Jeremiah 39:4 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ጼድቅያስ ንጉስ ይሁዳ ድማ ንዓታቶምን ንዅሎም ተዋጋእቲ ምስ ረኣዮም፡ ሃዲሞም ካብታ ከተማ ብለይቲ፡ ብመገዲ ኣታኽልቲ ንጉስ፡ በቲ ኣብ መንጎ ክልቲኡ መናድቕ ዘሎ ኣፍ ደገ ወጹ፡ ንሱ ድማ ወጸ ኣብ መንገዲ ቆላ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የይሁዳ ንጉሥ ሴዴቅያስና ሰልፈኞቹም ሁሉ በአዩአቸው ጊዜ፥ በሌሊት ሸሹ፤ በንጉሡም አትክልት መንገድ በሁለቱ ቅጥር መካከል በነበረው ደጅ ከከተማዪቱ ወጡ፤ በዓረባም መንገድ ወጡ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የይሁዳ ንጉሥ ሴዴቅያስ ሰልፈኞቹም ሁሉ ባዩአቸው ጊዜ ኰበለሉ፥ በሌሊትም በንጉሡ አትክልት መንገድ በሁለቱ ቅጥር መካከል ከነበረው ደጅ ከከተማይቱ ወጡ፤ በዓረባም መንገድ ወጡ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የይሁዳ ንጉሥ ሴዴቅያስ ወታደሮቹም ሁሉ ባዩአቸው ጊዜ ኰበለሉ፥ በሌሊትም በንጉሡ አትክልት መንገድ በሁለቱ ቅጥሮች መካከል በነበረው በር በኩል ከከተማይቱ ወጡ፤ መንገዳቸውንም ወደ ዓረባ አድርገው ተጓዙ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ይሁዳ ካቲ ሰደቅያስነ አ ኦላንቻቱ ኡባይ ባብሎነ ኦላንቻቱዋ በኤዳ ዎደ፥ ቃማን ካታማፐ ከሲደ፥ ካትያ አታክልትያ ሳኣ አፍያ ኦግያ ኦይቂደ፥ ላኡ ድርሳ ግምበቱዋ እትፐ ጋያ ፐንግያና ባቃቴድኖ። ኡንቱንቱ ዮርዳኖሳ ድልቡዋኮ ስሚደ ቤድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Yihudaa Kaatii Sedek'iyaasinne Aa olanchchatuu ubbay Baabloone olanchchatuwaa be'eedda wode, k'amman katamaappe kesiide, kaatiyaa ataakilttiyaa sa'aa afiyaa ogiyaa oyk'k'iide, laa"u dirssaa gimbbetuwaa ittippe gatsiyaa penggiyaanna bak'ateeddino. Unttunttu Yorddaanoosa Dilbbuwaakko simmiide beeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Yuhuda Kawo Sedeqiyaasinne iza olanchchati ubbay Baabiloone olanchchata be7ida wode baqatida; omarsara kawoy dooza tokkizasoho baggara nam7u gimbetappe giddora katamaappe kezidi Yordaanoose zulle bida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዩሁዳ ካዎ ሴዴቂያሲኔ ኢዛ ኦላንቻቲ ኡባይ ባቢሎኔ ኦላንቻታ ቤኢዳ ዎዴ ባቃቲዳ፤ ኦማርሳራ ካዎይ ዶዛ ቶኪዛሶሆ ባጋራ ናምኡ ጊምቤታፔ ጊዶራ ካታማፔ ኬዚዲ ዮርዳኖሴ ዙሌ ቢዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ይሁዳ ካዎይ ሰደቅያስነ እያ ኦላንቾት ኡባይ ባብሎነ ኦላንቾታ በእዳ ዎደ ባቃትዶሶና። ቃማ ካታማፐ ከይድ፥ ካዋ አታክልተ በሳ ኤፍያ ኦግያራ፥ ናምኡ ድርሳ ግምበታ እስፈ ጋያ ፐንግያራ ከይድ ዮርዳኖሰ ዛንጋራኮ ስሚድ ብዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Yihuda kawoy Sedeqiyaasinne iya olanchoti ubbay Babiloone olanchota be7ida wode baqatidosona. Qamma katamaape keyidi, kawa atakilte bessaa efiya ogiyara, nam7u dirsa gimbeta issife gathiya pengiyara keyidi Yordaanose Zangaarako simmidi bidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የይሁዳ ንጉሥ ሴዴቅያስና ወታደሮቹ ሁሉ እነርሱን ባዩ ጊዜ ሸሹ፤ በሌሊት በንጉሡ አትክልት ስፍራ በኩል አድርገው በሁለቱ ቅጥር መካከል ከከተማዪቱ ወጡ፤ ወደ ዓረባም አመሩ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ንጉሥ ሴዴቅያስና ወታደሮቹ ሁሉ የሆነውን ነገር ባዩ ጊዜ በሌሊት ከከተማይቱ ወጥተው ለማምለጥ ሞከሩ፤ በቤተ መንግሥቱ የአትክልት ቦታ በኩል አድርገው ሁለቱን ቅጽሮች በሚያገናኘው መውጫ በር አቋርጠው ወደ ዮርዳኖስ ሸለቆ አቅጣጫ አመለጡ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሴዴቅያስ ንጉስ ይሁዳን ሓሻኽሩን እዙይ ምስ ረአዩ፥ ብለይቲ ኻብታ ኸተማ ብመንገዲ ኣታኽልቲ ንጉስ፥ በታ ኣብ መንጎ ኽልተ ቕፅሪ ዘላ በሪ ወፂኦም ሃደሙ። ብመንገዲ ናብቲ ኣረባ ኣቢሎም እውን ኣምርሑ። |