Jeremiah 40:8 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ናብ ጌዳልያ ኣብ ሚጽፓ መጹ፡ ንሳቶም ከኣ እስማኤል ወዲ ነታንያ፡ ዮሃንንን ዮናታንን ደቂ ካሬያን ሰራያ ወዲ ታንሁሜትን ደቂ ኤፋይ፡ ኔቶፋታዊን የሻንያ ወዲ ሓደ ማኣጋቲ፡ ንሳቶምን ሰቡን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የናታንያ ልጅ እስማኤል፥ የቃርሔም ልጆች ዮሐናንና ዮናታን፥ የተንሁሜትም ልጅ ሠራያ፥ የነጦፋዊውም የዮፌ ልጆች፥ የመከጢ ልጅ አዛንያም ከሰዎቻቸው ጋር ወደ ጎዶልያስ ወደ መሴፋ መጡ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የቃሬያም ልጅ ዮሐናንና ዮናታን፥ የተንሑሜትም ልጅ ሠራያ፥ የነጦፋዊውም የዮፌ ልጆች የማዕካታዊውም ልጅ ያእዛንያ ከሰዎቻቸው ጋር ወደ ጎዶልያስ ወደ ምጽጳ መጡ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የናታንያ ልጅ እስማኤል፥ የቃሬያም ልጆች ዮሐናንና ዮናታን፥ የተንሑሜትም ልጅ ሠራያ፥ የነጦፋዊውም የዮፌ ልጆች የማዕካታዊውም ልጅ ያእዛንያ ከሰዎቻቸው ጋር ወደ ጎዶልያስ ወደ ምጽጳ መጡ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ናታንያ ናአይ እስማኤል፥ ቃሬሀ ናናቱ ዮሀናንነ ዮናታን፥ ታንሁሜታ ናአይ ሳራይ፥ ናጾፋ ካታማፐ ዬዳ ኤፋያ ናናቱነ ማእካ ካታማፐ ዬዳ እት ብታንያ ናአይ ያዛኒ ባረንቱ ኦላንቻቱዋ ኡባና ጋዳልያኮ ምጽጳ ዬድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Nataaniyaa na'ay Isimaa'eeli, K'aareeha naanatuu Yohanaaninne Yoonataani, Taanihumeeta na'ay Saraayi, Nas'oofa katamaappe yeedda Efaaya naanatuunne Maa'ika katamaappe yeedda itti bitaniyaa na'ay Yazaanii barenttu olanchchatuwaa ubbaanna Gadaaliyaakko Mis'ip'p'a yeeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Histtidi Nataniya naa Isma7eeley, Qaareeha nayti Yohanaaneynne Yoonataaney, Tanihumeeta naa Saraya, Naxoofe katamappe yida Efaaya naytinne Ma7ikate katama as Ya7izaaney bantta olanchchata ubbaara Godoliyaasakko Mixiphpha yida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሂስቲዲ ናታኒያ ና ኢስማኤሌይ፥ ቃሬሃ ናይቲ ዮሃናኔይኔ ዮናታኔይ፥ ታኒሁሜታ ና ሳራያ፥ ናጾፌ ካታማፔ ዪዳ ኤፋያ ናይቲኔ ማኢካቴ ካታማ ኣስ ያኢዛኔይ ባንታ ኦላንቻታ ኡባራ ጎዶሊያሳኮ ሚጺጳ ዪዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ናታና ናአይ እስማኤል፥ ቃረያ ናይት ዮሃንነ ዮናታን፥ ታንሁመታ ናአይ ሳራይ፥ ናፆፋ አድያ ዮፋ ናይትነ ማእካ አድያ ናአይ ያዛን ባንታ ኦላንቾታ ኡባራ ጎዶልያኮ ምፅጳ ይዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Naatana na7ay Isma7eeli, Qareya nayti Yohaaninne Yoonataani, Tanhumeta na7ay Sarayi, Naxoofa addiya Yoofa naytinne Ma7ika addiya na7ay Yazaani banta olanchota ubbaara Godoliyako Mixipha yidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ወደ ምጽጳ፣ ጎዶልያስ ዘንድ መጡ፤ የናታንያ ልጅ እስማኤል፣ የቃሬያ ልጆች ዮሐናንና ዮናታን፣ የተንሑት ልጅ ሠራያ፤ የነጦፋዊው የዮፌ ልጆች፣ የማዕካታዊ ልጅ ያእዛንያን ሰዎቻቸውም ነበሩ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ስለዚህ የነታንያ ልጅ እስማኤል፥ የቃሬሐ ልጆች ዮሐናንና ዮናታን፥ የታንሑሜት ልጅ ሠራያ፥ ከነጦፋ የዔፋይ ልጆች፥ ከማዕካም የዛንያ ከሰዎቻቸው ሁሉ ጋር በምጽጳ ወደሚገኘው ወደ ገዳልያ መጡ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እስማኤል ወዲ ናታንያ፥ ዮሃናንን ዮናታንን ደቂ ቃሬያ፥ ሰራያ ወዲ ተንሁሜት፥ ደቂ ዮፌ እቲ ነጦፋዊ፥ ያእዛንያ ወዲ ማእካታዊ ምስ ኵሎም ሰቦም ናብ ጎዶልያስ ናብ ምፅጳ መፁ። |