Jeremiah 39:5 — Compare Translations

13 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሰራዊት ከለዳውያን ግና ሰጐጎም፡ ንጼድቅያስ ድማ ኣብ ጐልጐል ያሪኮ ረኸቦ። ምስ ሓዝዎ ድማ ናብ ነቡካድነጻር ንጉስ ባቢሎን ናብ ሪብላ ኣብ ምድሪ ሓማት ኣምጽእዎ፡ ኣብኡ ድማ ፍርዲ ሃቦ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የከ​ለ​ዳ​ው​ያ​ንም ሠራ​ዊት ተከ​ታ​ተ​ላ​ቸው፤ ሴዴ​ቅ​ያ​ስ​ንም በኢ​ያ​ሪኮ ሜዳ አገ​ኙት፤ ይዘ​ውም በሐ​ማት ምድር ወዳ​ለ​ችው ወደ ዴብ​ላታ ወደ ባቢ​ሎን ንጉሥ ወደ ናቡ​ከ​ደ​ነ​ፆር አመ​ጡት፤ እር​ሱም ፍር​ድን በእ​ርሱ ላይ ተና​ገረ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የከለዳውያንም ሠራዊት ተከታተላቸው፥ ሴዴቅያስንም በኢያሪኮ ሜዳ አገኙት፤ ይዘውም በሐማት ምድር ወዳለችው ወደ ሪብላ ወደ ባቢሎን ንጉሥ ወደ ናቡከደነፆር አመጡት እርሱም ፍርድን በእርሱ ላይ ተናገረ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የከለዳውያንም ሠራዊት ተከታተላቸው፥ በኢያሪኮም ሜዳ ሴዴቅያስን ደረሱበት፤ እርሱንም ይዘው በሐማት ምድር ወዳለችው ወደ ሪብላ ወደ ባቢሎን ንጉሥ ወደ ናቡከደነፆር አመጡት፤ እርሱም ፍርድን በእርሱ ላይ ተናገረ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሽን ባብሎነ ኦላንቻቱ ኡንቱንታ ጉየና የደርሲደ፥ እያርኮ ደምባ ጋደ፥ ሰደቅያሳ ኦይቄድኖ። ሀማታ ቢታን፥ ርብላ ካታማን ደእያ ካትያ ናቡካዳናጾራኮ አፌድኖ። ካቲ ናቡካዳናጾር ያን ሰደቅያሳ ቦላ ፕርዴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Shin Baabloone olanchchatuu unttuntta guyyenna yederssiide, Iyaarikko dembbaa gatsiidde, Sedek'iyaasa oyk'k'eeddino. Hamaata biittan, Ribila kataman de'iyaa Kaatiyaa Naabukadanas'oorakko afeedino. Kaatii Naabukadanas'oori yaan Sedek'iyaasa bolla pirddeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Gido attiin Baabiloone olanchchati istta guyera yedeththi ekkidi Iyarkko demban gakki oykkida; Sedeqiyaasi di7idi Hamaate biittan Erebila kataman diza Kawo Nabukadanaxoorekko efida; histtiin Kawo Nabukadanaxoorey heen Sedeqiyaasa bolla pirdides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጊዶ ኣቲን ባቢሎኔ ኦላንቻቲ ኢስታ ጉዬራ ዬዴ ኤኪዲ ኢያርኮ ዴምባን ጋኪ ኦይኪዳ፤ ሴዴቂያሲ ዲኢዲ ሃማቴ ቢታን ኤሬቢላ ካታማን ዲዛ ካዎ ናቡካዳናጾሬኮ ኤፊዳ፤ ሂስቲን ካዎ ናቡካዳናጾሬይ ሄን ሴዴቂያሳ ቦላ ፒርዲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ግዶሽን፥ ባብሎነ ኦላንቾት ኤንታ የደድ፥ እያርኮ ደምባ ጋሸ፥ ሰደቅያሳ ኦይክዶሶና። ሀማታ ቢታን፥ እርብላ ካታማን ደእያ ካዋ ናቡካዳናፆራኮ ኤፍዶሶና። ካዎይ ናቡካዳናፆር ያን ሰደቅያሳ ቦላ ፕርድስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Gidoshin, Babiloone olanchoti enta yedethidi, Iyaarko demba gathishe, Sedeqiyaasa oykidosona. Hamaata biittan, Irbila kataman de7iya kawa Nabukadanaxoorako efidosona. Kawoy Nabukadanaxoori yan Sedeqiyaasa bolla pirdis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የባቢሎን ሰራዊት ግን ተከትሎ አሳደዳቸው፣ በኢያሪኮም ሜዳ ደርሶባቸው ሴዴቅያስን ያዘ፤ ማርከውም በሐማት ምድር ወዳለችው ወደ ሪብላ ወደ ባቢሎን ንጉሥ ወደ ናቡከደነፆር አመጡት፤ በዚያም ፍርድ ወሰነበት።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ነገር ግን የባቢሎን ሠራዊት ከኋላቸው ተከትሎ በማሳደድ በኢያሪኮ አጠገብ በሚገኝ ሜዳ ላይ ደረሱበትና ሴዴቅያስን ማረኩት፤ ከዚህ በኋላ ወደ ንጉሥ ናቡከደነፆር አመጡት፤ በዚያን ጊዜ ንጉሥ ናቡከደነፆር በሐማት ግዛት ሪብላ ተብላ በምትጠራ ከተማ ውስጥ ነበር፤ ንጉሥ ናቡከደነፆርም እዚያው በሴዴቅያስ ላይ የፍርድ ውሳኔ አስተላለፈበት።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሰራዊት ባቢሎናውያን ግና እናጐየዩ ሰዓብዎም፤ ንሴዴቅያስ ከዓ ኣብ በረኻ ኢያሪኮ ኣርከብዎ። ሒዞም ድማ ናብቲ ናቡከደነፆር ንጉስ ባቢሎን ዘለዎ ኣብ ሃገር ሓማት ናብ እትርከብ ሪብላ ኣምፅእዎ። ናቡከደነፆርውን ኣብኡ ፈረዶ።