Jeremiah 4:5 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣብ ይሁዳ ኣበስሩ፡ ኣብ የሩሳሌምውን ኣበስርዎ። ከምኡውን በል፦ ኣብታ ሃገር መለኸት ንፍሑ፤ ጸውዑ፡ ተኣኪብኩም ድማ ተኣከቡ፡ ናብተን ዝተዓቝባ ከተማታት ድማ ንእቶ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በይ​ሁዳ ዘንድ ተና​ገሩ፤ በኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌ​ምም ላይ አው​ሩና፦ በሀ​ገ​ሪቱ ላይ መለ​ከት ንፉ በሉ፤ ጮኻ​ች​ሁም፦ ሁላ​ችሁ ተሰ​ብ​ሰቡ፤ ወደ ተመ​ሸ​ጉ​ትም ከተ​ሞች እን​ግባ በሉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በይሁዳ ዘንድ ተናገሩ በኢየሩሳሌምም ላይ አውሩና። በአገሪቱ ላይ መለከት ንፉ በሉ፤ ጮኻችሁም። ሁላችሁ ተሰብሰቡ ወደ ተመሸጉትም ከተሞች እንግባ በሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በይሁዳ ላይ ተናገሩ በኢየሩሳሌምም ላይ አውጁ፦ “በአገሪቱ ላይ መለከት ንፉ በሉ፤ ጮኻችሁም፦ ‘ሁላችሁ ተሰብሰቡ ወደ ተመሸጉትም ከተሞች እንግባ’ በሉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ጾሳይ ሀዋዳን ያጌ፤ “ይሁዳን ኦድተ። የሩሳላመን፥ ‘ቢታ ኡባን ማላካታ ፑንተ!’ ያጊደ አዋይተ። ህንተ ቃላ ቂሲደ፥ ሀዋዳን ጊደ ዋስተ! ‘እትፐ ሺቅተ! አነ ግምቢ ዩይ አዳ ካታማ ደንድተ!’ ያግተ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) S'oossay hawaadan yaagee; «Yihudaan odite. Yerusaalamen, ‹Biitta ubbaan malakataa punnite!› yaagiide awaayite. Hintte k'aalaa d'ok'k'issiide, hawaadan giide waassite! ‹Ittippe shiik'ite! Ane gimbbii yuuyyi aad'd'eeda katamaa denddite!› yaagite.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) GODAY, « ‹Biitta ubbaan zaye punnite!› giidi Yuhudan yootite. Yerusalaamenkka awajjite; ‹Issife shiiqite! Ane gimbettida katamatakko baqatoos!› gi waassite.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጎዳይ፥ « ‹ቢታ ኡባን ዛዬ ፑኒቴ!› ጊዲ ዩሁዳን ዮቲቴ። ዬሩሳላሜንካ ኣዋጂቴ፤ ‹ኢሲፌ ሺቂቴ! ኣኔ ጊምቤቲዳ ካታማታኮ ባቃቶስ!› ጊ ዋሲቴ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ይሁዳን አዋጅተ፤ የሩሳላመን ሞይዘ ፑንተ! ህንተ ቃላ ቁ ኦድ ሀይሳዳ ግድ ዋስተ! እስፈ ሺቅድ ግምበትዳ ካታማታኮ የተ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Yihudan awaajite; Yerusalaamen moyze punnite! Hinte qaala dhoqu oothidi haysada gidi waassite! Issife shiiqidi gimbetida katamatako yedhite.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “ ‘በምድሪቱ ሁሉ መለከትን ንፉ’ ብላችሁ፤ በይሁዳ ተናገሩ፣ በኢየሩሳሌም ዐውጁ፤ ጩኹ፤ እንዲህም በሉ፤ ‘በአንድነት ተሰብሰቡ፤ ወደ ተመሸጉት ከተሞች እንሽሽ!’
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በምድሪቱ ሁሉ ላይ መለከት ንፉ! ድምፃችሁንም ከፍ አድርጋችሁ ጩኹ! የይሁዳንና የኢየሩሳሌምን ሕዝብ ወደተመሸጉ ከተሞች እንዲሸሹ ንገሩአቸው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣብታ ሃገር መለኸት ንፍሑ ኢልኩም፥ ኣብ ይሁዳ ተናገሩ፥ ኣብ ኢየሩሳሌምውን ኣውጁ፤ ዓው ኢልኩም ድማ፥ “ተኣከቡ እሞ ናብተን ዕሩዳት ከተማታት ንእቶ” ኢልኩም ንገሩ።
Amharic Tigrinya 2011 ኣብ ይሁዳ ንገሩ፡ ኣብ የሩሳሌም ኣውጁ እሞ፡ ኣብታ ሃገር መለኸት ንፍሑ፡ በሉ። ዓው ኢልኩም ከኣ፡ ተኣከቡ እሞ ናብተን ጽኑዓት ከተማታት ንእቶ፡ ኢልኩም ጨድሩ።