Jeremiah 39:10 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ነቡዛራዳን ኣዛዚ ሓለውቲ ግና ንገለ ካብቶም ዋላ ሓንቲ ዘይብሎም ድኻታት ህዝቢ ኣብ ምድሪ ይሁዳ ገዲፉዎም፡ ብተመሳሳሊ ጊዜ ድማ ኣታኽልቲ ወይንን ግራውትን ሃቦም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የአዛዦች አለቃ ናቡዛርዳን ግን አንዳች ከሌላቸው ከሕዝቡ ድሆች ከፊሎቹን በይሁዳ ሀገር ተዋቸው፤ የወይኑን ቦታና እርሻውንም በዚያ ጊዜ ሰጣቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አንዳች ከሌላቸው ከሕዝቡ ድሆች ግን የዘበኞቹ አለቃ ናቡዘረዳን በይሁዳ አገር ተዋቸው፥ የወይኑን ቦታና እርሻውን በዚያን ጊዜ ሰጣቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የዘበኞቹም አለቃ ናቡዘረዳን ምንም የሌላቸውን አንዳንድ ድሆች በይሁዳ አገር ተዋቸው፥ በዚያው ጊዜም የወይኑን ቦታዎችና እርሻዎችን ሰጣቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሽን ካትያ ናግያዋንቱ ካፑ ናቡዛራዳን አያይነ ኡንቱንቶ ባይና ህዬሳቱዋፐ አማሬዳዋንታ ይሁዳን አጊደ፥ ኡንቱንቶ ዎይንያ ቱራ ሳአቱዋነ ጎሽያ ጋደቱዋ እሜዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Shin kaatiyaa naagiyaawanttu kaappuu Naabuzaradaani ayaynne unttunttoo bayinna hiyyeesatuwaappe amareedawantta Yihudaan aggiide, unttunttoo woyniyaa turaa sa'atuwaanne goshiyaa gadetuwaa immeedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Gido attiin kawo bonchcho naagiza zabeta azaziza Nabuzaradaaney aykkoyka isttas baynda manqotappe guuththata Yuhudan aggidi, isttas woyne tura sohotanne goyiza gadeta immides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጊዶ ኣቲን ካዎ ቦንቾ ናጊዛ ዛቤታ ኣዛዚዛ ናቡዛራዳኔይ ኣይኮይካ ኢስታስ ባይንዳ ማንቆታፔ ጉታ ዩሁዳን ኣጊዲ፥ ኢስታስ ዎይኔ ቱራ ሶሆታኔ ጎዪዛ ጋዴታ ኢሚዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ካዋ ናገይሳታ ሀላቃይ ናቡዛርዳን አይኮካ ባይና ጉ ማንቆታ ይሁዳን አግድ፥ ኤንታዉ ዎይነ ጋደነ ጎሻ ጋደ እሚስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Kawa naageysata halaqay Nabuzardaani aykoka bayna guutha manqota Yihudan aggidi, entaw woyne gadenne goshsha gade immis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ንብረት ያልነበራቸውን ድኾች ግን የክብር ዘበኞች አዛዥ ናቡዘረዳን፣ በይሁዳ ምድር ተዋቸው፤ በዚያ ጊዜም የወይን አትክልት ቦታና የዕርሻ መሬት ሰጣቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ምንም ሀብት ያልነበራቸውን ድኾች ብቻ በይሁዳ ምድር ተወ፤ ለእነርሱም የወይን ተክል ቦታዎችንና የሚያርሱት መሬት ሰጣቸው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ነቶም ሓንቲ እኳ ዘይብሎም ድኻታት ህዝቢ ግና፥ ኣዛዚ ሰራዊት ናቡዘረዳን፥ ኣብ ሃገር ይሁዳ ኽቕመጡ ሓደጎም፤ ቦታ ኣታኽልቲ ወይንን ገራሁን ከዓ ሃቦም። |