Jeremiah 40:10 — Compare Translations

13 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣነ ግና እንሆ፡ ነቶም ናባና ዚመጹ ከለዳውያን ከገልግል ኣብ ሚጽፓ ክነብር እየ። ንስኻትኩም ግና ወይንን ናይ ሓጋይ ፍረታትን ዘይትን ኣኪብኩም ኣብ ኣቕሑኹም ኣእትውዎ እሞ ኣብተን ዝወሰድኩምለን ከተማታትኩም ንበሩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እነሆ እኔም ወደ እኛ በሚ​መ​ጡት ከለ​ዳ​ው​ያን ፊት እቆም ዘንድ በመ​ሴፋ እኖ​ራ​ለሁ፤ እና​ንተ ግን ወይ​ኑ​ንና ፍሬ​ውን፥ ዘይ​ቱ​ንም አከ​ማቹ፤ በየ​ዕ​ቃ​ች​ሁም ውስጥ ክተቱ፤ በያ​ዛ​ች​ኋ​ቸ​ውም ከተ​ሞ​ቻ​ችሁ ተቀ​መጡ።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እኔም፥ እነሆ፥ ወደ እኛ በሚመጡት ከለዳውያን ፊት እቆም ዘንድ በምጽጳ እኖራለሁ፤ እናንተ ግን ወይንንና የበጋ ፍሬ ዘይትንም አከማቹ፥ በየዕቃችሁም ውስጥ ክተቱ፥ በያዛችኋቸውም ከተሞቻችሁ ተቀመጡ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እኔም፥ እነሆ፥ ወደ እኛ በሚመጡት ከለዳውያን ፊት ለእናንተ ዋስትና ለመቆም በምጽጳ እኖራለሁ፤ እናንተ ግን ወይንንና የበጋ ፍሬ ዘይትንም አከማቹ፥ በየዕቃችሁም ውስጥ ክተቱ፥ በያዛችኋቸውም ከተሞቻችሁ ተቀመጡ።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ታን ምጽጳን ኡታደ፥ ባብሎነ ቢታፐ ህንተናና ጋከታናዉ ይያ ኡባና ህንተ ዶና ግዳደ ሃሳያና። ሽን ህንተ ህንተ ደእያ ሄራን ሄራን ዎይንያ፥ ዎጋራ ዛይትያነ ሀራ ኦፍን ካ አይፍያ ኡባ ሺሺደ ዳጋይተ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Taani Mis'ip'p'an uttaade, Baabloone biittaappe hinttenana gakketanaw yiyaa ubbaanna hintte doonaa gidaade haasayana. Shin hintte hintte de'iyaa heeraan heeraan woyniyaa, wogaraa zayitiyaanne hara ofintsaa katsaa ayifiyaa ubbaa shiishshiide dagayite» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Tani Mixiphphan uttada Baabiloone biittafe nuukko yiza asatara intte gishshas haasayana; intte gidikko intte diza heeran heeran woyne, wogara zaytenne bone kaththa ayfe ubbaa shiishshite» giidi qaala gelides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ታኒ ሚጺጳን ኡታዳ ባቢሎኔ ቢታፌ ኑኮ ዪዛ ኣሳታራ ኢንቴ ጊሻስ ሃሳያና፤ ኢንቴ ጊዲኮ ኢንቴ ዲዛ ሄራን ሄራን ዎይኔ፥ ዎጋራ ዛይቴኔ ቦኔ ካ ኣይፌ ኡባ ሺሺቴ» ጊዲ ቃላ ጌሊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ታ ምፅጳን ኡታዳ፥ ባብሎነ ቢታፈ ህንተራ ጋሄታናዉ ያ ኡባራ ህንተ ዶና ግዳዳ ኦደታና። ሽን ህንተ ደእያ በሳን ዎይነ፥ ሻማሆ ዛይተነ ሀራ ካ አይፈ ኡባ ሺሽድ ዳጋይተ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Ta Mixiphan uttada, Babiloone biittafe hintera gahetanaw yaa ubbaara hinte doona gidada odetana. Shin hinte de7iya bessan woyne, shamaho zaytenne hara katha ayfe ubbaa shiishidi dagayite” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እኔም ራሴ ወደ እኛ በሚመጡት በባቢሎናውያን ፊት ልቆምላችሁ፣ በምጽጳ እቀመጣለሁ፤ እናንተ ግን ወይን፣ የበጋ ፍሬና ዘይት አምርቱ፤ በማከማቻ ዕቃዎቻችሁ ውስጥ ክተቱ፤ በያዛችኋቸውም ከተሞች ተቀመጡ።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እኔም በዚህቹ በምጽጳ ከእናንተ ጋር ስለምኖር ባቢሎናውያን በሚመጡበት ጊዜ የእናንተ ወኪል ሆኜ እቆምላችኋለሁ፤ እናንተ ግን በምትኖሩባቸው መንደሮች ሁሉ የወይኑን ዘለላ፥ የወይራውን ዘይትና የሌላውን ተክል ፍሬ ሰብስባችሁ አከማቹ”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እንሆ፥ ኣነ ኸዓ ኣብ ቅድሚ እቶም ናባና ዝመፁ ባቢሎናውያን፥ ክቖመልኩም ኣብ ምፅጳ ኽቕመጥ እየ፤ ንስኻትኩም ግና ዘለላ ወይንን ዘይቲ ኣውሊዕን ፍረ ሓጋይን ኣክቡ፤ ኣብ ማዕኸናትኩም ከዓ ኣንብሩ እሞ፥ ኣብተን ዝሓዝኩምወን ከተማታትኩም ተቐመጡ” ድማ በሎም።