Jeremiah 40:1 — Compare Translations

13 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እቲ ኻብ እግዚኣብሄር ናብ ኤርምያስ ዝመጸ ቃል፡ ነቡዛራዳን፡ ሓለቓ ሓለውቲ፡ ኣብ መንጎ ኵሎም እቶም ካብ የሩሳሌምን ይሁዳን እተሰወሩ፡ ኣብ መቑሕ ምስ ኣእተዎ፡ ካብ ራማ ከም ዚኸይድ ምስ ገበሮ ተሰኪሞም ተጓዒዞም። ናብ ባቢሎን ተማሪኹ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ወደ ባቢ​ሎን በተ​ማ​ረ​ኩት በኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌ​ምና በይ​ሁዳ ምር​ኮ​ኞች መካ​ከል የአ​ዛ​ዦች አለቃ ናቡ​ዛ​ር​ዳን በሰ​ን​ሰ​ለት አስሮ በወ​ሰ​ደው ጊዜ ከራማ ከለ​ቀ​ቀው በኋላ ከእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ዘንድ ወደ ኤር​ም​ያስ የመጣ ቃል ይህ ነው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ወደ ባቢሎን በተማረኩት በኢየሩሳሌምና በይሁዳ ምርኮኞች መካከል የዘበኞቹ አለቃ ናቡዘረዳን በሰንሰለት አስሮ በወሰደው ጊዜ ከራማ ከለቀቀው በኋላ ከእግዚአብሔር ዘንድ ወደ ኤርምያስ የመጣ ቃል ይህ ነው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ወደ ባቢሎን በተማረኩት በኢየሩሳሌምና በይሁዳ ምርኮኞች ሁሉ መካከል የዘበኞቹ አለቃ ናቡዘረዳን እርሱን በሰንሰለት አስሮ በመውሰድ ከራማ ከለቀቀው በኋላ፥ ከጌታ ዘንድ ወደ ኤርምያስ የመጣው ቃል ይህ ነው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ካትያ ናግያዋንቱ ካፑ ናቡዛራዳን ኤርማሳ ራማን ብል ስምና፥ መና ጎዳ ቃላይ ኤርማሳኮ ዬዳ። ኤርማስ ካሰ ናቡዛራዳን የሩሳላመፐነ ይሁዳፐ ኦሞዲደ፥ ባብሎነ ቢታ አፋናዉ ሳንሳላታን ቃቼዳ አሳ ግዶን ደኤ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Kaatiyaa naagiyaawanttu kaappuu Naabuzaradaani Ermaasa Raaman billi simmina, Med'inaa Godaa k'aalay Ermaasakko yeedda. Ermaasi kase Naabuzaradaani Yerusaalameppenne Yihudaappe omoodiide, Baabloone biittaa afanaw sanssalatan k'achcheeda asaa giddon de'ee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Kawo bonchcho naagiza zabeta azaziza Nabuzaradaaney Ermaasi Yerusalaameppenne Yuhudappe di7ettidi Baabiloone biitta biza asata giddon Eraaman sansalatan qashetti dizayssa be7idi iza qashoppe birshisides; hessafe guye GODAA qaalay Ermaasakko yides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ካዎ ቦንቾ ናጊዛ ዛቤታ ኣዛዚዛ ናቡዛራዳኔይ ኤርማሲ ዬሩሳላሜፔኔ ዩሁዳፔ ዲኤቲዲ ባቢሎኔ ቢታ ቢዛ ኣሳታ ጊዶን ኤራማን ሳንሳላታን ቃሼቲ ዲዛይሳ ቤኢዲ ኢዛ ቃሾፔ ቢርሺሲዴስ፤ ሄሳፌ ጉዬ ጎዳ ቃላይ ኤርማሳኮ ዪዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ካዋ ናገይሳታ ሀላቃይ ናቡዛርዳን ኤርምያሳ ራማን ብርሽድ ስምን፥ ጎዳ ቃላይ ኤርምያሳኮ ይስ። ናቡዛርዳን የሩሳላመፐነ ይሁዳፐ ድእድ፥ ባብሎነ ኤፋናዉ ቃችዳ አሳ ግዶን ኤርምያስ ሳንላታን ቃሸትድ ደኤስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Kawa naageysata halaqay Nabuzardaani Ermiyaasa Raman birshidi simmin, Godaa qaalay Ermiyaasako yis. Nabuzardaani Yerusalaamepenne Yihudape di77idi, Babiloone efanaw qachida asaa giddon Ermiyaasi santhalaatan qashetidi de7ees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የክብር ዘበኞች አዛዥ ናቡዘረዳን ኤርምያስን ከኢየሩሳሌምና ከይሁዳ ወደ ባቢሎን በሚወስዱት ምርኮኞች ሁሉ መካከል በራማ በሰንሰለት ታስሮ ባገኘው ጊዜ አስፈታው፤ ከዚህ በኋላ የእግዚአብሔር ቃል ወደ ኤርምያስ መጣ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የክብር ዘብ አዛዡ ናቡዛርዳን እኔን በራማ ነጻ ከለቀቀኝ በኋላ እግዚአብሔር ተናገረኝ፤ ከዚያ በፊት እኔ እዚያ የተወሰድኩት አሁን ከኢየሩሳሌምና ከይሁዳ በመማረክ ታስረው ወደ ባቢሎን ከተወሰዱት ሕዝብ ሁሉ ጋር በሰንሰለት ታስሬ ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣዛዚ ሰራዊት ናቡዘረዳን ንኤርሚያስ ካብ ኢየሩሳሌምን ካብ ይሁዳን፥ ናብ ባቢሎን ናብ ዝተወሰዱ ማእኸል ኵሎም ምሩኻት፥ ብሰንሰለት ኣሲሩ ምስ ኣምፅኦ፥ ካብ ራማውን ፈቲሑ ምስ ሰደዶ፥ ካብ እግዚኣብሄር ናብ ኤርሚያስ ዝመፀ ቓል እዙይ እዩ።