Jeremiah 4:10 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ፡ ኣንታ እግዚኣብሄር ኣምላኽ! ብርግጽ ነዚ ህዝብን ንየሩሳሌምን ብጣዕሚ ኣስሒትካዮ ኢኻ፥ ሰላም ክህልወካ እዩ፤ ሴፍ ድማ ናብ ነፍሲ ክበጽሕ ከሎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እኔም፥ “ጌታ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ሆይ፥ ወዮ! አንተ ሰይፍ እስከ ሰው​ነ​ታ​ቸው ድረስ እስ​ክ​ት​ደ​ርስ ሰላም ይሆ​ን​ላ​ች​ኋል” ብለህ ይህን ሕዝ​ብና ኢየ​ሩ​ሳ​ሌ​ምን እጅግ አታ​ለ​ልህ አልሁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እኔም። ጌታ እግዚአብሔር ሆይ፥ ወዮ፥ አንተ ሰይፍ እስከ ነፍስ ድረስ በደረሰ ጊዜ። ሰላም ይሆንላችኋል ብለህ ይህን ሕዝብና ኢየሩሳሌምን እጅግ አታለልህ አልሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እኔም፦ “ጌታ እግዚአብሔር ሆይ! ወዮ፥ አንተ በእውነት ሰይፍ እስከ ነፍስ ድረስ በደረሰ ጊዜ፦ ‘ሰላም ይሆንላችኋል’ ብለህ ይህን ሕዝብና ኢየሩሳሌምን እጅግ አታለልህ” አልሁ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ታን፥ “ሀእ ኡባ ሞድያ መና ጎዳዉ፥ ማሻይ ኡንቱንቱ ቆያን ዎያ ዎደ፥ ‘ህንተዉ ሳአይ ሳሮ ግዳና’ ያጋደ፥ ሀ አሳነ የሩሳላመ ሎይ ጭሙዋ ጭማዳ” ያጋድ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Taani, «Ha"i Ubbaa Mooddiyaa Med'inaa Godaw, mashshay unttunttu k'ood'iyaan wod'd'iyaa wode, ‹Hinttew sa'ay saro gidana› yaagaade, ha asaanne Yerusaalame loytsi c'imuwaa c'immaada» yaagaad.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Histtiin tani, «Abeet Ubbaa Haariza GODAWU! Mashshay istta qoodhen wodhdhiin, ‹Inttes sa7ay saro gidana› gaada ha asaanne Yerusalaame ays keeha baleththadii?» gadis.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሂስቲን ታኒ፥ «ኣቤት ኡባ ሃሪዛ ጎዳዉ! ማሻይ ኢስታ ቆን ዎን፥ ‹ኢንቴስ ሳኣይ ሳሮ ጊዳና› ጋዳ ሃ ኣሳኔ ዬሩሳላሜ ኣይስ ኬሃ ባሌዲ?» ጋዲስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ታኒ፥ “ኡባ ሃርያ ጎዳዉ፥ ማሽ ኤንታ ቆን ዎያ ዎደ ‘ህንተዉ ሳእ ሳሮ ግዳና’ ያጋዳ ሀ አሳነ የሩሳላመ አይስ ጭማይ” ያጋስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Taani, “Ubbaa Haariya Godaw, mashshi enta qoodhen wodhiya wode ‘Hintew sa7i saro gidana’ yaagada ha asaanne Yerusalaame ayis cimmay” yaagas.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እኔም፣ “ጌታ እግዚአብሔር ሆይ፤ ሰይፍ ዐንገታቸው ላይ ተቃጥቶ ሳለ፣ ‘ሰላም ይሆንላችኋል’ ብለህ ይህን ሕዝብና ኢየሩሳሌምን ለምን እጅግ አታለልህ?” አልሁ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እኔም፥ “ጌታ እግዚአብሔር ሆይ! የኢየሩሳሌምን ሕዝብ ማታለል አይሆንብህምን? ‘ሰላም ይሆንላችኋል’ ብለሃቸው ነበር፤ እነሆ አሁን ሰይፍ በአንገታቸው ላይ ተቃጥቶአል” አልኩ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሽዑ ኣነ “ኣየ፥ ኣታ እግዚኣብሄር ኣምላኽ! ሰይፊ ኽሳዕ ነፍስና በፂሑ እንተሎስ፥ ደሓን ኢኹም ብምባልካ ነዝ ህዝቢ እዙይን ንኢየሩሳሌምን ብርግፅ ጠበርካዮ” በልኩ።
Amharic Tigrinya 2011 ኣነ ግና፡ ኣየ፡ ኣታ እግዚኣብሄር ኣምላኽ፡ ሰይፊ ኽሳዕ ነፍስና በጺሑ ኸሎስ፡ ደሓን ኢኹም ብምባልካ ነዚ ህዝቢ እዝን ንየሩሳሌምን ብርግጽ ጠቢርካዮም፡ በልኩ።