Jeremiah 4:2 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ከምቲ እግዚኣብሄር ህያው ሓቀኛ፡ ብሓቅን ብቕኑዕን ብፍትሕን፡ ኢልካውን ክትምሕል ይግባእ፤ ኣህዛብ ድማ ብእኡ ክባረኹን ብእኡ ክኸብሩን እዮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሕያው እግዚአብሔርን! ብሎ በእውነትና በቅንነት፤ በጽድቅም ቢምል፥ አሕዛብ በእርሱ ይባረካሉ፤ በኢየሩሳሌምም እግዚአብሔርን ያመሰግናሉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሕያው እግዚአብሔርን! ብለህም በእውነትና በቅንነት በጽድቅም ብትምል፥ አሕዛብ በእርሱ ይባረካሉ በእርሱም ይመካሉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ‘በሕያው ጌታ እምላለሁ!’ ብለህም በእውነትና በቅንነት በጽድቅም ብትምል፥ አሕዛብ እራሳቸውን በእርሱ ይባርካሉ በእርሱም ይመካሉ።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ህንተ ቱሙዋን፥ ሱረተንነ ጽሎተን፥ ‘መና ጎዳይ ኤሮ!’ ጊደ ጫቆፐ፥ ሄ ዎደ ካዉተቱ አን አንጀታናነ አን ጬቃና” ያጌ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | hintte tumuwaan, suuretetsaaninne s'illotetsan, ‹Med'inaa Goday ero!› giide c'aak'k'ooppe, he wode kawutetsatuu an anjjettananne an c'eek'k'ana» yaagee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | intte tuman, suureteththaninne xilloteththan, ‹De7o GODAY beyiin!› giidi caaqqiko, he wode kawoteththati izan anjjettananne bonchchettana» gees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢንቴ ቱማን፥ ሱሬቴኒኔ ጺሎቴን፥ ‹ዴኦ ጎዳይ ቤዪን!› ጊዲ ጫቂኮ፥ ሄ ዎዴ ካዎቴቲ ኢዛን ኣንጄታናኔ ቦንቼታና» ጌስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ቱማን፥ ሱረተንነ ፅሎተን፥ ‘ደኦ ፆሳይ ኤርያ መላ’ ግድ ጫቅኮ፥ ሄ ዎደ ካዎተት እያን አንጀታናነ እያን ጬቃና።” |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | tuman, suuretethaninne xillotethan, ‘De7o Xoossay eriya mela’ gidi caaqiko, he wode kawotethati iyan anjetananne iyan ceeqana.” |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በእውነት፣ በቅንነትና በጽድቅ፣ ‘ሕያው እግዚአብሔርን!’ ብለህ ብትምል፣ አሕዛብ በእርሱ ይባረካሉ፤ በእርሱም ይከበራሉ።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በእውነትና በቅንነት ‘ሕያው እግዚአብሔርን’ ብላችሁ ብትምሉ ሕዝቦች ይባረካሉ፤ በዚህም ይመካሉ።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሽዑ ‘እግዚኣብሄር ህያው እዩ’ ኢልካ ብሓቅን ብቕንዕናን ብፅድቅን እንተ መሓልካ፥ ኣህዛብ ከዓ ብእኡ ኽባረኹን ብእኡ ድማ ኽምክሑን እዮም” ይብል እግዚኣብሄር። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሽዑ፡ እግዚኣብሄር ህያው እዩ፡ ኢልካ ብሓቅን ብቕንዕናን ብጽድቅን ክትምሕል ኢኻ፡ ኣህዛብ ከኣ ብእኡ ኺባረኹን ኪሕበኑሉን እዮም፡ ይብል እግዚኣብሄር። |