Jeremiah 40:12 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኵሎም ኣይሁድ እውን ካብ ኵሉ እቲ እተሰጐጉሉ ቦታታት ተመሊሶም፡ ናብ ምድሪ ይሁዳ፡ ኣብ ጌዳልያ፡ ኣብ ሚጽፓ መጹ፡ ብዙሕ ወይንን ፍረ ሓጋይን ኣከቡ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አይሁድም ሁሉ ከተሰደዱበት ስፍራ ሁሉ ተመለሱ፤ ወደ ይሁዳም ሀገር ጎዶልያስ ወዳለበት ወደ መሴፋ መጡ፤ ወይንንና የበጋን ፍሬ፥ ዘይትንም እጅግ ብዙ አከማቹ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አይሁድ ሁሉ ከተሰደዱበት ስፍራ ሁሉ ተመለሱ፥ ወደ ይሁዳም አገር ጎዶልያስ ወዳለበት ወደ ምጽጳ መጡ፥ ወይንና የበጋንም ፍሬ እጅግ ብዙ አከማቹ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አይሁድ ሁሉ ከተሰደዱበት ስፍራ ሁሉ ተመለሱ፤ ወደ ይሁዳም አገር ጎዶልያስ ወዳለበት ወደ ምጽጳ መጡ፤ ወይንና የበጋንም ፍሬ እጅግ ብዙ አከማቹ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ባረንቱ ላለቲደ ደእያ ቢታቱዋፐ ይሁዳ ስሚደ፥ ጋዳሊ ደኢያሳ ምጽጳ ዬድኖ። ሄዋን ኡንቱንቱ ዳሮ ዎይንያነ ሀራ ኦፍን ካ አይፍያ ሺሺደ ዳጋዬድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Barenttu laalettiide de'iyaa biittatuwaappe Yihudaa simmiide, Gadaalii de'iyaasaa Mis'ip'p'a yeeddino. Hewan unttunttu daro woyniyaanne hara ofintsaa katsaa ayifiyaa shiishshiide dagayeeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Ubbatikka ba laaletti diza dereppe Yuhuda biitta simmida. Histtidi Godoliyaasay dizaso Mixiphpha yida; heen daro woynenne bone kaththa ayfe dagasida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኡባቲካ ባ ላሌቲ ዲዛ ዴሬፔ ዩሁዳ ቢታ ሲሚዳ። ሂስቲዲ ጎዶሊያሳይ ዲዛሶ ሚጺጳ ዪዳ፤ ሄን ዳሮ ዎይኔኔ ቦኔ ካ ኣይፌ ዳጋሲዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤንቲ ላለትድ ደእያ ባንታ ቢታፈ ይሁዳ ስሚድ፥ ጎዶልያ ደእያ በሳ ምፅጳ ይዶሶና። ያን ኤንቲ ዳሮ ዎይነነ ሀራ ካ አይፈ ሺሽድ ዳጋይዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Enti laaletidi de7iya banta biittafe Yihuda simmidi, Godoliya de7iya bessaa Mixipha yidosona. Yan enti daro woynenne hara katha ayfe shiishidi dagaayidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሁላቸውም ከተበታተኑበት አገር ሁሉ ወደ ይሁዳ ምድር ተመለሱ፤ በምጽጳ ወደሚኖረውም ወደ ጎዶልያስ መጡ፤ ወይንና የበጋ ፍሬም በብዛት አከማቹ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ስለዚህም ተበታትነው የሚኖሩባቸውን ስፍራዎች ሁሉ ትተው ወደ ይሁዳ ተመለሱ፤ በምጽጳ ወደሚገኘው ወደ ገዳልያም መጥተው እጅግ ብዙ የሆነ የወይን ዘለላና የሌላውንም ተክል ፍሬ በመሰብሰብ አከማቹ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሽዑ ዅሎም ኣይሁድ ከካብቲ ዝተሰደዱሉ ተሰጒጎምዎ ዝነበሩ ዅሉ ቦታ ተመለሱ እሞ፥ ናብ ሃገር ይሁዳ ጎዶልያስ ናብ ዘለዎ ናብ ምፅጳ መፁ፤ የመና ብዙሕ ፍረ ሓጋይ ድማ ኣከቡ። |