Jeremiah 4:26 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ርኤኹ፡ እንሆ ድማ፡ እቲ ዚፈርየሉ ቦታ ምድረበዳ ኰይኑ፡ ኵለን ከተማታታ ድማ ኣብ ቅድሚ ገጽ እግዚኣብሄርን ብቝጥዓኡን ተደምሰሳ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ተመ​ለ​ከ​ትሁ፤ እነ​ሆም ቀር​ሜ​ሎስ ምድረ በዳ ሆነች፤ ከተ​ሞ​ችም ሁሉ ከእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ፊት የተ​ነሣ በእ​ሳት ተቃ​ጠሉ፤ ከጽኑ ቍጣ​ውም የተ​ነሣ ፈጽ​መው ጠፉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አየሁ፥ እነሆም፥ ፍሬያማ እርሻ ምድረ በዳ ሆነች፥ ከተሞችም ሁሉ ከእግዚአብሔር ፊት ከጽኑ KWTaው የተነሣ ፈርሰው ነበር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year አየሁ፥ እነሆም፥ ፍሬያማው እርሻ ምድረ በዳ ሆኖ፥ ከተሞችም ሁሉ ከጌታ ፊት ከጽኑ ቁጣው የተነሣ ፈርሰው ነበር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ጼላድ፤ አራዳ ቢታይ መላ ግዴዳዋ በኣድ፤ መና ጎዳ ስንን፥ አ ሱሎ ሀንቁዋ ስንን ሄ ቢታ ካታማቱካ ዮደቴድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) S'eellaad; aradda biittay mela gideeddawaa be'aad; Med'inaa Godaa sintsan, Aa suulo hank'k'uwaa sintsan he biittaa katamatuukka yoodetteeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Aradda biittay bazzo gididayssa be7adis; GODAA sinththan, iza suule hanqo sinththan he katamatikka laalettida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኣራዳ ቢታይ ባዞ ጊዲዳይሳ ቤኣዲስ፤ ጎዳ ሲንን፥ ኢዛ ሱሌ ሃንቆ ሲንን ሄ ካታማቲካ ላሌቲዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ታ ፄልያ ዎደ አራዳ ቢታይ ቃኤ ግድዳይሳ በአስ። ጎዳ ስንንነ እያ ሱልያ ሀንቁዋ ስንን ሄ ቢታ ካታማት ላለትዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Ta xeelliya wode aradda biittay qaa7e gididaysa be7as. Godaa sinthaninne iya suulliya hanquwa sinthan he biitta katamati laaletidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ተመለከትሁ፤ እነሆም፣ ፍሬያማው ምድር በረሓ ሆነ፤ ከተሞቹ ሁሉ በእግዚአብሔር ፊት፣ ከብርቱ ቍጣው የተነሣ ፈራረሱ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ለምለሚቱ ምድር ወደ በረሓነት ተለውጣለች፤ ከእግዚአብሔር ብርቱ ቊጣ የተነሣ፥ ከተሞችዋ ሁሉ ፈራርሰዋል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄርን፥ ኣብ ቅድሚ ብርቱዕ ቍጥዓኡን፥ እታ ፈራይት ምድሪ፥ ምድረ በዳ ኾነት፥ እተን ከተማታት ድማ ፈሪሰን ረአኽወን።
Amharic Tigrinya 2011 ጠመትኩ፡ እንሆ ኸኣ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄርን ኣብ ቅድሚ ነድሪ ቚጥዓኡን እታ ፈራይት ምድርስ ምድረ በዳ ዀነት፡ ከተማታታ ድማ ፈረሳ።