Jeremiah 40:10 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣነ ግና እንሆ፡ ነቶም ናባና ዚመጹ ከለዳውያን ከገልግል ኣብ ሚጽፓ ክነብር እየ። ንስኻትኩም ግና ወይንን ናይ ሓጋይ ፍረታትን ዘይትን ኣኪብኩም ኣብ ኣቕሑኹም ኣእትውዎ እሞ ኣብተን ዝወሰድኩምለን ከተማታትኩም ንበሩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እነሆ እኔም ወደ እኛ በሚመጡት ከለዳውያን ፊት እቆም ዘንድ በመሴፋ እኖራለሁ፤ እናንተ ግን ወይኑንና ፍሬውን፥ ዘይቱንም አከማቹ፤ በየዕቃችሁም ውስጥ ክተቱ፤ በያዛችኋቸውም ከተሞቻችሁ ተቀመጡ።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እኔም፥ እነሆ፥ ወደ እኛ በሚመጡት ከለዳውያን ፊት እቆም ዘንድ በምጽጳ እኖራለሁ፤ እናንተ ግን ወይንንና የበጋ ፍሬ ዘይትንም አከማቹ፥ በየዕቃችሁም ውስጥ ክተቱ፥ በያዛችኋቸውም ከተሞቻችሁ ተቀመጡ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እኔም፥ እነሆ፥ ወደ እኛ በሚመጡት ከለዳውያን ፊት ለእናንተ ዋስትና ለመቆም በምጽጳ እኖራለሁ፤ እናንተ ግን ወይንንና የበጋ ፍሬ ዘይትንም አከማቹ፥ በየዕቃችሁም ውስጥ ክተቱ፥ በያዛችኋቸውም ከተሞቻችሁ ተቀመጡ።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ታን ምጽጳን ኡታደ፥ ባብሎነ ቢታፐ ህንተናና ጋከታናዉ ይያ ኡባና ህንተ ዶና ግዳደ ሃሳያና። ሽን ህንተ ህንተ ደእያ ሄራን ሄራን ዎይንያ፥ ዎጋራ ዛይትያነ ሀራ ኦፍን ካ አይፍያ ኡባ ሺሺደ ዳጋይተ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Taani Mis'ip'p'an uttaade, Baabloone biittaappe hinttenana gakketanaw yiyaa ubbaanna hintte doonaa gidaade haasayana. Shin hintte hintte de'iyaa heeraan heeraan woyniyaa, wogaraa zayitiyaanne hara ofintsaa katsaa ayifiyaa ubbaa shiishshiide dagayite» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Tani Mixiphphan uttada Baabiloone biittafe nuukko yiza asatara intte gishshas haasayana; intte gidikko intte diza heeran heeran woyne, wogara zaytenne bone kaththa ayfe ubbaa shiishshite» giidi qaala gelides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ታኒ ሚጺጳን ኡታዳ ባቢሎኔ ቢታፌ ኑኮ ዪዛ ኣሳታራ ኢንቴ ጊሻስ ሃሳያና፤ ኢንቴ ጊዲኮ ኢንቴ ዲዛ ሄራን ሄራን ዎይኔ፥ ዎጋራ ዛይቴኔ ቦኔ ካ ኣይፌ ኡባ ሺሺቴ» ጊዲ ቃላ ጌሊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ታ ምፅጳን ኡታዳ፥ ባብሎነ ቢታፈ ህንተራ ጋሄታናዉ ያ ኡባራ ህንተ ዶና ግዳዳ ኦደታና። ሽን ህንተ ደእያ በሳን ዎይነ፥ ሻማሆ ዛይተነ ሀራ ካ አይፈ ኡባ ሺሽድ ዳጋይተ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ta Mixiphan uttada, Babiloone biittafe hintera gahetanaw yaa ubbaara hinte doona gidada odetana. Shin hinte de7iya bessan woyne, shamaho zaytenne hara katha ayfe ubbaa shiishidi dagayite” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እኔም ራሴ ወደ እኛ በሚመጡት በባቢሎናውያን ፊት ልቆምላችሁ፣ በምጽጳ እቀመጣለሁ፤ እናንተ ግን ወይን፣ የበጋ ፍሬና ዘይት አምርቱ፤ በማከማቻ ዕቃዎቻችሁ ውስጥ ክተቱ፤ በያዛችኋቸውም ከተሞች ተቀመጡ።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እኔም በዚህቹ በምጽጳ ከእናንተ ጋር ስለምኖር ባቢሎናውያን በሚመጡበት ጊዜ የእናንተ ወኪል ሆኜ እቆምላችኋለሁ፤ እናንተ ግን በምትኖሩባቸው መንደሮች ሁሉ የወይኑን ዘለላ፥ የወይራውን ዘይትና የሌላውን ተክል ፍሬ ሰብስባችሁ አከማቹ” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እንሆ፥ ኣነ ኸዓ ኣብ ቅድሚ እቶም ናባና ዝመፁ ባቢሎናውያን፥ ክቖመልኩም ኣብ ምፅጳ ኽቕመጥ እየ፤ ንስኻትኩም ግና ዘለላ ወይንን ዘይቲ ኣውሊዕን ፍረ ሓጋይን ኣክቡ፤ ኣብ ማዕኸናትኩም ከዓ ኣንብሩ እሞ፥ ኣብተን ዝሓዝኩምወን ከተማታትኩም ተቐመጡ” ድማ በሎም። |