Jeremiah 4:10 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ፡ ኣንታ እግዚኣብሄር ኣምላኽ! ብርግጽ ነዚ ህዝብን ንየሩሳሌምን ብጣዕሚ ኣስሒትካዮ ኢኻ፥ ሰላም ክህልወካ እዩ፤ ሴፍ ድማ ናብ ነፍሲ ክበጽሕ ከሎ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እኔም፥ “ጌታ እግዚአብሔር ሆይ፥ ወዮ! አንተ ሰይፍ እስከ ሰውነታቸው ድረስ እስክትደርስ ሰላም ይሆንላችኋል” ብለህ ይህን ሕዝብና ኢየሩሳሌምን እጅግ አታለልህ አልሁ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እኔም። ጌታ እግዚአብሔር ሆይ፥ ወዮ፥ አንተ ሰይፍ እስከ ነፍስ ድረስ በደረሰ ጊዜ። ሰላም ይሆንላችኋል ብለህ ይህን ሕዝብና ኢየሩሳሌምን እጅግ አታለልህ አልሁ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እኔም፦ “ጌታ እግዚአብሔር ሆይ! ወዮ፥ አንተ በእውነት ሰይፍ እስከ ነፍስ ድረስ በደረሰ ጊዜ፦ ‘ሰላም ይሆንላችኋል’ ብለህ ይህን ሕዝብና ኢየሩሳሌምን እጅግ አታለልህ” አልሁ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ታን፥ “ሀእ ኡባ ሞድያ መና ጎዳዉ፥ ማሻይ ኡንቱንቱ ቆያን ዎያ ዎደ፥ ‘ህንተዉ ሳአይ ሳሮ ግዳና’ ያጋደ፥ ሀ አሳነ የሩሳላመ ሎይ ጭሙዋ ጭማዳ” ያጋድ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Taani, «Ha"i Ubbaa Mooddiyaa Med'inaa Godaw, mashshay unttunttu k'ood'iyaan wod'd'iyaa wode, ‹Hinttew sa'ay saro gidana› yaagaade, ha asaanne Yerusaalame loytsi c'imuwaa c'immaada» yaagaad. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Histtiin tani, «Abeet Ubbaa Haariza GODAWU! Mashshay istta qoodhen wodhdhiin, ‹Inttes sa7ay saro gidana› gaada ha asaanne Yerusalaame ays keeha baleththadii?» gadis. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሂስቲን ታኒ፥ «ኣቤት ኡባ ሃሪዛ ጎዳዉ! ማሻይ ኢስታ ቆን ዎን፥ ‹ኢንቴስ ሳኣይ ሳሮ ጊዳና› ጋዳ ሃ ኣሳኔ ዬሩሳላሜ ኣይስ ኬሃ ባሌዲ?» ጋዲስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ታኒ፥ “ኡባ ሃርያ ጎዳዉ፥ ማሽ ኤንታ ቆን ዎያ ዎደ ‘ህንተዉ ሳእ ሳሮ ግዳና’ ያጋዳ ሀ አሳነ የሩሳላመ አይስ ጭማይ” ያጋስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Taani, “Ubbaa Haariya Godaw, mashshi enta qoodhen wodhiya wode ‘Hintew sa7i saro gidana’ yaagada ha asaanne Yerusalaame ayis cimmay” yaagas. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እኔም፣ “ጌታ እግዚአብሔር ሆይ፤ ሰይፍ ዐንገታቸው ላይ ተቃጥቶ ሳለ፣ ‘ሰላም ይሆንላችኋል’ ብለህ ይህን ሕዝብና ኢየሩሳሌምን ለምን እጅግ አታለልህ?” አልሁ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እኔም፥ “ጌታ እግዚአብሔር ሆይ! የኢየሩሳሌምን ሕዝብ ማታለል አይሆንብህምን? ‘ሰላም ይሆንላችኋል’ ብለሃቸው ነበር፤ እነሆ አሁን ሰይፍ በአንገታቸው ላይ ተቃጥቶአል” አልኩ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሽዑ ኣነ “ኣየ፥ ኣታ እግዚኣብሄር ኣምላኽ! ሰይፊ ኽሳዕ ነፍስና በፂሑ እንተሎስ፥ ደሓን ኢኹም ብምባልካ ነዝ ህዝቢ እዙይን ንኢየሩሳሌምን ብርግፅ ጠበርካዮ” በልኩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣነ ግና፡ ኣየ፡ ኣታ እግዚኣብሄር ኣምላኽ፡ ሰይፊ ኽሳዕ ነፍስና በጺሑ ኸሎስ፡ ደሓን ኢኹም ብምባልካ ነዚ ህዝቢ እዝን ንየሩሳሌምን ብርግጽ ጠቢርካዮም፡ በልኩ። |