Jeremiah 4:22 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ህዝበይ ዓያሹ እዩ እሞ፡ ኣይፈልጠንን እዩ። ድኹማት ቆልዑ እዮም፣ ምስትውዓል እውን የብሎምን፤ ክፉእ ክገብሩ ለባማት እዮም፡ ጽቡቕ ንምግባር ግና ፍልጠት የብሎምን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የሕዝቤ አለቆች አላወቁኝም፤ እነርሱ ሰነፎች ልጆች ናቸው፤ ማስተዋልም የላቸውም፤ ክፉ ነገርን ለማድረግ ብልሃተኞች ናቸው፤ በጎ ነገርን ማድረግ ግን አያውቁም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሕዝቤ ሰንፈዋልና አላወቁኝም፤ ሰነፎች ልጆች ናቸው፥ ማስተዋልም የላቸውም፤ ክፉ ነገርን ለማድረግ ብልሃተኞች ናቸው፥ በጎ ነገርን ማድረግ ግን አያውቁም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | “ሕዝቤ ሰንፈዋልና አላወቁኝም፤ ሰነፎች ልጆች ናቸው፥ ማስተዋልም የላቸውም፤ ክፉ ነገርን ለማድረግ ብልሃተኞች ናቸው፥ በጎ ነገርን ማድረግ ግን አያውቁም።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ጾሳይ ሀዋዳን ያጌ፤ “ታ አሳይ ቦዛ፤ ኡንቱንቱ ታና ኤርክኖ። ኡንቱንቱ ቆፍ ባይና ናናቱዋ፤ ኡንቱንቶ አኬክ ባዋ። ኡንቱንቱ ኢታባ ኦናዉ ኤራንቻ፤ ሽን ሎኦባ ኦናዉ ኤርክኖ” ያጌ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | S'oossay hawaadan yaagee; «Ta Asay booza; unttunttu taana erikkino. Unttunttu k'ofi bayinna naanatuwaa; unttunttoo akeeki baawa. Unttunttu iitabaa ootsanaw eranchcha; shin lo"obaa ootsanaw erikkino» yaagee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | GODAY, «Ta asay eeya; istti tana erettenna. Istti yuushshi qopponttayta; istti akeekay bayndayta; istti iita miish ooththanaas eranchchata; lo7o ooththanaas eray paccidayta» gees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጎዳይ፥ «ታ ኣሳይ ኤያ፤ ኢስቲ ታና ኤሬቴና። ኢስቲ ዩሺ ቆፖንታይታ፤ ኢስቲ ኣኬካይ ባይንዳይታ፤ ኢስቲ ኢታ ሚሽ ኦናስ ኤራንቻታ፤ ሎኦ ኦናስ ኤራይ ፓጪዳይታ» ጌስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “ታ አሳይ ኤያ፤ ኤንቲ ታና ኤሮኮና። ኤንቲ ቆፍ ባይና ናይታ መላ፤ ኤንታዉ አኬክ ባዋ። ኤንቲ ኢታባ ኦናዉ ጭንጫ፤ ሽን ሎኦባ ኦድ ኤሮኮና” ያጌስ ጎዳይ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Ta asay eeya; enti tana erokona. Enti qofi bayna nayta mela; entaw akeeki baawa. Enti iitabaa oothanaw cinca; shin lo77oba oothidi erokona” yaagees Goday. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ሕዝቤ ተላሎች ናቸው፤ እኔን አያውቁኝም። ማስተዋል የጐደላቸው፣ መረዳትም የማይችሉ ልጆች ናቸው። ክፋትን ለማድረግ ጥበበኞች፣ መልካም መሥራት ግን የማያውቁ።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ “ሕዝቤ እኔን የማያውቁ ሞኞች ሆነዋል፤ ማስተዋል ስለ ጐደላቸው እንደ ሕፃናት የሚታለሉ ናቸው፤ ክፉ ነገር ለመሥራት የተራቀቁ ብልኆች ናቸው፤ መልካም ነገር ማድረግ ግን ከቶ አይሆንላቸውም።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ህዝበይ ዓያሹ እዮም እሞ ንኣይ ኣይፈልጡንን፤ ድንዙዛት ደቂ እዮም፤ ምስትውዓልውን የብሎምን። ክፉእ ንምግባር ጥበበኛታት እዮም፤ ሰናይ ምግባር ግና ኣይፈልጡን እዮም።” |
| Amharic Tigrinya 2011 | ህዝበይ ዓሻ እዩ እሞ፡ ኣይፈልጠንን፡ ድንዙዛት ደቂ እዮም እሞ፡ ኣእምሮ የብሎምን። እከይ ንምግባር ጥበበኛታት እዮም፡ ሰናይ ንምግባር ግና ኣይፈልጡን እዮም። |