Jeremiah 4:26 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ርኤኹ፡ እንሆ ድማ፡ እቲ ዚፈርየሉ ቦታ ምድረበዳ ኰይኑ፡ ኵለን ከተማታታ ድማ ኣብ ቅድሚ ገጽ እግዚኣብሄርን ብቝጥዓኡን ተደምሰሳ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ተመለከትሁ፤ እነሆም ቀርሜሎስ ምድረ በዳ ሆነች፤ ከተሞችም ሁሉ ከእግዚአብሔር ፊት የተነሣ በእሳት ተቃጠሉ፤ ከጽኑ ቍጣውም የተነሣ ፈጽመው ጠፉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አየሁ፥ እነሆም፥ ፍሬያማ እርሻ ምድረ በዳ ሆነች፥ ከተሞችም ሁሉ ከእግዚአብሔር ፊት ከጽኑ KWTaው የተነሣ ፈርሰው ነበር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አየሁ፥ እነሆም፥ ፍሬያማው እርሻ ምድረ በዳ ሆኖ፥ ከተሞችም ሁሉ ከጌታ ፊት ከጽኑ ቁጣው የተነሣ ፈርሰው ነበር። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ጼላድ፤ አራዳ ቢታይ መላ ግዴዳዋ በኣድ፤ መና ጎዳ ስንን፥ አ ሱሎ ሀንቁዋ ስንን ሄ ቢታ ካታማቱካ ዮደቴድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | S'eellaad; aradda biittay mela gideeddawaa be'aad; Med'inaa Godaa sintsan, Aa suulo hank'k'uwaa sintsan he biittaa katamatuukka yoodetteeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Aradda biittay bazzo gididayssa be7adis; GODAA sinththan, iza suule hanqo sinththan he katamatikka laalettida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኣራዳ ቢታይ ባዞ ጊዲዳይሳ ቤኣዲስ፤ ጎዳ ሲንን፥ ኢዛ ሱሌ ሃንቆ ሲንን ሄ ካታማቲካ ላሌቲዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ታ ፄልያ ዎደ አራዳ ቢታይ ቃኤ ግድዳይሳ በአስ። ጎዳ ስንንነ እያ ሱልያ ሀንቁዋ ስንን ሄ ቢታ ካታማት ላለትዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ta xeelliya wode aradda biittay qaa7e gididaysa be7as. Godaa sinthaninne iya suulliya hanquwa sinthan he biitta katamati laaletidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ተመለከትሁ፤ እነሆም፣ ፍሬያማው ምድር በረሓ ሆነ፤ ከተሞቹ ሁሉ በእግዚአብሔር ፊት፣ ከብርቱ ቍጣው የተነሣ ፈራረሱ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ለምለሚቱ ምድር ወደ በረሓነት ተለውጣለች፤ ከእግዚአብሔር ብርቱ ቊጣ የተነሣ፥ ከተሞችዋ ሁሉ ፈራርሰዋል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄርን፥ ኣብ ቅድሚ ብርቱዕ ቍጥዓኡን፥ እታ ፈራይት ምድሪ፥ ምድረ በዳ ኾነት፥ እተን ከተማታት ድማ ፈሪሰን ረአኽወን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ጠመትኩ፡ እንሆ ኸኣ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄርን ኣብ ቅድሚ ነድሪ ቚጥዓኡን እታ ፈራይት ምድርስ ምድረ በዳ ዀነት፡ ከተማታታ ድማ ፈረሳ። |