Jeremiah 4:29 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ብዘላ እታ ኸተማ ካብ ጫውጫው ፈረሰኛታትን ቀስተ ደመናን ክትሃድም እያ። ናብ ጫካ ይኸዱ፡ ኣብ ኣኻውሕውን ኪድይቡ እዮም፡ ከተማ ዘበለ ኽትሕደግ፡ ሓደ እኳ ኣብኣ ኣይነብርን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ከፈ​ረ​ሰ​ኞ​ችና ከቀ​ስ​ተ​ኞች ድምፅ የተ​ነሣ ሀገሯ ሁሉ ሸሽ​ታ​ለች፤ ወደ ዋሻ​ዎች ይገ​ባሉ፥ በዛፍ ሥር ተሸ​ሸጉ፥ በቋ​ጥ​ኝም ላይ ይወ​ጣሉ፤ ከተ​ማዋ ሁሉ ተለ​ቅ​ቃ​ለች፤ የሚ​ቀ​መ​ጥ​ባ​ትም ሰው የለም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ከፈረሰኞችና ከቀስተኞች ድምፅ የተነሣ ከተማ ሁሉ ሸሽታለች፤ ወደ ችፍግ ዱርም ይገባሉ በቋጥኝ ላይም ይወጣሉ፤ ከተማ ሁሉ ተለቅቃለች የሚቀመጥባትም ሰው የለም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ከፈረሰኛና ከቀስተኛ ድምፅ የተነሣ ከተማ ሁሉ ትሸሻለች፤ ጥቅጥቅ ወዳለ ዱርም ይገባሉ በቋጥኝ ላይም ይወጣሉ፤ ከተማ ሁሉ ተለቅቃለች የሚቀመጥባትም ሰው የለም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ፓራ አሳቱነ ዎንዳፍያ አሳቱ ጋርማሙዋን፥ አሳይ ካታማ ኡባፐ ባቃታና። ባጋቱ ዎጺደ ዎራ ጋርሳ ገልና፥ ባጋቱ ቃይ ዛላ ሽቢኖ። ካታማይ ኡባይ ኦኒደ፥ ደእያ አሳ ዬዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Paraa asatuunne wonddaafiyaa asatuu garmmaamuwan, Asay katamaa ubbaappe bak'atana. Baggatuu wos's'iide wora garssa gelina, baggatuu k'ay zaallaa shibbiino. Katamay ubbay oniide, de'iyaa asaa d'ayeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Para asatanne wondafe asata kachcha gaason asay katama ubbaafe baqatana. Baggay woxxidi wora gars gelana; baggay qasse zaalla bolla kezana; katamay ubbay asi baynda kayzi attana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ፓራ ኣሳታኔ ዎንዳፌ ኣሳታ ካቻ ጋሶን ኣሳይ ካታማ ኡባፌ ባቃታና። ባጋይ ዎጺዲ ዎራ ጋርስ ጌላና፤ ባጋይ ቃሴ ዛላ ቦላ ኬዛና፤ ካታማይ ኡባይ ኣሲ ባይንዳ ካይዚ ኣታና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ፓራ አሳታነ ዶንገ አሳታ ዋሱዋን፥ አሳይ ካታማ ኡባፈ ባቃታና። ባጋት ዎፅድ ዎራ ገላና፥ ባጋት ዛላ ቦላ ከያና። ካታማ ኡባይ ባይስ ግድን ደእያ አስ ያና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Para asatanne donge asata waasuwan, asay katama ubbaafe baqatana. Baggati woxidi wora gelana, baggati zaalla bolla keyana. Katama ubbay baysi gidin de7iya asi dhayana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከፈረሰኞችና ከቀስተኞች ጩኸት የተነሣ፣ ከተማ ሁሉ ይሸሻል፤ አንዳንዶች ደን ውስጥ ይገባሉ፤ ሌሎችም ቋጥኝ ላይ ይወጣሉ፤ ከተሞች ሁሉ ባዶ ቀርተዋል፤ የሚኖርባቸውም የለም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከፈረሰኞችና ከቀስት ወርዋሪዎች ድንፋታ የተነሣ፥ የከተማ ሰው ሁሉ ይሸሻል፤ አንዳንዶቹ ወደ ጫካ ይሮጣሉ፤ የቀሩት በየአለቱ ላይ ይወጣሉ፤ እያንዳንዱ ከተማ ሰው የማይኖርበት ወና ይሆናል፤ የሚኖርበትም አያገኝም።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ካብ ድምፂ ፈረሰኛታትን፥ ወርወርቲ ፍላፃታትን ዝተልዓለ፥ ኵሉ ኸተማታት ይሃድም፤ ገሊኣቶም ናብ ዕሙር ዱር ክኣትዉ፥ ገሊኣቶምውን ናብ በሪኽ ኣኻውሕ ክድይቡ እዮም። ኵለን ከተማታት ክሕደጋ እየን፤ ኣብኣተን ዝነብር ሰብ እውን ኣይርከብን።
Amharic Tigrinya 2011 ካብቲ ድዋዕዋዕ ምባል ፈረሰኛታትን ወርወርቲ ፍላጻን እተላዕለ፡ ኲሉ እቲ ኸተማታት ይሀድም። ኣብ ዕሙር ዱር ይሰዃዅዑ፡ ኣብ ኣኻውሕ ከኣ ይሐዂሩ፡ ኲሉ ኸተማታት ተሐደኢጉ፡ ዚነብሮ ሰብ ከኣ የልቦን።