta na7ay Sarayi, Naxoofa addiya Yoofa naytinne Ma7ika addiya na7ay Yazaani banta olanchota ubbaara Godoliyako Mixipha yidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ወደ ምጽጳ፣ ጎዶልያስ ዘንድ መጡ፤ የናታንያ ልጅ እስማኤል፣ የቃሬያ ልጆች ዮሐናንና ዮናታን፣ የተንሑት ልጅ ሠራያ፤ የነጦፋዊው የዮፌ ልጆች፣ የማዕካታዊ ልጅ ያእዛንያን ሰዎቻቸውም ነበሩ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ስለዚህ የነታንያ ልጅ እስማኤል፥ የቃሬሐ ልጆች ዮሐናንና ዮናታን፥ የታንሑሜት ልጅ ሠራያ፥ ከነጦፋ የዔፋይ ልጆች፥ ከማዕካም የዛንያ ከሰዎቻቸው ሁሉ ጋር በምጽጳ ወደሚገኘው ወደ ገዳልያ መጡ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እስማኤል ወዲ ናታንያ፥ ዮሃናንን ዮናታንን ደቂ ቃሬያ፥ ሰራያ ወዲ ተንሁሜት፥ ደቂ ዮፌ እቲ ነጦፋዊ፥ ያእዛንያ ወዲ ማእካታዊ ምስ ኵሎም ሰቦም ናብ ጎዶልያስ ናብ ምፅጳ መፁ።