Jeremiah 40:5 — Compare Translations

13 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ገና ከይተመልሰ ኸኣ፡ ከምዚ በለ፦ ናብቲ ንጉስ ባቢሎን ኣብ ከተማታት ይሁዳ ኣመሓዳሪ ዝገበሮ ጌዳልያ ወዲ ኣሂቃም ወዲ ሻፋን እውን ተመለስ እሞ ምስኡ ኣብ ማእከል ህዝቢ ተቐመጥ። ክትከዶ ምቹእ ዝመስለካ ቦታ። ሽዑ እቲ ሓለቓ ናይቲ ሓለዋ መግብን ሽልማትን ሂቡ ሓዲጉዎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እር​ሱም ገና ሳይ​መ​ለስ፥ “የባ​ቢ​ሎን ንጉሥ በይ​ሁዳ ከተ​ሞች ላይ ወደ ሾመው ወደ ሳፋን ልጅ ወደ አኪ​ቃም ልጅ ወደ ጎዶ​ል​ያስ ተመ​ለስ፤ ከእ​ር​ሱም ጋር በሕ​ዝቡ መካ​ከል በይ​ሁዳ ምድር ተቀ​መጥ፤ ወይም ትሄድ ዘንድ ለዐ​ይ​ንህ ደስ ወደ​ሚ​ያ​ሰ​ኝህ ስፍራ ሂድ” አለው። የአ​ዛ​ዦ​ችም አለቃ ስን​ቅና ስጦታ ሰጥቶ አሰ​ና​በ​ተው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እርሱም ገና ሳይመለስ። የባቢሎን ንጉሥ በይሁዳ ከተሞች ላይ ወደ ሾመው ወደ ሳፋን ልጅ ወደ አኪቃም ልጅ ወደ ጎዶልያስ ተመለስ፥ ከእርሱም ጋር በሕዝቡ መካከል ተቀመጥ፤ ወይም ትሄድ ዘንድ ደስ ወደሚያሰኝህ ስፍራ ሂድ አለው። የዘበኞቹም አለቃ ስንቅና ስጦታ ሰጥቶ አሰናበተው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እርሱም ገና ሳይመለስ፦ የባቢሎን ንጉሥ በይሁዳ ከተሞች ላይ ወደ ሾመው ወደ ሳፋን ልጅ ወደ አኪቃም ልጅ ወደ ጎዶልያስ ተመለስ፥ ከእርሱም ጋር በሕዝቡ መካከል ተቀመጥ፤ ወይም ለመሄድ ትክክል መስሎ ወደሚታይህ ስፍራ ሁሉ ሂድ።” የዘበኞቹም አለቃ ስንቅና ስጦታ ሰጥቶት አሰናበተው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኤርማስ አ ማታፐ ቤናን ደእሺና፥ ናቡዛራዳን ጉጂደካ ያጌዳ፤ “ሳፋና ናኣ ናኣ፥ አህቃማ ናኣ ጋዳልያኮ ባ፤ አያዉ ጎፐ፥ ባብሎነ ካቲ ናቡካዳናጾር አ ይሁዳ ካታማቱዋ ሞድያዋ ኦደ ሱንዳ። ሄዋ ድራዉ፥ አናና እትፐ ግዳደ፥ ሄዋን አሳና ደአ። ዎይ ኔና ሎኤዳ ሳኣ ሀቃነ ባ” ያጌዳ። ሄዋፐ ጉይያን፥ ካትያ ናግያዋንቱ ካፑ አዉ ቁማነ ሀራ ሽንቃ እሚደ የዴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Ermaasi Aa matappe beennan de'ishiina, Naabuzaradaani gujjiidekka yaageedda; «Saafaana na'aa na'aa, Ahik'aama na'aa Gadaaliyaakko ba; ayaw gooppe, Baabloone Kaatii Naabukadanas'oori Aa Yihudaa katamatuwaa mooddiyaawaa ootsiide suntseedda. Hewaa diraw, aanana ittippe gidaade, hewan asaana de'a. Woy neena lo"eedda sa'aa hak'anne ba» yaageedda. Hewaappe guyyiyaan, kaatiyaa naagiyaawanttu kaappuu aw k'umaanne hara shink'k'aa immiide yeddeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Ermaasi buro zaaro immontta dishin Nabuzaradaaney gujjidi, «Baabiloone Kawo Nabukadanaxoorey iza Yuhuda katamata bolla shuumi woththida Saafaane naa, Akiqaame naa Godoliyaasakko ba; izara issife deraa giddon utta; woykko nena lo7izaso ba» gides. Zabeta azazizayssi imotanne shinqe immidi iza moyzides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኤርማሲ ቡሮ ዛሮ ኢሞንታ ዲሺን ናቡዛራዳኔይ ጉጂዲ፥ «ባቢሎኔ ካዎ ናቡካዳናጾሬይ ኢዛ ዩሁዳ ካታማታ ቦላ ሹሚ ዎዳ ሳፋኔ ና፥ ኣኪቃሜ ና ጎዶሊያሳኮ ባ፤ ኢዛራ ኢሲፌ ዴራ ጊዶን ኡታ፤ ዎይኮ ኔና ሎኢዛሶ ባ» ጊዴስ። ዛቤታ ኣዛዚዛይሲ ኢሞታኔ ሺንቄ ኢሚዲ ኢዛ ሞይዚዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኤርምያስ እያ ማታፐ ቦና ደእሽን፥ ናቡዛርዳን ጉጅድ ያግስ፤ “ሳፋና ናኣ፥ አክቃማ ናኣ ጎዶልያኮ ባ። ባብሎነ ካዎይ ናቡካዳናፆር እያ ይሁዳ ካታማታ ሃርያ አስ ኦድ ሹምስ። ሄሳ ግሾ፥ እያራ እስፈ ያን አሳራ ደአ፤ ዎይኮ ነና ሎእዳ በሲ አዉካ ባ” ያግስ። ካዋ ናገይሳታ ሀላቃይ እያዉ ሽንቀነ ሀራ እሞታ እምድ የድስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Ermiyaasi iya matape boonna de7ishin, Nabuzardaani gujidi yaagis; “Safaana na7aa, Akqaama na7aa Godoliyako ba. Babiloone kawoy Nabukadanaxoori iya Yihuda katamata haariya asi oothidi shuumis. Hessa gisho, iyara issife yan asaara de7a; woyko nena lo77ida bessi awuka ba” yaagis. Kawa naageysata halaqay iyaw shinqenne hara imota immidi yeddis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ኤርምያስ ገና መልስ ሳይሰጥ ናቡዘረዳን በመቀጠል፣ “የባቢሎን ንጉሥ በይሁዳ ከተሞች ላይ ወደ ሾመው ወደ ሳፋን ልጅ ወደ አኪቃም ልጅ ወደ ጎዶልያስ ተመለስ፤ ከእርሱም ጋር በሕዝቡ መካከል ተቀመጥ፤ ወይም ደስ ወዳሰኘህ ስፍራ ሂድ” አለው። የዘበኞቹ አዛዥ ስንቅና ስጦታ ሰጥቶ አሰናበተው፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እኔም መልስ ሳልሰጥ ናቡዛርዳን “እንግዲያውስ የሳፋን የልጅ ልጅ ወደ ሆነው ወደ አሒቃም ልጅ ወደ ገዳልያ ዘንድ ሂድ፤ የባቢሎን ንጉሥ ናቡከደነፆር ገዳልያን የይሁዳ ከተሞች ገዢ አድርጎ ሾሞታል፤ ስለዚህም ከእርሱ ጋር ሆነህ በሕዝቡ መካከል መኖር ትችላለህ፤ ወይም ይጠቅመኛል ብለህ ወደምታስበው ስፍራ ሁሉ መሄድ ትችላለህ።” ከዚያም በኋላ ልዩ ስጦታና ይዤው የምሄደውንም ስንቅ ሰጥቶ አሰናበተኝ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኤርሚያስ ገና መልሲ እንተይሃበ ናቡዘረዳን ቀፂሉ፦ “ናብቲ ንጉስ ባቢሎን ኣብ ልዕሊ ኸተማታት ይሁዳ ዝሸሞ ጎዶልያስ፥ ወዲ ኣኪቃም ወዲ ሳፋን ተመለስ፤ ምስኡውን ኣብ ማእኸል ህዝቢ ተቐመጥ፤ ወይ ከዓ ናብቲ ቕኑዕ ኮይኑ ዝተርኣየካ ኺድ” በሎ። እቲ ሓለቓ ዘብዐኛታት ከዓ ስንቅን ውህብቶን ሂቡ ኣፋነዎ።