Jeremiah 4:13 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እንሆ፡ ከም ደበና ይድይብ፡ ሰረገላታቱ ድማ ከም ህቦብላ ይዀኑ። ኣፍራሱ ካብ ንስሪ ዝቐልጠፉ እዮም። ወይለና! ስለ ዝተበላሸና ኢና።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እነሆ! እንደ ደመና ይወ​ጣል፤ ሰረ​ገ​ሎ​ቹም እንደ ዐውሎ ነፋስ ናቸው፤ ፈረ​ሶ​ቹም ከን​ስር ይልቅ ፈጣ​ኖች ናቸው። ተዋ​ር​ደ​ና​ልና ወዮ​ልን።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እነሆ፥ እንደ ደመና ይወጣል፥ ሰረገሎቹም እንደ ዐውሎ ነፋስ፤ ፈረሶቹም ከንስር ይልቅ ፈጣኖች ናቸው። ጠፍተናልና ወዮልን።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እነሆ፥ እንደ ደመና ይወጣል፥ ሰረገሎቹም እንደ ዐውሎ ነፋስ፤ ፈረሶቹም ከንስር ይልቅ ፈጣኖች ናቸው። ጠፍተናልና ወዮልን!
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year በእተ፥ ሞርኪ ሻርያዳን ከሴ። አ ፓራ ጋረቱካ ጎትያ ማላ፤ አ ፓራቱ አርጋንፐካ አ ኤሌሊኖ። አየ አና ኑኖ! ባዋ ዬዶ!
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Be'ite, morkkii shaariyaadan kesee. Aa paraa gaaretuukka gotiyaa mala; Aa paratuu arggantsaappekka aad'd'i elleelliino. Aayye ana nuunoo! Baawa d'ayeeddo!
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Be7ite! Morkkey shaara mala biitta kumides; iza para-gaaretikka gote carko mala yeettes; iza paratikka golle kafota mala eesoteettes; aayye ana nu dhayana goos!
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ቤኢቴ! ሞርኬይ ሻራ ማላ ቢታ ኩሚዴስ፤ ኢዛ ፓራ-ጋሬቲካ ጎቴ ጫርኮ ማላ ዬቴስ፤ ኢዛ ፓራቲካ ጎሌ ካፎታ ማላ ኤሶቴቴስ፤ ኣዬ ኣና ኑ ያና ጎስ!
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄኮ፥ ሞርከይ ሻራዳ ከዬስ። እያ ፓራ ጋረት ጎተ መላ፤ እያ ፓራት አርጋንፈ አድ ኤሶቶሶና። ኑና አየ! ኑ ይዳ!
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Heko, morkey shaarada keyees. Iya para gaareti gote mela; iya parati arganthafe aadhidi eesotoosona. Nuna ayye! Nu dhayida!
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እነሆ፤ እንደ ደመና ይንሰራፋል፤ ሠረገሎቹ እንደ ዐውሎ ነፋስ ይመጣሉ፤ ፈረሶቹም ከንስር ይፈጥናሉ፤ መጥፋታችን ነውና ወዮልን!
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “እነሆ የጠላት ሠራዊት እንደ ደመና አንዣቦአል፤ የጦር ሠረገሎቹ እንደ ዐውሎ ነፋስ ፈጣኖች ናቸው፤ ፈረሶቹም ከንስር ይበልጥ ይበራሉ፤ ለእኛ ወዮልን! ጠፍተናል!
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እንሆ ኸም ደመና ኾይኑ ይወፅእ ኣሎ፤ ሰረገላታቱ ኸም ኣውሎ ንፋስ እዮም፤ ኣፍራሱ ኻብ ንስሪ ይቕልጥፉ። ጠፊእና ኢና እሞ ወይለና!
Amharic Tigrinya 2011 እንሆ፡ ከም ደበና ዀይኑ ይወጽእ፡ ሰረገላታቱ ኸም ህቦብላ እዮም። ኣፍራሱ ኻብ ንስሪ ይቕልጥፉ። ጠፊእና ኢና እሞ፡ ወይለና።