Jeremiah 40:7 — Compare Translations

13 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንጉስ ባቢሎን ንገዳልያ ወዲ ኣሂቃም ኣመሓዳሪ እታ ሃገር ገይሩ ከም ዝሸሞ፡ ንሰብኡትን ኣንስትን ቈልዑን ድማ ኣሕሊፉ ከም ዝሃቦ፡ ንሳቶምን ሰቡን ኵሎም ኣዘዝቲ ሰራዊት ምስ ሰምዑ ። ካብ ድኻታት እታ ሃገር፡ ካብቶም ናብ ባቢሎን ዘይተማረኹ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በየ​ሜ​ዳው የነ​በ​ሩት የጭ​ፍራ አለ​ቆ​ችና ሰዎ​ቻ​ቸው ሁሉ የባ​ቢ​ሎን ንጉሥ የአ​ኪ​ቃ​ምን ልጅ ጎዶ​ል​ያ​ስን በሀ​ገሩ ላይ እንደ ሾመ፥ ወን​ዶ​ች​ንና ሴቶ​ችን ልጆ​ች​ንም፥ ወደ ባቢ​ሎን ያል​ተ​ማ​ረ​ኩ​ት​ንም የም​ድ​ርን ድሆች እን​ዳ​ስ​ጠ​በቀ በሰሙ ጊዜ፥
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በየሜዳውም የነበሩት የጭፍራ አለቆችና ሰዎቻቸው ሁሉ የባቢሎን ንጉሥ የአኪቃምን ልጅ ጎዶልያስን በምድር ላይ እንደ ሾመ፥ ወንዶችንና ሴቶችን ልጆችንም፥ ወደ ባቢሎን ያልተማረኩትን የምድርን ድሆች፥ እንዳስጠበቀ በሰሙ ጊዜ የናታንያ ልጅ እስማኤል፥
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በየሜዳውም የነበሩት የጭፍራ አለቆችና ሰዎቻቸው ሁሉ የባቢሎን ንጉሥ የአኪቃምን ልጅ ጎዶልያስን በምድሪቱ ላይ እንደ ሾመ፥ ወንዶችንና ሴቶችን ሕፃናትንም፥ ወደ ባቢሎን ያልተማረኩትን በምድሪቱ ያሉትን ድሆች፥ እንዲገዛ ኀላፊነት እንደሰጠው በሰሙ ጊዜ፥
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ይሁዳ ኦላ ጋዳዋቱዋፐነ ኦላንቻቱዋፐ አማሬዳዋንቱ ባረንቱ ኩሽያ ባብሎነ ካትያዉ ብሮ እምበይክኖ። ኡንቱንቱ ባብሎነ ካቲ ጋዳልያ ሄ ቢታ ሞድያዋ ኦደ ሱንዳዋነ ባብሎነ ቢታ ኦሞደቲደ ቤናን ይሁዳን አቴዳ ህዬሳቶ ካፑዋ ኦዳዋ ስሴድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Yihudaa olaa gadaawatuwaappenne olanchchatuwaappe amareedawanttu barenttu kushiyaa Baabloone kaatiyaw biro immibeykkino. Unttunttu Baabloone kaatii Gadaaliyaa he biittaa mooddiyaawaa ootsiide suntseeddawaanne Baabloone biittaa omoodettiide beennan Yihudaan atteeda hiyyeesatoo kaappuwaa ootseeddawaa siseeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Yuhudappe issi issi amarda ola qaratinne olanchchati bantta kushe Baabiloone kawos immontta gishshas demban laaletti uttida; Baabiloone kawoy Akiqaame naa Godoliyaasay he biittayo haarana mala shuumidayssanne di7ettidi Baabiloone bontta attida manqo attumasata, maccassatanne nayta bolla maata immi woththidayssa siyides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ዩሁዳፔ ኢሲ ኢሲ ኣማርዳ ኦላ ቃራቲኔ ኦላንቻቲ ባንታ ኩሼ ባቢሎኔ ካዎስ ኢሞንታ ጊሻስ ዴምባን ላሌቲ ኡቲዳ፤ ባቢሎኔ ካዎይ ኣኪቃሜ ና ጎዶሊያሳይ ሄ ቢታዮ ሃራና ማላ ሹሚዳይሳኔ ዲኤቲዲ ባቢሎኔ ቦንታ ኣቲዳ ማንቆ ኣቱማሳታ፥ ማጫሳታኔ ናይታ ቦላ ማታ ኢሚ ዎዳይሳ ሲዪዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ይሁዳ ቶራ ሞጮናታፐነ ኦላንቾታፐ ጉት ባብሎነ ካዋስ ኩሸ እምቦኮና። ኤንቲ ባብሎነ ካዎይ፥ አክቃማ ናአ ጎዶልያ ቢታ ሃረይሳ ኦድ ሹምዳይሳነ ባብሎነ ድኤትድ ቦና ይሁዳን አትዳ ማንቆታስ ሀላቃ ኦዳይሳ ስእዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Yihuda toora moconatapene olanchotape guuthati Babiloone kawas kushe immibookona. Enti Babiloone kawoy, Akqaama na7a Godoliya biitta haareysa oothidi shuumidaysanne Babiloone di7etidi boonna Yihudan attida manqotas halaqa oothidaysa si7idosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በየሜዳው የነበሩት የጦር መኰንኖችና ሰዎቻቸው ሁሉ የባቢሎን ንጉሥ የአኪቃምን ልጅ ጎዶልያስን በምድሪቱ ላይ ገዥ አድርጎ እንደ ሾመውና ወደ ባቢሎን በምርኮ ባልተወሰዱት በምድሪቱ ድኾች ወንዶች፣ ሴቶችና ልጆች ላይ ሥልጣን እንደ ሰጠው በሰሙ ጊዜ፣
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከይሁዳ የጦር መኰንኖችና ወታደሮች ጥቂቶቹ ገና እጃቸውን አልሰጡም ነበር፤ እነርሱም የባቢሎን ንጉሥ ገዳልያን በሀገሪቱ ላይ ገዢ አድርጎ እንደ ሾመውና ወደ ባቢሎን ሳይወሰዱ በሀገሪቱ ለቀሩት ድኾች ኀላፊ ያደረገው መሆኑን ሰሙ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኵሎም እቶም ኣብ ሃገረ ሰብ ዝነበሩ፥ ኢዶም ዘይሃቡ ኣዘዝቲ ሰራዊት ምስ ኵሎም ሰቦም፥ ንጉስ ባቢሎን ንጎዶልያስ ወዲ ኣኪቃም ኣብ ልዕሊ እታ ሃገር ከም ዝሸሞ እሞ፥ ንሰብኡትን ኣንስትን ቈልዑን፥ ነቶም ናብ ባቢሎን እንተይተማረኹ ተሪፎም ዝነበሩ ድኻታት እታ ሃገርን፥ ከም ዘማዕቘቦም ምስ ሰምዑ፥