Jeremiah 4:12 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ካብተን ቦታታት እቲ ምሉእ ንፋስ እውን ኪመጸኒ እዩ። ሕጂ እውን እንተኾነ ኣብ ልዕሊኦም ፍርዲ ክህብ እየ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አሳች ጋኔን ይመጣል፤ አሁንም እኔ ፍርዴን በእነርሱ ላይ እናገራለሁ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ስለ እኔ ጽኑ የሆነ ነፋስ ከእነዚህ ይመጣል ይባላል። አሁንም እኔ ደግሞ ፍርዴን በእነርሱ ላይ እናገራለሁ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ስለ እኔ ጽኑ የሆነ ነፋስ ከእነዚህ ይመጣል ይባላል። አሁንም እኔ ደግሞ ፍርዴን በእነርሱ ላይ እናገራለሁ።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋፐ ሎይ ዎልቃምያ ጫርኩ ታ አዛዙዋን ጫርካና፤ ሀእ ታን ኡንቱንቱ ቦላ ፕርዳና” ጌ ጌተታና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaappe loytsi wolk'k'aamiyaa c'arkkuu ta azazuwaan c'arkkana; ha"i taani unttunttu bolla pirddana» gee geetettana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessafekka keehi wolqqamiza carkoy ta azazon carkana; ha7i tani istta bolla pirdana» geetetti yootettana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳፌካ ኬሂ ዎልቃሚዛ ጫርኮይ ታ ኣዛዞን ጫርካና፤ ሃኢ ታኒ ኢስታ ቦላ ፒርዳና» ጌቴቲ ዮቴታና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ታ ኪታን ዎልቃማ ጫርኮይ ጫርካና፤ ታ ኤንታ ፕርዳና” ጌስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ta kiitan wolqaama carkoy carkana; ta enta pirdana” gees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በእኔ ትእዛዝ ይነፍሳል፤ እንግዲህ ፍርዴን በእነርሱ ላይ እናገራለሁ።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በእግዚአብሔር ትእዛዝ የሚመጣ ነፋስ ስለ ሆነ ከሁሉ የበረታ ነው፤ ይህን ፍርድ በሕዝቡ ላይ የሚያስተላልፍ ራሱ እግዚአብሔር ነው።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቲ ኻባይ ዝመፅእ ንፋስ ካብኡ የመና ዝበርትዐ ክኸውን እዩ፤ ኣነውን ሕዚ ፍርደይ ክነግሮም እየ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ካብኡ ኣዝዩ ዚብርትዕ ንፋስ ካባይ ኪመጽእ እዩ፡ ኣነውን ሕጂ ብፍርዲ ኽዛረቦም እየ። |