Jeremiah 4:2 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ከምቲ እግዚኣብሄር ህያው ሓቀኛ፡ ብሓቅን ብቕኑዕን ብፍትሕን፡ ኢልካውን ክትምሕል ይግባእ፤ ኣህዛብ ድማ ብእኡ ክባረኹን ብእኡ ክኸብሩን እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሕያው እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን! ብሎ በእ​ው​ነ​ትና በቅ​ን​ነት፤ በጽ​ድ​ቅም ቢምል፥ አሕ​ዛብ በእ​ርሱ ይባ​ረ​ካሉ፤ በኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌ​ምም እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ያመ​ሰ​ግ​ናሉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሕያው እግዚአብሔርን! ብለህም በእውነትና በቅንነት በጽድቅም ብትምል፥ አሕዛብ በእርሱ ይባረካሉ በእርሱም ይመካሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ‘በሕያው ጌታ እምላለሁ!’ ብለህም በእውነትና በቅንነት በጽድቅም ብትምል፥ አሕዛብ እራሳቸውን በእርሱ ይባርካሉ በእርሱም ይመካሉ።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ህንተ ቱሙዋን፥ ሱረተንነ ጽሎተን፥ ‘መና ጎዳይ ኤሮ!’ ጊደ ጫቆፐ፥ ሄ ዎደ ካዉተቱ አን አንጀታናነ አን ጬቃና” ያጌ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) hintte tumuwaan, suuretetsaaninne s'illotetsan, ‹Med'inaa Goday ero!› giide c'aak'k'ooppe, he wode kawutetsatuu an anjjettananne an c'eek'k'ana» yaagee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) intte tuman, suureteththaninne xilloteththan, ‹De7o GODAY beyiin!› giidi caaqqiko, he wode kawoteththati izan anjjettananne bonchchettana» gees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢንቴ ቱማን፥ ሱሬቴኒኔ ጺሎቴን፥ ‹ዴኦ ጎዳይ ቤዪን!› ጊዲ ጫቂኮ፥ ሄ ዎዴ ካዎቴቲ ኢዛን ኣንጄታናኔ ቦንቼታና» ጌስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ቱማን፥ ሱረተንነ ፅሎተን፥ ‘ደኦ ፆሳይ ኤርያ መላ’ ግድ ጫቅኮ፥ ሄ ዎደ ካዎተት እያን አንጀታናነ እያን ጬቃና።”
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) tuman, suuretethaninne xillotethan, ‘De7o Xoossay eriya mela’ gidi caaqiko, he wode kawotethati iyan anjetananne iyan ceeqana.”
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በእውነት፣ በቅንነትና በጽድቅ፣ ‘ሕያው እግዚአብሔርን!’ ብለህ ብትምል፣ አሕዛብ በእርሱ ይባረካሉ፤ በእርሱም ይከበራሉ።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በእውነትና በቅንነት ‘ሕያው እግዚአብሔርን’ ብላችሁ ብትምሉ ሕዝቦች ይባረካሉ፤ በዚህም ይመካሉ።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሽዑ ‘እግዚኣብሄር ህያው እዩ’ ኢልካ ብሓቅን ብቕንዕናን ብፅድቅን እንተ መሓልካ፥ ኣህዛብ ከዓ ብእኡ ኽባረኹን ብእኡ ድማ ኽምክሑን እዮም” ይብል እግዚኣብሄር።
Amharic Tigrinya 2011 ሽዑ፡ እግዚኣብሄር ህያው እዩ፡ ኢልካ ብሓቅን ብቕንዕናን ብጽድቅን ክትምሕል ኢኻ፡ ኣህዛብ ከኣ ብእኡ ኺባረኹን ኪሕበኑሉን እዮም፡ ይብል እግዚኣብሄር።