Jeremiah 4:16 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ነቶም ኣህዛብ ስመዮም። እንሆ፡ ሓለውቲ ካብ ርሑቕ ሃገር ከም ዝመጹን ኣብ ልዕሊ ከተማታት ይሁዳ ድምጾም ከም ዘስምዑን ኣብ ልዕሊ የሩሳሌም ኣበስ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ለአ​ሕ​ዛብ አሳ​ስቡ፥ “እነሆ፥ መጡ! ጠላ​ቶች ከሩቅ ሀገር ይመ​ጣሉ፤ በይ​ሁ​ዳም ከተ​ሞች ላይ ይጮ​ኻሉ ብላ​ችሁ በኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌም ላይ አውጁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ለአሕዛብ አሰሙና። እነሆ፥ ጠባቂዎች ከሩቅ አገር ይመጣሉ፤ በይሁዳም ከተሞች ላይ ይጮኻሉ ብላችሁ በኢየሩሳሌም ላይ አውሩ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ለአሕዛብ አሳውቁ፦ “እነሆ፥ ጠባቂዎች ከሩቅ አገር ይመጣሉ፤ በይሁዳም ከተሞች ላይ ይጮኻሉ ብላችሁ በኢየሩሳሌም ላይ አውጁ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ “ካዉተቶ ኦድተ፤ የሩሳላምዉካ ሀዋዳን ያጊደ አዋይተ፤ ይሁዳ ካታማቱዋ ቦላን፥ ‘ሃኮ ቢታፐ ኦላ አዋይያ ኦላንቻቱ ይ ደኢኖ፤
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Med'inaa Goday hawaadan yaagee; «Kawutetsatoo odite; Yerusaalamiwukka hawaadan yaagiide awaayite; Yihudaa katamatuwaa bollan, ‹Haako biittaappe olaa awaayiyaa olanchchatuu yi de'iino;
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Kawoteththatas yootite; Yerusalaameskka, ‹Dooddi un7eththizayti haaho biittafe yaana; Yuhuda katamata bollaka ceeqettana;
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ካዎቴታስ ዮቲቴ፤ ዬሩሳላሜስካ፥ ‹ዶዲ ኡንኤዛይቲ ሃሆ ቢታፌ ያና፤ ዩሁዳ ካታማታ ቦላካ ጬቄታና፤
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ይሁዳ ካታማታ ቦላ ኦላ አዋጅያ ኦላንቾት ሃሆ ቢታፈ ዩሳ ቦላ ደኦሶና ግድ ካዎተታስ ኦድተ፤ የሩሳላመስካ አዋጅተ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Yihuda katamata bolla ola awaajiya olanchoti haaho biittafe yuussaa bolla de7oosona gidi kawotethatas odite; Yerusalaameska awaajite.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “ይህን ለሕዝቦች አሳውቁ፤ ለኢየሩሳሌምም እንዲህ ብላችሁ በይፋ ንገሩ፤ ‘ከብበው የሚያስጨንቁ ከሩቅ አገር ይመጣሉ፤ በይሁዳ ከተሞችም ላይ ይደነፋሉ፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በይሁዳ ከተሞች ላይ ጦርነትን እያወጁ ወራሪዎች ከሩቅ አገር በመምጣት ላይ መሆናቸውን ለሕዝቦች አሳውቁ! ለኢየሩሳሌም ሕዝብም ንገሩ!
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እንሆ ኻብ ርሑቕ ሃገር ዝኸብብ ሰራዊት ይመፅእ ኣሎ፤ ንኸተማታት ይሁዳ ኸዓ ይፍክሩለን ኣለዉ ኢልኩም ንኣህዛብ ንገርዎም፥ ንኢየሩሳሌምውን ኣፍልጥዋ።
Amharic Tigrinya 2011 እንሆ፡ ካብ ርሑቕ ሃገር ዚኸብብ ጭፍራ ይመጽእ፡ ንኸተማታት ይሁዳ ኸኣ ይፍክሩለን አለው፡ ኢልኩም ነህዛብ ንገርዎም፡ ንየሩሳሌም ኣፍልጥዋ።