Jeremiah 4:29 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ብዘላ እታ ኸተማ ካብ ጫውጫው ፈረሰኛታትን ቀስተ ደመናን ክትሃድም እያ። ናብ ጫካ ይኸዱ፡ ኣብ ኣኻውሕውን ኪድይቡ እዮም፡ ከተማ ዘበለ ኽትሕደግ፡ ሓደ እኳ ኣብኣ ኣይነብርን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ከፈረሰኞችና ከቀስተኞች ድምፅ የተነሣ ሀገሯ ሁሉ ሸሽታለች፤ ወደ ዋሻዎች ይገባሉ፥ በዛፍ ሥር ተሸሸጉ፥ በቋጥኝም ላይ ይወጣሉ፤ ከተማዋ ሁሉ ተለቅቃለች፤ የሚቀመጥባትም ሰው የለም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ከፈረሰኞችና ከቀስተኞች ድምፅ የተነሣ ከተማ ሁሉ ሸሽታለች፤ ወደ ችፍግ ዱርም ይገባሉ በቋጥኝ ላይም ይወጣሉ፤ ከተማ ሁሉ ተለቅቃለች የሚቀመጥባትም ሰው የለም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከፈረሰኛና ከቀስተኛ ድምፅ የተነሣ ከተማ ሁሉ ትሸሻለች፤ ጥቅጥቅ ወዳለ ዱርም ይገባሉ በቋጥኝ ላይም ይወጣሉ፤ ከተማ ሁሉ ተለቅቃለች የሚቀመጥባትም ሰው የለም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ፓራ አሳቱነ ዎንዳፍያ አሳቱ ጋርማሙዋን፥ አሳይ ካታማ ኡባፐ ባቃታና። ባጋቱ ዎጺደ ዎራ ጋርሳ ገልና፥ ባጋቱ ቃይ ዛላ ሽቢኖ። ካታማይ ኡባይ ኦኒደ፥ ደእያ አሳ ዬዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Paraa asatuunne wonddaafiyaa asatuu garmmaamuwan, Asay katamaa ubbaappe bak'atana. Baggatuu wos's'iide wora garssa gelina, baggatuu k'ay zaallaa shibbiino. Katamay ubbay oniide, de'iyaa asaa d'ayeedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Para asatanne wondafe asata kachcha gaason asay katama ubbaafe baqatana. Baggay woxxidi wora gars gelana; baggay qasse zaalla bolla kezana; katamay ubbay asi baynda kayzi attana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ፓራ ኣሳታኔ ዎንዳፌ ኣሳታ ካቻ ጋሶን ኣሳይ ካታማ ኡባፌ ባቃታና። ባጋይ ዎጺዲ ዎራ ጋርስ ጌላና፤ ባጋይ ቃሴ ዛላ ቦላ ኬዛና፤ ካታማይ ኡባይ ኣሲ ባይንዳ ካይዚ ኣታና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ፓራ አሳታነ ዶንገ አሳታ ዋሱዋን፥ አሳይ ካታማ ኡባፈ ባቃታና። ባጋት ዎፅድ ዎራ ገላና፥ ባጋት ዛላ ቦላ ከያና። ካታማ ኡባይ ባይስ ግድን ደእያ አስ ያና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Para asatanne donge asata waasuwan, asay katama ubbaafe baqatana. Baggati woxidi wora gelana, baggati zaalla bolla keyana. Katama ubbay baysi gidin de7iya asi dhayana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከፈረሰኞችና ከቀስተኞች ጩኸት የተነሣ፣ ከተማ ሁሉ ይሸሻል፤ አንዳንዶች ደን ውስጥ ይገባሉ፤ ሌሎችም ቋጥኝ ላይ ይወጣሉ፤ ከተሞች ሁሉ ባዶ ቀርተዋል፤ የሚኖርባቸውም የለም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከፈረሰኞችና ከቀስት ወርዋሪዎች ድንፋታ የተነሣ፥ የከተማ ሰው ሁሉ ይሸሻል፤ አንዳንዶቹ ወደ ጫካ ይሮጣሉ፤ የቀሩት በየአለቱ ላይ ይወጣሉ፤ እያንዳንዱ ከተማ ሰው የማይኖርበት ወና ይሆናል፤ የሚኖርበትም አያገኝም። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ካብ ድምፂ ፈረሰኛታትን፥ ወርወርቲ ፍላፃታትን ዝተልዓለ፥ ኵሉ ኸተማታት ይሃድም፤ ገሊኣቶም ናብ ዕሙር ዱር ክኣትዉ፥ ገሊኣቶምውን ናብ በሪኽ ኣኻውሕ ክድይቡ እዮም። ኵለን ከተማታት ክሕደጋ እየን፤ ኣብኣተን ዝነብር ሰብ እውን ኣይርከብን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ካብቲ ድዋዕዋዕ ምባል ፈረሰኛታትን ወርወርቲ ፍላጻን እተላዕለ፡ ኲሉ እቲ ኸተማታት ይሀድም። ኣብ ዕሙር ዱር ይሰዃዅዑ፡ ኣብ ኣኻውሕ ከኣ ይሐዂሩ፡ ኲሉ ኸተማታት ተሐደኢጉ፡ ዚነብሮ ሰብ ከኣ የልቦን። |