Jeremiah 4:31 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ከም ናይ ሓርሲ ሰበይቲ ድምጺ፡ ከም በዅሪ ውላዳ እትወልድ ጭንቀት ሰሚዐ እየ እሞ፡ ድምጺ ጓል ጽዮን፡ ባዕላ እናበኸየት፡ ኣእዳዋ ዘርጊሓ፡ ወይለይ ሕጂ! ነፍሰይ ብሰንኪ ቀተልቲ ደኺማ እያ እሞ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እንደምታምጥ፥ የበኵር ልጅዋንም እንደምትወልድ ሴት ጩኸት፥ ጩኸትሽን ሰምቻለሁና፤ የጽዮን ሴት ልጅ ድምፅ በድካም ሰለለ፤ እጆችዋንም ትዘረጋለች፤ ተገድለው ከሞቱት የተነሣ ነፍሴ ዝላለችና ወዮልኝ! አለች። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እንደምታምጥ የበkWrዋንም እንደምትወልድ ሴት ድምፅ ሰምቻለሁና፤ የጽዮን ሴት ልጅ ድምፅ በድካም ይሰልላል፥ እጆችዋንም ትዘረጋለችና። ተገድለው ከሞቱት የተነሣ ነፍሴ ዝላለችና ወዮልኝ! አለች። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እንደታመመች የበኩርዋንም እንደምትወልድ ሴት የጭንቀት ድምፅ ሰምቻለሁና፤ የጽዮን ሴት ልጅ ድምፅ በድካም ታቃስታለች፥ እጆችዋንም በመዘርጋት፦ “በነፍሰ ገዳዮች ፊት ነፍሴ ዝላለችና ወዮልኝ!” አለች። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ታን የሉዋ ኦይቀቴዳ ምሽራታ ዋስያዋ ማላ ዋሱዋ ስሳድ። እ ዋሱ ኮይሮ ናኣ የልያ ማጫ ምሽራት ኦልያ ማላ። ሄ ዋሱ፥ የሩሳላማ ሸምፑዋ ተኤታደ፥ ባረ ኩሽያ ምጫደ፥ “አየ ታኖ! ሄኮ ታና ዎናዉ ሀኒኖ!” ያጋደ ዋስያ ዋሱዋ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Taani yeluwaa oyk'k'eteedda mishirata waassiyaawaa mala waasuwaa sisaad. I waasuu koyiro na'aa yeliyaa mac'c'a mishirati ooliyaa mala. He waasuu, Yerusaalama shemppuwaa te"ettaade, bare kushiyaa mic'aade, «Aayye taanoo! Hekko taana wod'anaw haniino!» yaagaade waassiyaa waasuwaa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Tani koyro bayra naa yelanaas miixattiza maccassa mala ne waassishin ta siyadis; Yerusalaame macca naya peenoy tucettanaashe gakkanaas waassishininne ba kushe miccada, «Ta waanoo! Hekko tana wodhana geettes!» gishin siyadis. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ታኒ ኮይሮ ባይራ ና ዬላናስ ሚጻቲዛ ማጫሳ ማላ ኔ ዋሲሺን ታ ሲያዲስ፤ ዬሩሳላሜ ማጫ ናያ ፔኖይ ቱጬታናሼ ጋካናስ ዋሲሺኒኔ ባ ኩሼ ሚጫዳ፥ «ታ ዋኖ! ሄኮ ታና ዎና ጌቴስ!» ጊሺን ሲያዲስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ታኒ እቀ ኦይክዳ ማጫስ ዋስያ ዋሱዋ መላ ስአስ። እ ዋሶይ ኮይሮ ናአ የልያ ማጫሳ ዋሶ መላ። ሄ ዋሶይ፥ የሩሳላመይ ሸምፖ ያዳ፥ ባ ኩሽያ ምጫዳ፥ “ታና አየ! ታ ያስ! ታና ዎናዉ ሀኖሶና!” ያጋዳ ዋስያ ዋሱዋ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Taani iqethi oykida maccasi waassiya waasuwa mela si7as. I waasoy koyro na7a yeliya maccasa waaso mela. He waasoy, Yerusalaamey shempo dhayada, ba kushiya miccada, “Tana ayye! Ta dhayas! Tana wodhanaw hanoosona!” yaagada waassiya waasuwa. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የበኵር ልጇን ለመውለድ እንደምታምጥ፣ በወሊድ እንደምትጨነቅ ሴት ድምፅ ሰማሁ፤ የጽዮን ሴት ልጅ ትንፋሽ ዐጥሯት ስትጮኽ፣ እጇን ዘርግታ፣ “ወዮልኝ! ተዝለፈለፍሁ፣ በነፍሰ ገዳዮች እጅ ወደቅሁ!” ስትል ሰማሁ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ምጥ የያዛት ሴት የምታሰማውን ጩኸት የመሰለ ድምፅ ሰማሁ፤ የመጀመሪያ ልጅዋን የምትወልድ በካር ሴት የምታሰማውን ድምፅ የመሰለ ኡኡታም አዳመጥኩ፤ ይህም ድምፅ ኢየሩሳሌም ትንፋሽ አጥሮአት እጅዋን ዘርግታ “ወዮልኝ! ጠፋሁ! እነሆ ሊገድሉኝ መጡ!” እያለች የምታሰማው ጩኸት ነበር። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ከም እትሓርስ፥ በዅሪ ወዳውን ከም እትወልድ ሰበይቲ፥ ዝበለ ድምፂ ሰማዕኹ፤ ድምፂ ጓል ፅዮን ብድኻም ይልሕትት፤ ኣእዳዋውን ትዝርግሕ እሞ፥ ተቐቲሎም ካብ ዝሞቱ ዝተልዓለ፥ ነፍሰይ ላሕሊሓ ኣላሞ፥ ወይለይ በለት። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ነቲ ቕልውላው ዝሐዛ፡ ነቲ ምዕሉባጥ ፈለማያ እትወልድ ሰበይቲ ዚመስል ኣደድ ምባል እሰምዕ ኣሎኹ እሞ፡ ደሃይ እታ ዓቕሊ ኣጽቢባ፡ ኢዳ ዘርጋሕጋሕ እተብል፡ ዋይ ደኣ ነፍሰይ ብሰሪ እዞም ቀተልቲ ሰልከየት፡ ኢላ እተድሂ ዘላ ጓል ጽዮን እዩ። |