Jeremiah 4:5 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብ ይሁዳ ኣበስሩ፡ ኣብ የሩሳሌምውን ኣበስርዎ። ከምኡውን በል፦ ኣብታ ሃገር መለኸት ንፍሑ፤ ጸውዑ፡ ተኣኪብኩም ድማ ተኣከቡ፡ ናብተን ዝተዓቝባ ከተማታት ድማ ንእቶ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በይሁዳ ዘንድ ተናገሩ፤ በኢየሩሳሌምም ላይ አውሩና፦ በሀገሪቱ ላይ መለከት ንፉ በሉ፤ ጮኻችሁም፦ ሁላችሁ ተሰብሰቡ፤ ወደ ተመሸጉትም ከተሞች እንግባ በሉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በይሁዳ ዘንድ ተናገሩ በኢየሩሳሌምም ላይ አውሩና። በአገሪቱ ላይ መለከት ንፉ በሉ፤ ጮኻችሁም። ሁላችሁ ተሰብሰቡ ወደ ተመሸጉትም ከተሞች እንግባ በሉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በይሁዳ ላይ ተናገሩ በኢየሩሳሌምም ላይ አውጁ፦ “በአገሪቱ ላይ መለከት ንፉ በሉ፤ ጮኻችሁም፦ ‘ሁላችሁ ተሰብሰቡ ወደ ተመሸጉትም ከተሞች እንግባ’ በሉ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ጾሳይ ሀዋዳን ያጌ፤ “ይሁዳን ኦድተ። የሩሳላመን፥ ‘ቢታ ኡባን ማላካታ ፑንተ!’ ያጊደ አዋይተ። ህንተ ቃላ ቂሲደ፥ ሀዋዳን ጊደ ዋስተ! ‘እትፐ ሺቅተ! አነ ግምቢ ዩይ አዳ ካታማ ደንድተ!’ ያግተ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | S'oossay hawaadan yaagee; «Yihudaan odite. Yerusaalamen, ‹Biitta ubbaan malakataa punnite!› yaagiide awaayite. Hintte k'aalaa d'ok'k'issiide, hawaadan giide waassite! ‹Ittippe shiik'ite! Ane gimbbii yuuyyi aad'd'eeda katamaa denddite!› yaagite. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | GODAY, « ‹Biitta ubbaan zaye punnite!› giidi Yuhudan yootite. Yerusalaamenkka awajjite; ‹Issife shiiqite! Ane gimbettida katamatakko baqatoos!› gi waassite. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጎዳይ፥ « ‹ቢታ ኡባን ዛዬ ፑኒቴ!› ጊዲ ዩሁዳን ዮቲቴ። ዬሩሳላሜንካ ኣዋጂቴ፤ ‹ኢሲፌ ሺቂቴ! ኣኔ ጊምቤቲዳ ካታማታኮ ባቃቶስ!› ጊ ዋሲቴ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ይሁዳን አዋጅተ፤ የሩሳላመን ሞይዘ ፑንተ! ህንተ ቃላ ቁ ኦድ ሀይሳዳ ግድ ዋስተ! እስፈ ሺቅድ ግምበትዳ ካታማታኮ የተ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Yihudan awaajite; Yerusalaamen moyze punnite! Hinte qaala dhoqu oothidi haysada gidi waassite! Issife shiiqidi gimbetida katamatako yedhite. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ ‘በምድሪቱ ሁሉ መለከትን ንፉ’ ብላችሁ፤ በይሁዳ ተናገሩ፣ በኢየሩሳሌም ዐውጁ፤ ጩኹ፤ እንዲህም በሉ፤ ‘በአንድነት ተሰብሰቡ፤ ወደ ተመሸጉት ከተሞች እንሽሽ!’ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በምድሪቱ ሁሉ ላይ መለከት ንፉ! ድምፃችሁንም ከፍ አድርጋችሁ ጩኹ! የይሁዳንና የኢየሩሳሌምን ሕዝብ ወደተመሸጉ ከተሞች እንዲሸሹ ንገሩአቸው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣብታ ሃገር መለኸት ንፍሑ ኢልኩም፥ ኣብ ይሁዳ ተናገሩ፥ ኣብ ኢየሩሳሌምውን ኣውጁ፤ ዓው ኢልኩም ድማ፥ “ተኣከቡ እሞ ናብተን ዕሩዳት ከተማታት ንእቶ” ኢልኩም ንገሩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣብ ይሁዳ ንገሩ፡ ኣብ የሩሳሌም ኣውጁ እሞ፡ ኣብታ ሃገር መለኸት ንፍሑ፡ በሉ። ዓው ኢልኩም ከኣ፡ ተኣከቡ እሞ ናብተን ጽኑዓት ከተማታት ንእቶ፡ ኢልኩም ጨድሩ። |