Jeremiah 4:16 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ነቶም ኣህዛብ ስመዮም። እንሆ፡ ሓለውቲ ካብ ርሑቕ ሃገር ከም ዝመጹን ኣብ ልዕሊ ከተማታት ይሁዳ ድምጾም ከም ዘስምዑን ኣብ ልዕሊ የሩሳሌም ኣበስ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ለአሕዛብ አሳስቡ፥ “እነሆ፥ መጡ! ጠላቶች ከሩቅ ሀገር ይመጣሉ፤ በይሁዳም ከተሞች ላይ ይጮኻሉ ብላችሁ በኢየሩሳሌም ላይ አውጁ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ለአሕዛብ አሰሙና። እነሆ፥ ጠባቂዎች ከሩቅ አገር ይመጣሉ፤ በይሁዳም ከተሞች ላይ ይጮኻሉ ብላችሁ በኢየሩሳሌም ላይ አውሩ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ለአሕዛብ አሳውቁ፦ “እነሆ፥ ጠባቂዎች ከሩቅ አገር ይመጣሉ፤ በይሁዳም ከተሞች ላይ ይጮኻሉ ብላችሁ በኢየሩሳሌም ላይ አውጁ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ “ካዉተቶ ኦድተ፤ የሩሳላምዉካ ሀዋዳን ያጊደ አዋይተ፤ ይሁዳ ካታማቱዋ ቦላን፥ ‘ሃኮ ቢታፐ ኦላ አዋይያ ኦላንቻቱ ይ ደኢኖ፤ |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Med'inaa Goday hawaadan yaagee; «Kawutetsatoo odite; Yerusaalamiwukka hawaadan yaagiide awaayite; Yihudaa katamatuwaa bollan, ‹Haako biittaappe olaa awaayiyaa olanchchatuu yi de'iino; |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Kawoteththatas yootite; Yerusalaameskka, ‹Dooddi un7eththizayti haaho biittafe yaana; Yuhuda katamata bollaka ceeqettana; |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ካዎቴታስ ዮቲቴ፤ ዬሩሳላሜስካ፥ ‹ዶዲ ኡንኤዛይቲ ሃሆ ቢታፌ ያና፤ ዩሁዳ ካታማታ ቦላካ ጬቄታና፤ |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ይሁዳ ካታማታ ቦላ ኦላ አዋጅያ ኦላንቾት ሃሆ ቢታፈ ዩሳ ቦላ ደኦሶና ግድ ካዎተታስ ኦድተ፤ የሩሳላመስካ አዋጅተ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Yihuda katamata bolla ola awaajiya olanchoti haaho biittafe yuussaa bolla de7oosona gidi kawotethatas odite; Yerusalaameska awaajite. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ይህን ለሕዝቦች አሳውቁ፤ ለኢየሩሳሌምም እንዲህ ብላችሁ በይፋ ንገሩ፤ ‘ከብበው የሚያስጨንቁ ከሩቅ አገር ይመጣሉ፤ በይሁዳ ከተሞችም ላይ ይደነፋሉ፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በይሁዳ ከተሞች ላይ ጦርነትን እያወጁ ወራሪዎች ከሩቅ አገር በመምጣት ላይ መሆናቸውን ለሕዝቦች አሳውቁ! ለኢየሩሳሌም ሕዝብም ንገሩ! |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እንሆ ኻብ ርሑቕ ሃገር ዝኸብብ ሰራዊት ይመፅእ ኣሎ፤ ንኸተማታት ይሁዳ ኸዓ ይፍክሩለን ኣለዉ ኢልኩም ንኣህዛብ ንገርዎም፥ ንኢየሩሳሌምውን ኣፍልጥዋ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እንሆ፡ ካብ ርሑቕ ሃገር ዚኸብብ ጭፍራ ይመጽእ፡ ንኸተማታት ይሁዳ ኸኣ ይፍክሩለን አለው፡ ኢልኩም ነህዛብ ንገርዎም፡ ንየሩሳሌም ኣፍልጥዋ። |