Jeremiah 39:15 — Compare Translations

13 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኤርምያስ ኣብ ኣጸድ ቤት ማእሰርቲ ተኣሲሩ ከሎ ድማ ቃል እግዚኣብሄር መጸ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በግ​ዞት ቤቱ አደ​ባ​ባ​ይም ታስሮ ሳለ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ቃል እን​ዲህ ሲል ወደ ኤር​ም​ያስ መጣ፦
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በግዞትም ቤት አደባባይ ታስሮ ሳለ የእግዚአብሔር ቃል እንዲህ ሲል ወደ ኤርምያስ መጣ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በእስር ቤትም አደባባይ ታስሮ ሳለ የጌታ ቃል እንዲህ ሲል ወደ ኤርምያስ መጣ፦
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኤርማስ ናግያዋንቱ ዳባባን ጎርደት ኡት ደእሽን፥ መና ጎዳ ቃላይ አኮ ሀዋዳን ያጊደ ዬዳ፤
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Ermaasi naagiyaawanttu dabaaban gorddetti utti de'ishshin, Med'inaa Godaa k'aalay aakko hawaadan yaagiidde yeedda;
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Ermaasi zabeta zagon qashetti diza wode GODAA qaalay izakko yides;
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኤርማሲ ዛቤታ ዛጎን ቃሼቲ ዲዛ ዎዴ ጎዳ ቃላይ ኢዛኮ ዪዴስ፤
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኤርምያስ ናገይሳታ ዳባባን ቃሸትድ ደእሽን፥ ጎዳ ቃላይ እያኮ ሀይሳዳ ያግድ ይስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Ermiyaasi naageysata dabaaban qashetidi de7ishin, Godaa qaalay iyako haysada yaagidi yis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ኤርምያስ በዘበኞች አደባባይ ታስሮ በነበረበት ጊዜ፣ የእግዚአብሔር ቃል ወደ እርሱ እንዲህ ሲል መጣ፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በቤተ መንግሥቱ አደባባይ በእስራት ላይ ሳለሁ የእግዚአብሔር ቃል ወደኔ መጣ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኤርሚያስ ኣብቲ መካበቢያ ቤት ማእሰርቲ ተኣሲሩ እንተሎ፥ ከምዙይ ዝብል ቃል እግዚኣብሄር ናብኡ መፀ፦