Jeremiah 39:16 — Compare Translations

13 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኪድ ንዔቤድ-መለግ ኩሻዊ ተዛረቦ እሞ ከምዚ ይብል እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት፡ ኣምላኽ እስራኤል። እንሆ፡ ብዛዕባ እዛ ኸተማ እዚኣ ቃላተይ ብኽፉእ እምበር ንጽቡቕ ኣይኮንኩን ዘምጽኦ ዘለኹ። በታ መዓልቲ እቲኣ ድማ ኣብ ቅድሜኹም ኪፍጸሙ እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) “ሂድ ለኢ​ት​ዮ​ጵ​ያ​ዊው ለአ​ቤ​ሜ​ሌክ እን​ዲህ በለው፦ የእ​ስ​ራ​ኤል አም​ላክ የሠ​ራ​ዊት ጌታ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እን​ዲህ ይላል፦ እነሆ ለበ​ጎ​ነት ሳይ​ሆን ለክ​ፋት ቃሌን በዚች ከተማ ላይ አመ​ጣ​ለሁ፤ በዚ​ያም ቀን በፊ​ትህ ይፈ​ጸ​ማል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሂድ ለኢትዮጵያዊውም ለአቤሜሌክ እንዲህ በለው። የእስራኤል አምላክ የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። እነሆ፥ ለበጎነት ሳይሆን ለክፋት ቃሌን በዚህች ከተማ ላይ አመጣለሁ፤ በዚያም ቀን በፊትህ ይፈጸማል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year “ሂድ፥ ለኢትዮጵያዊውም ለአቤሜሌክ እንዲህ በለው፦ ‘የእስራኤል አምላክ የሠራዊት ጌታ እንዲህ ይላል፦ እነሆ፥ ለበጎነት ሳይሆን ለክፋት ቃሎቼን በዚህች ከተማ ላይ አመጣለሁ፤ በዚያም ቀን በፊትህ ይፈጸማል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ባደ ቶጵያ አሳ ግድያ አበድመሌካዉ ሀዋዳን ያጋ፤ ‘ኡባፐ ዎልቃማ መና ጎዳይ፥ እስራኤልያ ጾሳይ፥ ሀዋዳን ያጌ፤ “ሀዋፐ ካሰ ታን ኦዴዳዋዳንካ ሀ ካታማ ቦላን ሎኦባ ግደናን፥ ባየ አሀና። ሄዌ ኡባይ ሀንያ ዎደ፥ ኔንካ ሀ ካታማን ኡታደ፥ ነ አይፍያን በአና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Baade Top'p'iyaa asaa gidiyaa Abedmeleekaw hawaadan yaaga; ‹Ubbaappe Wolk'k'aama Med'inaa Goday, Israa'eeliyaa S'oossay, hawaadan yaagee; «Hawaappe kase taani odeeddawaadankka ha katamaa bollan lo"obaa gidennaan, bayetsaa ahana. Hewe ubbay haniyaa wode, neenikka ha kataman uttaade, ne ayifiyaan be'ana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Ubbaafe Wolqqama GODAA Isra7eele Xoossay Ermaasi biidi Tophphiya dere as gidida Abimelekkes, «Hayssafe kase tani yootida mala ha katamay bolla dich gidontta bash ehada ta qaala ta polana; hessi ubbay haniza wode nenikka ha kataman uttada ne ayfen be7ana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኡባፌ ዎልቃማ ጎዳ ኢስራኤሌ ጾሳይ ኤርማሲ ቢዲ ቶጵያ ዴሬ ኣስ ጊዲዳ ኣቢሜሌኬስ፥ «ሃይሳፌ ካሴ ታኒ ዮቲዳ ማላ ሃ ካታማይ ቦላ ዲች ጊዶንታ ባሽ ኤሃዳ ታ ቃላ ታ ፖላና፤ ሄሲ ኡባይ ሃኒዛ ዎዴ ኔኒካ ሃ ካታማን ኡታዳ ኔ ኣይፌን ቤኣና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “ባዳ፥ ቶጰ አድያ ኤበመለካኮ ሀይሳዳ ያጋ፦ ‘ኡባፈ ዎልቃማ ጎዳይ፥ እስራኤለ ፆሳይ፥ ሀይሳዳ ያጌስ፦ ህዛፐ ጉየ ታ ኦድዳይሳዳ ሀ ካታማ ቦላ ሎኦባ ግዶናሽን፥ ዮ ኤሀና። ሄስ ኡባይ ሀንያ ዎደ ነ ሀ ካታማን ኡታዳ፥ ነ አይፈን በአና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Bada, Tophe addiya Ebemelekako haysada yaaga: ‘Ubbaafe Wolqaama Goday, Isra7eele Xoossay, haysada yaagees: hizape guye ta odidaysada ha katamaa bolla lo77oba gidonashin, dhayo ehana. Hessi ubbay haniya wode ne ha kataman uttada, ne ayfen be7ana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “ሂድና ለኢትዮጵያዊው አቤሜሌክ እንዲህ በለው፤ ‘የእስራኤል አምላክ የሰራዊት ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ ዕድገት ሳይሆን ጥፋት በማምጣት በዚህች ከተማ ላይ ቃሌን እፈጽማለሁ፤ በዚያ ጊዜ በዐይንህ እያየህ ይህ ይፈጸማል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የእስራኤል አምላክ የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር ለኢትዮጵያዊው አቤሜሌክ እንዲህ ብዬ እንድነግረው አዘዘኝ፦ “ልክ ከዚህ በፊት እንደ ተናገርኩት በዚህች ከተማ ላይ ብልጽግናን ሳይሆን ጥፋትን አመጣለሁ፤ በዚህችም ከተማ ሆነህ ይህ ሁሉ ሲፈጸም በዐይንህ ታያለህ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “ኬድካ ነቲ ኢትዮጵያዊ ንኣቢሜሌክ፥ ጐይታ ሰራዊት እግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል ከምዙይ ይብል፦ ‘እንሆ፥ ነቲ ኣብዛ ኸተማ እዚኣ ንድሕነት ዘይኮነስ ንኽፉእ ኸውርዶ እየ፤ ኢለ ተዛሪበሉ ዝነበርኩ መዓት ከውርዶ እየ። እዙይ ከዓ እንትፍፀም ንስኻ ብዓይንኻ ኽትሪኦ ኢኻ።