Jeremiah 4:11 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | በታ ጊዜ እቲኣ፡ ነዚ ህዝብን ንየሩሳሌምን፡ ኪብሃል እዩ፡ ካብ በረኻታት በረኻታት ዚመጽእ ደረቕ ንፋስ ንጓል ህዝበይ፡ ኪነፍስ ወይ ኬንጽህ ኣይኰነን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በዚያ ጊዜ ለዚህ ሕዝብና ለኢየሩሳሌም እንዲህ ይሏቸዋል፦ በምድረ በዳ የሚያስት ጋኔን አለ፤ የሕዝቤ ሴት ልጅ መንገድም ለንጽሕና ወይም ለቅድስና አይደለም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በዚያ ጊዜ ለዚህ ሕዝብና ለኢየሩሳሌም። ለማበጠር ወይም ለማጥራት ሳይሆን የሚያቃጥል ነፋስ በምድረ በዳ ካሉ ከወናዎች ኮረብቶች ወደ ወገኔ ሴት ልጅ ይመጣል፤ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በዚያ ጊዜ ለዚህ ሕዝብና ለኢየሩሳሌም፦ “ለማበጠር ወይም ለማጥራት ሳይሆን የሚያቃጥል ነፋስ በምድረ በዳ ካሉ ከተራቈቱ ኮረብቶች ወደ ወገኔ ሴት ልጅ ይመጣል፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄ ዎድያን ሀ አሳስነ የሩሳላመዉ፥ መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ ጌተታና፤ “ባዙዋን አያይነ ባይና ቃ ደረቱዋፐ ምችያ ጫርኩ ታ አሳ ቦላ ጫርካና፤ ሽን ሄዌ ካ ሰጻናዉነ ጌሻናሳ ግደና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | He wodiyaan ha asaassinne Yerusaalamew, Med'inaa Goday hawaadan yaagee geetettana; «Bazzuwaan ayaynne bayinna d'ok'k'a deretuwaappe michchiyaa c'arkkuu ta asaa bolla c'arkkana; shin hewe katsaa ses's'anawunne geeshshanaassa gidenna. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | He woden ha asaassinne Yerusalaames, «Bazzon diza aykkoy baynda zumbullatappe xuuggiza carkoy ta deraa bolla carkana; gido attiin hessi kath suragganaassinne geeshshanaas gidenna. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄ ዎዴን ሃ ኣሳሲኔ ዬሩሳላሜስ፥ «ባዞን ዲዛ ኣይኮይ ባይንዳ ዙምቡላታፔ ጹጊዛ ጫርኮይ ታ ዴራ ቦላ ጫርካና፤ ጊዶ ኣቲን ሄሲ ካ ሱራጋናሲኔ ጌሻናስ ጊዴና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄ ዎደ ሀ አሳስነ የሩሳላመስ ሀይሳዳ ያግድ ኦደታና፦ “መላ ቢታን ደእያ አይኮይ ባይና ቃ ደረታፐ ምችያ ጫርኮይ ታ አሳ ቦላ ጫርካና፤ ሄስ ካ ጌሻናሳ ግደና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | He wode ha asaasinne Yerusalaames haysada yaagidi odetana: “Mela biittan de7iya aykoy bayna dhoqa deretape michiya carkoy ta asaa bolla carkana; hessi kathi geeshshanaasa gidenna. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በዚያን ጊዜ፣ ለእዚህ ሕዝብና ለኢየሩሳሌም እንዲህ ተብሎ ይነገራል፤ “ለማበጠር ወይም ለማጥራት ሳይሆን፣ ከዚያ የበረታ የሚጠብስ ደረቅ ነፋስ በምድረ በዳ ካሉት ባድማ ኰረብቶች ወደ ወገኔ ሴት ልጅ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በዚያን ጊዜ ለዚህ ለኢየሩሳሌም ሕዝብ እንዲህ ተብሎ ይነገራቸዋል፥ “በሕዝቤ ላይ የሚያቃጥል ነፋስ በበረሓ ካሉት ኰረብቶች ተነሥቶ ይነፍስባቸዋል፤ ይህም የሚያበጥር ወይም የሚያጠራ ነፋስ አይደለም። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | በቲ ዘመን እቱይ ነዝ ህዝቢ እዙይን ንኢየሩሳሌምን ከምዙይ ክበሃል እዩ፦ “ዘቃፅል ንፋስ ካብቲ በረኽቲ ምድረ በዳ ናብ ጓል ህዝበይ ክመፅእ እዩ” ግና ንምምሳእን ንምዝራውን ዝኸውን ኣይኮነን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | በቲ ዘመን እቲ ነዚ ህዝቢ እዝን ንየሩሳሌምን ከምዚ ኺበሀል እዩ፡ ሃሩር ዘለዎ ንፋስ ካብቲ በረኽቲ ምድረ በዳ ናብታ ጓል ህዝበይ ኪመጽእ እዩ፡ ንምምስኣይን ንምዝራውን ዚኸውን ኣይኰነን፡ |