Jeremiah 4:28 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እዚ ምድሪ ኽትሓዝነላ እያ፡ ኣብ ላዕሊ ዘሎ ሰማይውን ኪጸልምት እዩ፣ ስለ እተዛረብክዎ፣ ሓሲበዮ እየ፣ ኣይክንሳሕን እየ፣ ካብኣውን ኣይክምለስን እየ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ስለ​ዚህ ምድር ታለ​ቅ​ሳ​ለች፤ በላ​ይም ሰማይ ይጠ​ቍ​ራል፤ ተና​ግ​ሬ​አ​ለ​ሁና፤ አል​ጸ​ጸ​ትም ወደ​ፊት እሮ​ጣ​ለሁ፤ ከእ​ር​ስ​ዋም አል​መ​ለ​ስም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ስለዚህ ምድር ታለቅሳለች፥ በላይም ሰማይ ይጠKWraል፤ ተናግሬአለሁና፥ አስቤአለሁም፤ አልጸጸትም ከእርሱም አልመለስም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ስለዚህ ምድር ታለቅሳለች፥ በላይም ሰማይ ይጠቁራል፤ ተናግሬአለሁና፥ አስቤአለሁም፤ አልጸጸትም ከእርሱም አልመለስም።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋ ድራዉ፥ ሳአይ ዬካና፤ ሳሎቱካ ቦላን ማና። አያዉ ጎፐ፥ ታን ጋ ድጋድ፤ ማርሰትከ። ታን ቆፋ ቃቻ ክቻድ፤ አግከ” ያጌ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaa diraw, sa'ay yeekkana; salotuukka bollan d'umana. Ayaw gooppe, taani ga diggaad; marssettikke. Taani k'ofaa k'achcha kichchaad; aggikke» yaagee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessa gishshas sa7ay yeekkana; saloykka dhumana. Ays giikko tani gadis; he qofaa ta laammontta mala qachchadis» gees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳ ጊሻስ ሳኣይ ዬካና፤ ሳሎይካ ማና። ኣይስ ጊኮ ታኒ ጋዲስ፤ ሄ ቆፋ ታ ላሞንታ ማላ ቃቻዲስ» ጌስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሳአይ ዬካና፤ ሳሎይ ማና። ታ ኦዳስ፤ ማርስከ። ታ ቆፋ ቃቻስ፤ አግከ” ያጌስ ጎዳይ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Sa7ay yeekana; saloy dhumana. Taani odas; marsike. Taani qofa qachas; aggike” yaagees Goday.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ስለዚህ ምድር ታለቅሳለች፤ ሰማያትም በላይ ይጨልማሉ፤ ተናግሬአለሁ፤ ሐሳቤን አልለውጥም፤ ወስኛለሁ፤ ወደ ኋላም አልልም።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ምድር ታለቅሳለች፤ ሰማይም በጨለማ ይጋረዳል፤ ይህን እግዚአብሔር ተናግሮአል፤ ሐሳቡም አይለወጥም፤ ቊርጥ ውሳኔ አድርጎአል፤ ወደ ኋላም አይመለስም።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ምድሪ ኽትበኪ፥ ሰማይውን ኣብ ላዕሊ ኽፅልምት እዩ፤ ኣነ ኢለ ኣለኹ፤ ወዲአዮውን እየ፤ ኣየናሕስየሉን፤ ካብኡ ኣይምለስን ድማ እየ።
Amharic Tigrinya 2011 ኣነ ኢለ ኢሎኹ ወዲኤዮ ኸኣ እየ፡ ኣይክጠዐሰሉን ኣይክምልሶን ድማ እየ እሞ፡ ብሰሪ እዚ ምድሪ ኽትሐዝን፡ ሰማያትውን ኣብ ላዕሊ ኺጽልምት እዩ፡ ይብል ኣሎ።