Jeremiah 4:22 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ህዝበይ ዓያሹ እዩ እሞ፡ ኣይፈልጠንን እዩ። ድኹማት ቆልዑ እዮም፣ ምስትውዓል እውን የብሎምን፤ ክፉእ ክገብሩ ለባማት እዮም፡ ጽቡቕ ንምግባር ግና ፍልጠት የብሎምን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የሕ​ዝቤ አለ​ቆች አላ​ወ​ቁ​ኝም፤ እነ​ርሱ ሰነ​ፎች ልጆች ናቸው፤ ማስ​ተ​ዋ​ልም የላ​ቸ​ውም፤ ክፉ ነገ​ርን ለማ​ድ​ረግ ብል​ሃ​ተ​ኞች ናቸው፤ በጎ ነገ​ርን ማድ​ረግ ግን አያ​ው​ቁም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሕዝቤ ሰንፈዋልና አላወቁኝም፤ ሰነፎች ልጆች ናቸው፥ ማስተዋልም የላቸውም፤ ክፉ ነገርን ለማድረግ ብልሃተኞች ናቸው፥ በጎ ነገርን ማድረግ ግን አያውቁም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year “ሕዝቤ ሰንፈዋልና አላወቁኝም፤ ሰነፎች ልጆች ናቸው፥ ማስተዋልም የላቸውም፤ ክፉ ነገርን ለማድረግ ብልሃተኞች ናቸው፥ በጎ ነገርን ማድረግ ግን አያውቁም።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ጾሳይ ሀዋዳን ያጌ፤ “ታ አሳይ ቦዛ፤ ኡንቱንቱ ታና ኤርክኖ። ኡንቱንቱ ቆፍ ባይና ናናቱዋ፤ ኡንቱንቶ አኬክ ባዋ። ኡንቱንቱ ኢታባ ኦናዉ ኤራንቻ፤ ሽን ሎኦባ ኦናዉ ኤርክኖ” ያጌ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) S'oossay hawaadan yaagee; «Ta Asay booza; unttunttu taana erikkino. Unttunttu k'ofi bayinna naanatuwaa; unttunttoo akeeki baawa. Unttunttu iitabaa ootsanaw eranchcha; shin lo"obaa ootsanaw erikkino» yaagee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) GODAY, «Ta asay eeya; istti tana erettenna. Istti yuushshi qopponttayta; istti akeekay bayndayta; istti iita miish ooththanaas eranchchata; lo7o ooththanaas eray paccidayta» gees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጎዳይ፥ «ታ ኣሳይ ኤያ፤ ኢስቲ ታና ኤሬቴና። ኢስቲ ዩሺ ቆፖንታይታ፤ ኢስቲ ኣኬካይ ባይንዳይታ፤ ኢስቲ ኢታ ሚሽ ኦናስ ኤራንቻታ፤ ሎኦ ኦናስ ኤራይ ፓጪዳይታ» ጌስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “ታ አሳይ ኤያ፤ ኤንቲ ታና ኤሮኮና። ኤንቲ ቆፍ ባይና ናይታ መላ፤ ኤንታዉ አኬክ ባዋ። ኤንቲ ኢታባ ኦናዉ ጭንጫ፤ ሽን ሎኦባ ኦድ ኤሮኮና” ያጌስ ጎዳይ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Ta asay eeya; enti tana erokona. Enti qofi bayna nayta mela; entaw akeeki baawa. Enti iitabaa oothanaw cinca; shin lo77oba oothidi erokona” yaagees Goday.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “ሕዝቤ ተላሎች ናቸው፤ እኔን አያውቁኝም። ማስተዋል የጐደላቸው፣ መረዳትም የማይችሉ ልጆች ናቸው። ክፋትን ለማድረግ ጥበበኞች፣ መልካም መሥራት ግን የማያውቁ።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ “ሕዝቤ እኔን የማያውቁ ሞኞች ሆነዋል፤ ማስተዋል ስለ ጐደላቸው እንደ ሕፃናት የሚታለሉ ናቸው፤ ክፉ ነገር ለመሥራት የተራቀቁ ብልኆች ናቸው፤ መልካም ነገር ማድረግ ግን ከቶ አይሆንላቸውም።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “ህዝበይ ዓያሹ እዮም እሞ ንኣይ ኣይፈልጡንን፤ ድንዙዛት ደቂ እዮም፤ ምስትውዓልውን የብሎምን። ክፉእ ንምግባር ጥበበኛታት እዮም፤ ሰናይ ምግባር ግና ኣይፈልጡን እዮም።”
Amharic Tigrinya 2011 ህዝበይ ዓሻ እዩ እሞ፡ ኣይፈልጠንን፡ ድንዙዛት ደቂ እዮም እሞ፡ ኣእምሮ የብሎምን። እከይ ንምግባር ጥበበኛታት እዮም፡ ሰናይ ንምግባር ግና ኣይፈልጡን እዮም።