Jeremiah 40:4 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሕጂ ድማ፡ እንሆ፡ ሎሚ ካብቲ ኣብ ኢድካ ዝነበረ ሰንሰለት ፈቲሐካ ኣለኹ። ምሳይ ናብ ባቤል ምኻድ ጽቡቕ እንተ ዀይኑ ንዓ፤ ኣነ ድማ ጽቡቕ ጌረ ክከታተለካ እየ፤ ምሳይ ናብ ባቢሎን ምኻድ ኣብ ኣዒንትኻ ሕማቕ እንተ ዀይኑ ግና ግደፎ፤ እንሆ፡ እታ ሃገር ብዘላ ኣብ ቅድሜኹም ተደፊኣ ኣላ፤ ጽቡቕን ምቹእን ዝመስለካ ቦታ ናብኡ ኪድ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አሁንም እነሆ በእጅህ ካለችው ሰንሰለት ዛሬ ፈታሁህ። ከእኔ ጋር ወደ ባቢሎን መምጣት መልካም መስሎ ቢታይህ፥ ና፤ እኔም በመልካም አይሃለሁ፤ ከእኔ ጋር ወደ ባቢሎን መምጣት መልካም መስሎ ባይታይህ ግን፥ ተቀመጥ፤ ተመልከት፥ እነሆ፥ ሀገሪቱ ሁሉ በፊትህ ናት፤ ትሄድ ዘንድ መልካም መስሎ በሚታይህና ደስ በሚያሰኝህም ስፍራ ተቀመጥ።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አሁንም፥ እነሆ፥ በእጅህ ካለችው ሰንሰለት ዛሬ ፈታሁህ። ከእኔ ጋር ወደ ባቢሎን መምጣት መልካም መስሎ ቢታይህ፥ ና፥ እኔም በመልካም አይሃለሁ፤ ከእኔ ጋር ወደ ባቢሎን መምጣት መልካም መስሎ ባይታይህ ግን፥ ተቀመጥ፤ እነሆ፥ አገሪቱ ሁሉ በፊትህ ናት፤ ትሄድ ዘንድ መልካም መስሎ ወደሚታይህ ደስ ወደሚያሰኝህም ስፍራ ሂድ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አሁን ደግሞ፥ እነሆ፥ በእጅህ ካለው ሰንሰለት ዛሬ ፈታሁህ። ከእኔ ጋር ወደ ባቢሎን መምጣት መልካም መስሎ ቢታይህ፥ ና፥ እኔም በበጎ ዐይን እመለከትሀለው፤ ከእኔ ጋር ወደ ባቢሎን መምጣት መልካም መስሎ ባይታይህ ግን፥ ቅር፤ እነሆ ተመልከት፥ አገሪቱ ሁሉ በፊትህ ናት፤ ለመሄድ መልካም መስሎ ወደሚታይህ ትክክልም ነው ብለህ ወደምታስበው ስፍራ ወደዚያ ሂድ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | በአ፥ ሀእ ታን ነ ኩሽያን ደእያ ሳንሳላታ ብላደ ኔና የዳድ። ታናና ባብሎነ ቢታ ባና ጎፐ ደንዳ፤ ታን ነዉ ኮሽያባ ኡባ ኩንና። ባብሎነ ቢታ ባናዉ ኮያና ዮፐ ቦፓ። ቢታይ ኡባይ ነ ስንን ደኤ፤ ኔና ሎኤዳ ሳኣ ሀቃነ ባ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Be'a, ha"i taani ne kushiyan de'iyaa sanssalataa billaade neena yeddaad. Taananna Baabloone biittaa baana gooppe dendda; taani new koshshiyaabaa ubbaa kuntsana. Baabloone biittaa baanaw koyana d'ayooppe booppa. Biittay ubbay ne sintsan de'ee; neena lo"eedda sa'aa hak'anne ba» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Beya, ha7i ne qashetta uttida sansalata ne kusheppe birshadis; tanara Baabiloone biitta baana giikko aadhdha; ne dosizaa gidikko tanara Baabiloone yedhdha; tani nena qallayana; ne dosontta aggiko booppa; be7a dere ubbay ne sinththan dees; ne dosidaso ba» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ቤያ፥ ሃኢ ኔ ቃሼታ ኡቲዳ ሳንሳላታ ኔ ኩሼፔ ቢርሻዲስ፤ ታናራ ባቢሎኔ ቢታ ባና ጊኮ ኣ፤ ኔ ዶሲዛ ጊዲኮ ታናራ ባቢሎኔ ዬ፤ ታኒ ኔና ቃላያና፤ ኔ ዶሶንታ ኣጊኮ ቦፓ፤ ቤኣ ዴሬ ኡባይ ኔ ሲንን ዴስ፤ ኔ ዶሲዳሶ ባ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄኮ፥ ሀእ ታ ነ ኩሸን ደእያ ሳንላታ ብርሻዳ ነና የዳስ። ታራ ባብሎነ ባና ጊኮ የ፤ ታ ነዉ ኮሽያባ ኡባ ኩንና። ባብሎነ ባናዉ ኮዮና እፅኮ አታናዉ ዳንዳኣሳ። ቢታ ኡባይ ነ ስንን ደኤስ፤ ነና ሎእዳ በሲ አዉካ ባ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Heko, ha77i ta ne kushen de7iya santhalaata birshada nena yeddas. Taara Babiloone baana giiko yedha; ta new koshshiyaba ubbaa kunthana. Babiloone baanaw koyonna ixiko attanaw danda7aasa. Biitta ubbay ne sinthan de7ees; nena lo77ida bessi awuka ba” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እነሆ፤ ዛሬ የእጅህን ሰንሰለት ፈታሁልህ። ከፈለግህ ከእኔ ጋር ወደ ባቢሎን ና፤ እኔም እንከባ ከብሃለሁ፤ ካልፈለግህ ግን አትምጣ። እነሆ፤ አገሪቱ ሁሉ በፊትህ ናት፤ ደስ ወዳሰኘህ ሂድ።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እነሆ እኔ በእጅህ ላይ ያለውን ሰንሰለት ፈትቼ ነጻ አደርግሃለሁ፤ ከእኔ ጋር ወደ ባቢሎን ለመውረድ ብትፈልግ እንደ ወደድክ አድርግ፤ እኔም ለአንተ እንክብካቤ አደርግልሃለሁ፤ ወደዚያ ለመሄድ ካልፈለግህ ግን መቅረት ትችላለህ፤ እነሆ አገሪቱ በሞላ በፊትህ ስለ ሆነች ወደ መረጥከው ቦታ መሄድ ትችላለህ።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሕዚ ኸዓ እንሆ፥ ሎሚ ነቲ ኣብ ኣእዳውካ ዘሎ ሰንሰለት ፈታሕኹ። ናብ ባቢሎን ምሳይ ክትከይድ ድሌትካ እንተ ኾይኑ ነዓናይ፥ ኣነውን ብፅቡቕ ዓይኒ ኽሪአካ እየ። ምሳይ ናብ ባቢሎን ክትከይድ እንተ ዘይደሊኻ ግና፥ ተቐመጥ፤ እንሆ፥ ኵላ እዛ ሃገር ኣብ ቅድሜኻ እያ፤ ናብቲ ኽትከዶ ፅቡቕን ቅኑዕን ኮይኑ ዝተርኣየካ ኺድ” በሎ። |