Jeremiah 40:15 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ዮሃናን ወዲ ካሬያ ኣብ ሚጽፓ ንገዳልያ ብሕቡእ ተዛረቦ እሞ፡ ሕደግኒ፡ ንእስማኤል ወዲ ኔታንያ ክቐትሎ እየ፡ ሓደ እኳ ኣይኪፈልጦን እዩ። እቶም ናባኻትኩም እተኣከቡ ኣይሁድ ኵሎም ፋሕ ኢሎም፡ እቶም ኣብ ይሁዳ ዘለዉ ተረፍ ምእንቲ ኺጠፍኡስ፡ ስለምንታይ ይቐትለኩም፧ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የቃርሔም ልጅ ዮሐናን፥ “እባክህ፥ ልሂድ፤ ማንም ሳያውቅ የናታንያን ልጅ እስማኤልን ልግደለው፤ ወደ አንተ የተሰበሰቡ አይሁድ ሁሉ እንዲበተኑ፥ የይሁዳም ቅሬታ እንዲጠፋ ነፍስህን ስለ ምን ይገድላል?” ብሎ በመሴፋ በቈይታ ለጎዶልያስ ተናገረ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የቃሬያም ልጅ ዮሐናን። እባክህ፥ ልሂድ፤ ማንም ሳያውቅ የናታንያን ልጅ እስማኤልን ልግደለው፤ ወደ አንተ የተሰበሰቡ አይሁድ ሁሉ እንዲበተኑ የይሁዳም ቅሬታ እንዲጠፋ ነፍስህን ስለ ምን ይገድላል? ብሎ በምጽጳ በቆይታ ለጎዶልያስ ተናገረ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የቃሬያም ልጅ ዮሐናን፦ “እባክህ፥ ልሂድ፤ ማንም ሳያውቅ የናታንያን ልጅ እስማኤልን ልግደለው፤ ወደ አንተ የተሰበሰቡ አይሁድ ሁሉ እንዲበተኑ፥ የይሁዳም ትሩፍ እንዲጠፋ አንተን ለምን ይገድላል?” ብሎ በምጽጳ በድብቅ ለጎዶልያስ ተናገረ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋፐ ጉይያን፥ ቃሬሀ ናአይ ዮሀናን ምጽጳን ደእያ ጋዳልያኮ ዪደ፥ ጹራን ሀዋዳን ያጌዳ፤ “ኦንነ ኤረናን ደእሺና ባደ፥ ናታንያ ናኣ እስማኤላ ታን ዎና። አያዉ ጎፐ፥ እ ኔና ዎያዋ ግዶፐ፥ ነ ማታን ሺቄዳ አይሁዳ ኡባይ ላለታና፤ ቃይ ይሁዳን አቴዳ አሳይ ኡባይካ ዉራና” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaappe guyyiyaan, K'aareeha na'ay Yohanaani Mis'ip'p'an de'iyaa Gadaaliyaakko yiide, s'uuran hawaadan yaageedda; «Ooninne erennan de'ishiina baade, Nataaniyaa na'aa Isimaa'eela taani wod'ana. Ayaw gooppe, I neena wod'iyaawaa gidooppe, ne matan shiik'eedda Ayihuda ubbay laalettana; k'ay Yihudaan atteeda Asay ubbaykka wurana» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye Qaareeha naa Yohanaaney Mixiphphan diza Godoliyaasakko yiidi, «Oonikka erontta dishin baada Nataniya naa Isma7eele tani wodhana; gaasoykka baqatidi neekko yida asay laalettana malanne Yuhudan attida asaykka dhayana mala ays nena wodhana gizee?» giidi xuuran yootides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳፌ ጉዬ ቃሬሃ ና ዮሃናኔይ ሚጺጳን ዲዛ ጎዶሊያሳኮ ዪዲ፥ «ኦኒካ ኤሮንታ ዲሺን ባዳ ናታኒያ ና ኢስማኤሌ ታኒ ዎና፤ ጋሶይካ ባቃቲዲ ኔኮ ዪዳ ኣሳይ ላሌታና ማላኔ ዩሁዳን ኣቲዳ ኣሳይካ ያና ማላ ኣይስ ኔና ዎና ጊዜ?» ጊዲ ጹራን ዮቲዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ቃራያ ናአይ ዮሃን ምፅጳን ደእያ ጎዶልያኮ ይድ፥ “ኦንካ ኤሮና ደእሽን ባዳ፥ ናታንያ ናኣ እስማኤላ ታ ዎና። እ ነና ዎኮ፥ ነ ማታን ሺቅዳ አይሁደ ኡባይ ላለታና፤ ቃስ ይሁዳን አትዳ አሳ ኡባይ ዉራና” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Qaraya na7ay Yohaani Mixiphan de7iya Godoliyako yidi, “Oonika eronna de7ishin bada, Nataniyaa na7aa Isma7eela ta wodhana. I nena wodhiko, ne matan shiiqida Ayhude ubbay laaletana; qassi Yihudan attida asa ubbay wurana” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የቃሬያ ልጅ ዮሐናን፣ “ማንም ሳያውቅ የናታንያን ልጅ እስማኤልን ሄጄ ልግደለው፤ ሸሽተው ወደ አንተ የመጡት አይሁድ እንዲበተኑ፣ በይሁዳም የቀሩት እንዲጠፉ ለምን ይገድልሃል?” ብሎ በምጽጳ ለጎዶልያስ በምስጢር ነገረው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከዚህም በኋላ ዮሐናን በምጽጳ በግል እንዲህ አለው፦ “ይህን ያደረገ ማን እንደ ሆነ ሳይታወቅ ሄጄ እስማኤልን ልግደለው፤ እንዴት እርሱ አንተን ሊገድልህ ይደፍራል? እርሱ ከገደለህ እኮ በዙሪያህ ለተሰበሰቡት አይሁድ መበታተን ምክንያት ይሆናል፤ በይሁዳ ምድር ከምርኮ በቀሩትም ሕዝብ ላይ ታላቅ ጥፋትን ያመጣል።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ዮሃናን ወዲ ቃሬያ ንጎዶልያስ ኣብ ምፅጳ “እቶም ኣባኻ ዝተኣከቡ ኣይሁድ ፋሕ ክብሉ፥ እቶም ተረፍ ይሁዳ ድማ ኽጠፍኡስ፥ ስለ ምንታይ እስማኤል ወዲ ናታንያ ንኣኻ ዝቐትለካ? ሓደ እኳ እንተይፈለጠ ኸይደ ኽቐትሎ ፍቐደለይ” ኢሉ ብሕቡእ ተዛረቦ። |