Jeremiah 40:11 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብ ሞኣብን ኣብ መንጎ ኣሞናውያንን ኣብ ኤዶምን ኣብ ኵለን ሃገራት ዝነበሩን ኵሎም ኣይሁድ፡ ንጉስ ባቢሎን ካብ ይሁዳ ተረፍ ከም ዝገደፈን ንወዲ ጌዳልያ ኣብ ልዕሊኦም ከም ዝሸሞን ምስ ሰምዑ። ካብ ኣሂቃም ወዲ ሻፋን፤ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በሞዓብና በአሞንም ልጆች መካከል፥ በኤዶምያስም፥ በምድርም ሁሉ ላይ የነበሩ አይሁድ ሁሉ የባቢሎን ንጉሥ የይሁዳን ቅሬታ እንዳስቀረ፥ የሳፋንንም ልጅ የአኪቃምን ልጅ ጎዶልያስን በላያቸው እንደ ሾመው ሰሙ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በሞዓብም በአሞንም ልጆች መካከል በኤዶምያስም በምድርም ሁሉ ላይ የነበሩ አይሁድ ሁሉ የባቢሎን ንጉሥ የይሁዳን ቅሬታ እንዳስቀረ፥ የሳፋንንም ልጅ የአኪቃምን ልጅ ጎዶልያስን በላያቸው እንደ ሾመው በሰሙ ጊዜ፥ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እንዲሁም ደግሞ በሞዓብም፥ በአሞንም ልጆች መካከል፥ በኤዶምያስም በምድሪቱም ሁሉ ላይ የነበሩ አይሁድ ሁሉ፥ የባቢሎን ንጉሥ በይሁዳ ትሩፍ እንዳስቀረ፥ የሳፋንንም ልጅ የአኪቃምን ልጅ ጎዶልያስን በላያቸው እንደ ሾመው በሰሙ ጊዜ፥ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄ ዎደ ሞኣባ ቢታን፥ አሞና ቢታን፥ ኤዶማ ቢታንነ ሀራ ቢታቱዋን አይሁዳ ኡባይ ባብሎነ ካቲ አማሬዳ ይሁዳ አሳቱ ይሁዳን አታና ማላ ኦዳዋነ ኡንቱንታ ሞድያዋ ኦደ፥ ሻፋና ናኣ አህቃማ ናኣ ጋዳልያ ሱንዳዋ ስሴድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | He wode Moo'aaba biittan, Amoona biittan, Eedooma biittaaninne hara biittatuwaan Ayihuda ubbay Baabloone kaatii amareeda Yihudaa asatuu Yihudaan attana mala ootseeddawaanne unttuntta mooddiyaawaa ootsiide, Shaafaanna na'aa Ahik'aama na'aa Gadaaliyaa suntseeddawaa siseeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | He wode Mo7aaben, Amoonen, Eedoomeninne hara biittatan diza Ayhuda ubbay Baabiloone kawoy amarda asata Yuhudan ashshidayssanne istta bolla Saafaane naa Akiqaame naa Godoliyaasa shuumidayssa siyida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄ ዎዴ ሞኣቤን፥ ኣሞኔን፥ ኤዶሜኒኔ ሃራ ቢታታን ዲዛ ኣይሁዳ ኡባይ ባቢሎኔ ካዎይ ኣማርዳ ኣሳታ ዩሁዳን ኣሺዳይሳኔ ኢስታ ቦላ ሳፋኔ ና ኣኪቃሜ ና ጎዶሊያሳ ሹሚዳይሳ ሲዪዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሞአበን፥ አሞነን፥ ኤዶመንነ ሀራ ቢታታን ደእያ አይሁደ ኡባይ ባብሎነ ካዎይ፥ ጉ ይሁዳ አሳት ይሁዳን አታና መላ ኦዳይሳነ ሳፋና ናአ አክቃማ ናአ ጎዶልያ ኤንታ ቦላ ሹምዳይሳ ስእዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Moo7aben, Amoonen, Edoomeninne hara biittatan de7iya Ayhude ubbay Babiloone kawoy, guutha Yihuda asati Yihudan attana mela oothidaysanne Safaana na7a Akqaama na7a Godoliya enta bolla shuumidaysa si7idosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በሞዓብ፣ በአሞን፣ በኤዶምና በሌሎች አገሮች ሁሉ የነበሩ አይሁድ በሙሉ የባቢሎን ንጉሥ፣ ሰዎችን በይሁዳ እንዳስቀረና የሳፋን ልጅ የአኪቃምን ልጅ ጎዶልያስን በላያቸው እንደ ሾመ በሰሙ ጊዜ፣ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ይህ በዚህ እንዳለ በሞአብ፥ በዐሞን፥ በኤዶምና በሌሎችም አገሮች የሚኖሩ እስራኤላውያን የባቢሎን ንጉሥ ጥቂት የአይሁድ ቅሪቶችን ማስቀረቱንና ለእነርሱም ገዳልያን ገዢ አድርጎ መሾሙን ሰሙ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኵሎም እቶም ኣብ ሞኣብን ኣብ ማእኸል ደቂ ኣሞንን ኣብ ኤዶምያስን ኣብ ኵሉ ሃገራትን ዝነበሩ ኣይሁድ ከዓ፥ እቲ ንጉስ ባቢሎን ኣብ ይሁዳ ተረፍ ከም ዝሓደገ፥ ንጎዶልያስ ወዲ ኣኪቃም ወዲ ሳፋን ድማ፥ ኣብ ልዕሊኣቶም ኸም ዝሸመሎም ምስ ሰምዑ፥ |