Jeremiah 4:3 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እግዚኣብሄር ንሰብ ይሁዳን የሩሳሌምን ከምዚ ይብል ኣሎ፡ በረኻት መሬትኩም ኣፍርሱ፡ ኣብ እሾኽ ከኣ ኣይትዘርኡ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ለይ​ሁዳ ወን​ዶ​ችና ለኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌም ነዋ​ሪ​ዎች እን​ዲህ ይላ​ልና፦ ልባ​ች​ሁን አድሱ በእ​ሾ​ህም ላይ አት​ዝሩ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እግዚአብሔር ለይሁዳና ለኢየሩሳሌም ሰዎች እንዲህ ይላልና። ጥጋቱን እርሻ እረሱ በእሾህም ላይ አትዝሩ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ጌታ ለይሁዳና ለኢየሩሳሌም ሰዎች እንዲህ ይላልና፦ “ያልታረሰ መሬታችሁን እረሱ በእሾህም ላይ አትዝሩ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year መና ጎዳይ ይሁዳ አሳዉነ የሩሳላመን ደእያዋንቶ ሀዋዳን ያጌ፤ “ህንተ ኦ ቢታ ጎሽተ፤ አጉን ቦላ ዘሮፕተ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Med'inaa Goday Yihudaa asawunne Yerusaalamen de'iyaawanttoo hawaadan yaagee; «Hintte otsa biittaa goshite; aguntsaa bolla zeroppite.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) GODAY Yuhuda asaassinne Yerusalaamen dizaytas, «Oththa gade goyite; agunththa giddon zeropite.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጎዳይ ዩሁዳ ኣሳሲኔ ዬሩሳላሜን ዲዛይታስ፥ «ኦ ጋዴ ጎዪቴ፤ ኣጉን ጊዶን ዜሮፒቴ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ጎዳይ ይሁዳነ የሩሳላመ አሳኮ ሀይሳዳ ያጌስ፦ “ህንተ ኦ ቢታ ጎይተ፤ አጉን ቦላ ዘሮፕተ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Goday Yihudanne Yerusalaame asaako haysada yaagees: “Hinte othe biitta goyite; aguntha bolla zeropite.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እግዚአብሔር ለይሁዳና ለኢየሩሳሌም ሰዎች እንዲህ ይላል፤ “ዕዳሪውን መሬት ዕረሱ፤ በእሾኽም መካከል አትዝሩ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እግዚአብሔር ለይሁዳና ለኢየሩሳሌም ሕዝብ እንዲህ ይላል፦ “እዳሪውን መሬት እረሱ፤ ዘራችሁን በሾኽ መካከል አትዝሩ!
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እግዚኣብሄር ንህዝቢ ይሁዳን ኢየሩሳሌምን ከምዙይ ይብል ኣሎ፦ “ፅግእኹም ሕረሱ፤ ኣብ እሾዅ ኣይትዝርኡ።
Amharic Tigrinya 2011 እግዚኣብሄር ንሰብ ይሁዳን የሩሳሌምን ከምዚ ይብል ኣሎ፡ በዱኹም ጽግኡ እሞ ኣብ እሾዂ ኣይትዝርኡ።